በኢትዮ-ሱዳን ድንበር ዙሪያ የቴሌኮንፍረንስ ጥሪ ለመላው ኢትዮጵያውያን

ሸንጎ በኢትዮ-ሱዳን ድንበር ዙሪያ ሕዝባዊ ውይይትና ገለጻ ለማድረግ የፊታችን እሁድ ፌብሩዋሪ 9 ቀን 2014 ቴሌኮንፈርንስ ጠርቶ ማንኛውም ስለድንበሩ ያገባኛል የሚል ኢትዮጵያዊ እንዲገኝ ጥሪውን አቅርቧል። የጥሪው ወረቀት የሚከተለው ነው፦

የጎንደር ከተማ የጎብኝዎች ካርታ ተዘጋጀ

Thursday, 06 February 2014

የጎንደር ከተማ የጎብኝዎች ካርታው ለጎብኝዎች የተሟላ መረጃ ለማቅረብና የጎብኝዎችን ቁጥር ለማሳደግ እንደሚያግዝ የባህልና ቱሪዝም ሚኒስቴር አስታወቋል፡፡

በጎንደር ከተማ የሚገኙ መስህቦችንና በዙሪያዋ ያሉ የመስህብ ስፍራዎችን የሚመለከት ሙሉ መረጃ የሚሰጥ የጎብኝዎች ካርታ በስፔን መንግስትና በጎንደር ከተማ አስተዳደር ትብብር ተዘጋጅቶ ይፋ ሆኗል፡፡

የጎንደር ከተማን የጎበኝዎች ካርታ በዋናነት ያዘጋጁት ፕሮፌሰር ኤድዋርደ ማርቲን በክልሉ የሚገኙ የመስህብ ስፍራዎችን የሚገልጽ ካርታ ለመስራት ያሰበው የቅርስ ጥናት ስራውን በጎንደር ሲያካሂድ እንደነበር ገልጿል፡፡

‹‹ የጎንደርን የጎብኝዎች ካርታ ለመስራት ያስብኩት የቅርስ ጥናት ስራ እየሰራሁ በነበረበት ጊዜ ነው፡፡ ሁሉንም ታሪካዊ ቦታዎችና የአማራ ክልልን የተፈጥሮና የታሪክ ስብጥር ለመለካት እነዚህን መረጃዎች ለጎብኝዎች በሚሰጥ ካርታ ቢዘጋጅ ጥሩ እንደሆነ አሰብኩ፡፡ ሁሉንም መረጃዎች በተመሳሳይ ይዘት እና ካርታ ላይ ለጎብኝዎች ለማካተትም ቻልኩ፡፡››

የባህልና ቱሪዝም ሚኒስትር ዴኤታ ወ/ሮ ታደለች ዳሌቾ  የተዘጋጀው ካርታ ታሪካዊ ስፍራዎችን ለሚጎበኙ ሰዎች ሙሉ መረጃ ከመስጠት ባለፈ የጎብኚዎችን ቁጥር ለማሳደግና የጊዜ ቆይታ ለማራዘም ያግዛል ብለዋል፡፡

በ27 ሺህ ዩሮ የተዘጋጀው የጎንደር ከተማ የጎብኝዎች ካርታ በናሽናል ጅኦግራፊ ተቀባይነት አግኝቷል፡፡

የጎንደር ከተማ እንደ በጎርጎሮሳውያኑ ዘመን ቀመር በ1979 በአለም የቅርስ መዝገብ የታሪካዊ ቅርሶች መገኛ በሚል መመዝገቡ ይታወሳል፡፡

ሪፖርተር፡-የልቤ ማዘንጊያ

Source.ertagov.com

Astounding Revelations on the Road to Gondar, Ethiopia the Garden of Eden

02/03/2014

By Bernard Anderson, MD

It was April, 2008, a bleak 5 A.M. in Meskel Square, Addis Ababa that we set out for Gondar, 740 kilometers away on the Sky Bus. It was my third time to make the trip, and I was no longer glued to the vistas on the other side of the window as the bus speedily but steadily made its way through the mountains and villages of the Ethiopian northern highlands. I soon fell asleep, hypnotized by the cold and dark of an Ethiopian morning 2,200 meters above sea level, as well as by the rolling neon sign in big red characters above the driver’s head declaring to all: “Young Entrepreneur, German Engineering, Chinese Price…Young Entrepreneur, German Engineering, Chinese…”.

Road to GondarFirst stop at Dejen marked a successful passage through “The Gorge”- a deep valley cut by the Ghion of the bible, or the Abbay of the Ethiopians, themselves the children of Kis (later the Cush/Kush of the Hebrew), recorded first in the hieroglyphs of Kmt in 1970 BCE.There we got a chance to stretch our legs, use the bathroom and to have lunch in any of several small hotels. All aboard again, we set off to Gondar passing through the towns of Debre Markos, Dembecha, Finote Selam, Injibara, Dangla and finally Bahirdar, at the southern point of lake Tana, (Ethiopia’s largest lake and Africa’s 2nd largest), from where it pours it’s waters into the head of the Abbay to become the Blue Nile in the Sudan.

In Sudan it joins the White Nile at Khartoum, from where it runs for 200 hundred miles north to the city of Saba (Merowe since about 500 BCE), This Saba, was a place where many Ethiopian kings and queens ruled from. There at Saba/Merowe the Nile is joined by the fabled Atbara, “From there the Nile runs for 1700 more miles to the Mediterranean sea as the longest river on the planet Earth giving the gifts of life, high culture, and civilization from the Anu, or the Anu/Agu. The first gifts were to Kmt, meaning Black Land. Kmt, later named Egypt by the Greeks, passed them on to the world. Yes, this same Kmt made us know Osiris, Thoth, Isis, Horus and Maat; gave us Imhotep, the architect of Sacara’s Step Pyramid in 2,700 BCE and according to Breasted, was the author of the Smith papyrus. This African Imhotep, was deified posthumously as God of Medicine 2000 years before Hippocrates swore in his “Oath” to him in the name of Asclepius; the same Kmt gave us the city Akhetaten that made us know one God, the primary creative force of nature, whose emblem was the solar disc and also gave us Moses, who tamed the Apiru/Habiru, gave them the law and even the name of their God Jehovah. This generous Kmt, also gave the world the art of writing. These are just a few of the gifts of Kmt and the Nile, the child of Tana and Atbara. How sad now to see Kmt embroiled in conflict and totally disconnected from its glorious and special past. Read More Bernard-Anderson-MD-Road to Gondar

የአማራ ክልል ም/ ፕሬዚዳንት እና የብአዴን ጽ/ቤት ሃላፊ የሆኑት አቶ አለምነው መኮንን የስድብ ውርጅብኝ

 

የአማራ ክልል ም/ ፕሬዚዳንት እና የብአዴን ጽ/ቤት ሃላፊ የሆኑት አቶ አለምነው መኮንን “የአማራው ህዝብ ሰንፋጭ የሆነ ትምክተኝነት የተጠናወተው በመሆኑ በቤንሻንጉልና በሌሎችም ቦታዎች ለመሰደዱ ምክንያት ሆኖታል” በማለት፣ ለብአዴን ነባርና አዳዲስ ካድሬዎች ተናግረዋል።

ካድሬዎቹ “የአማራው ህዝብ ለምን ይሰደዳል? ለምን በእየክልሉ ጥቃት ይደርስበታል? አማራውን ከጥቃት ለመከላከል ለምን ሙከራ አይደረግም በማለት ጥያቄ ያቀረቡ ሲሆን፣ ም/ል ፕሬዚዳንቱ የአማራው ህዝብ በቅድሚያ እንዳይሰደድ ለማድረግ ስራ እየተሰራ ነው፣ ነገር ግን ከተሰደደ በሁዋላም ቢሆንም ሰንፋጭ የሆነውን ትምክህተኝነቱን በመተው ከሌላው ጋር ለመኖር መልመድ አለበት ብለዋል።

አማራው “በባዶ እግሩ እየሄደ የሚናገረው ንግግር ግን መርዝ ነው” ያሉት ምክትል አስተዳዳሪውና የብአዴን የጽህፈት ቤት ሃላፊው፣ ይሄ መርዝ ንግግሩ አንድ የሚያደርግ አይደለም ሲሉ አክለዋል።
ከኢትዮጵያውያን ጋር አብሮ ለመኖር አማራው የትምክህት ለሃጩን ማራገፍ አለበት ያሉት አቶ አለምነው፣ ይሄ ለሃጭ ሳይራገፍ በጋራ መኖር አይቻልም ሲሉ ድምድመዋል።
ማንኛውም ስም ያወጣ ሙትቻ ፓርቲ ሁሉ መንገሻው አማራ ክልል ነው ያሉት ምክትል ፕሬዚዳንቱ፣ ምክንያቱንም ሲገልጹ ትምክህትን እንደ ምግብ ስለሚመገበው ነው ብለዋል። ያንን ምግብ እየተመገበ እንደሚያቅራራም ገልጸዋል።

እሳትን ያድምጡ

የሰማያዊ ፓርቲ በ ጥር 17 ቀን በፓርቲዉ ጽ/ቤት በኢትዮ-ሱዳን ድንበር ዙሪያ የዉይይት መድረክ አዘጋጅቷል

የሰማያዊ ፓርቲ በፌስ ቡክ ገጹ ባወጣው መግለጫ መሰረት፣ ቅዳሜ ጥር 17 ቀን በፓርቲዉ ጽ/ቤት በኢትዮ-ሱዳን ድንበር ዙሪያ የዉይይት መድረክ አዘጋጅቷል። « ድንበራችንን ጉዳይ በተመለከተ በተጨባጭ መረጃ በህብረተሰቡ ውስጥ ግንዛቤ ይፈጠር ዘንድ ትምህርታዊ ውይይት መድረክ ያዘጋጀ ሲሆን በዝግጅቱ ላይም በዘርፉ ለረጅም አመታት በመስራት የሚታወቁት የረጅም ጊዜ የጆግራፊ ባለሞያ የሆኑት ፕሮፌሰር መስፍን ወልደማሪያም ድንበሩን በተመለከተ ሰፋ ያለ ትምህርት ይሰጣሉ» ሲል የገለጸው የሰማያዊ መግለጫ፣ ኢትዮጵያዉያን በስፍራዉ ተገኝተዉ በጉዳዩ ላይ ሙሉ ግንዛቤ እንዲያገኙ ጥሩ አቅርቧል።

semayawi_border
የሰማያዊ ፓርቲ ፣ እንዲሁም የአንድነት ፓርቲ ለተለያዩ የመንግስት አካላት በጉዳዩ ላይ ግልጽ ማብራሪያ እንዲሰጥ ጥያቄ ያቀረቡ ሲሆን እስከአሁን ጉዳዩን በድብቅ ለመያዝ ከፈለጉ የመንግስት አካላት እስከአሁን ማብራሪያ ሊገኝ አልተቻለም።

In Pictures: Timket in Gondar

January 21st, 2014 

 Pilgrims jump into the blessed waters of the Fasilides baths, built in 1632. (Photograph: Getty Images)Mirror

Colourful umbrellas, flags and white robes lined the streets of Ethiopia to celebrate one of the most important days in the Orthodox Christian calendar.

Although relatively unknown by the outside world the Timkat festival is celebrated by around 40 million people who are members of the Ethiopian Orthodox Tewahedo Church.

One of the major celebrations takes place in the northern city of Gondar, where worshippers flock to the UNESCO heritage site royal baths to bathe into the waters.

Read more and watch video at Mirror.co.uk.

Related:
In Pictures: Festival of Timkat in Ethiopia (The Guardian)

 

A Photographic Journal Retracing the Last March of Emperor Tewodros to Magdala

Published by Tadias January 20th, 2014 

 Cover of the book Crossing Ethiopia: A 1972 Photographic Journal Retracing the Last March of Emperor Tewodros to Magdala. (Photo Courtesy: John Snyder)Tadias Magazine
By Tadias Staff

Published: Monday, January 20th, 2014

New York (TADIAS) — Forty two years ago, John Snyder traveled with his wife to Ethiopia to retrace Emperor Tewodros’ final route to Magdala to face British troops numbering over 60,000.

“I had just finished reading Alan Moorehead’s ‘The Blue Nile’ and I was fascinated by Emperor Tewodros and his battle with the British,” John told Tadias. “I had traveled to Kenya and Tanzania to climb Mount Kilimanjaro, and now my interest in Ethiopia was peaked.”

After contacting both the Ethiopian consulate and the office of Ethiopian Airlines to inquire about the feasibility of the route, John was connected to the late Professor Donald Crummey — who was teaching at Addis Ababa University at the time — and an Ethiopian translator. Arriving in Ethiopia John and his wife began the 300 mile expedition by bus, Land Rover, mule and foot, and John recorded his meetings with governors and civilians along the way and took extraordinary photographs, a selection of which are now published in his new book: Crossing Ethiopia.

Following the treacherous and unpaved route taken by Emperor Tewodros and his army John set out to see firsthand where Ethiopian and British “armies converged for a showdown at Magdala, a mountaintop fortress where a handful of European prisoners were residing in fetters at the mercy of the Emperor.” John noted in his introduction: “Costing $9 million in 1867 sterling, (translating to over $5 billion today) it was, and remains, history’s most expensive hostage rescue operation.”

The author will be giving a book talk in Manhattan at the New York Society Library on Tuesday, February 18th that is open to the public and in Chicago on Sunday, February 23rd, 2014.

If You Go:
Crossing Ethiopia: A 1972 Photographic Journal Retracing the Last March of Emperor Tewodros to Magdala
Tuesday, February 18th, 2014
6:30pm at Members’ Room $10 advance registration/ $15 at door
53 East 79th Street, New York, NY 10075
(212) 288-6900
More info at www.nysoclib.org
Click here for Amazon.com link

Sunday, February 23rd, 2014
57th St. Books
1301 East 57th St.
Chicago, IL 60637

– www.tadias.com

ዳር ድንበራቸው ለሱዳን ሊሰጥ መዘጋጀቱን የተቃወሙ ኢትዮጵያውያን በዋሽንግተን ዲሲ ሰላማዊ ሰልፍ አደረጉ

(ዘ-ሐበሻ) 1200 ኪሎ ሜትር የሚገመትን የኢትዮጵያ መሬት ለሱዳን ለመስጠት ቅድመ ዝግጅት መጠናቀቁን የተቃወሙ ኢትዮጵያውያን ዛሬ ጠዋት በዋሽንግተን ዲሲ የሱዳን ኤምባሲ ፊት ለፊት የተቃውሞ ድምጻቸውን ሲያሰሙ ዋሉ።

DC-ethiopian-sudan

“የወያኔ መንግስት ሃገርን በመሸጥና በመክዳት የኢትዮጵያን መሬት ለሱዳን አሳልፎ በመስጠትና ነዋሪዎችንም በማባረር እየፈጸመ ያለው ወንጀል ዝም ሊባል” አይገባም የሚሉት እነዚሁ ሃገር ወዳድ ኢትዮጵያውያን የሱዳን መንግስት ከዚህ ወንጀል ጋር ተባባሪ እንዳይሆን በተቃውሞ ሰልፋቸው ጠይቀዋል። በሰልፉ ላይ ከተሰሙ መፈክሮች መካከል የሚከተለው ይገኝበታል።