«አይደለም።የኢትዮጵያ ሕዝብ፣ ሙስሊሙም ክርስቲያኑም አሳማ ስለማይበላ ነው።» አለኝ

Dawit Temesgen ዶር መረራ ባንድ ወቅት«የተራበ ሕዝብ መሪዎቹን ይበላል» ብለው ነበር። የኢትዮጵያ ሕዝብ ተርቦ ስለማያውቅ ነው ወይ መሪዎቹን የማይበላው? ብዬ አንዱን ብጠይቀው፤ «አይደለም።የኢትዮጵያ ሕዝብ፣ ሙስሊሙም ክርስቲያኑም አሳማ ስለማይበላ ነው።» አለኝ።

The post «አይደለም።የኢትዮጵያ ሕዝብ፣ ሙስሊሙም ክርስቲያኑም አሳማ ስለማይበላ ነው።» አለኝ appeared first on 6KILO.com.

ሰው ወዶ አይስቅም!

Belay Manaye ሰው ወዶ አይስቅም! የዞን 9 አባላትና ጋዜጠኞቹ በሚያሳዝን ሁኔታ የሚጽፉ እጆቻቸው በሰንሰለት ታስረው አራዳ ምድብ ችሎት በቀረቡበት ወቅት ነው….ሁላችንም ችሎቱን ገብተን መከታተል እንደማንችል በመገለጹ በዝግ ሂደቱ ሲታይ በነበረበት ወቅት አንድ ነጭ ወደ ፖሊሶቹ ጠጋ ብሎ መግባት ይችል እንደሆነ

The post ሰው ወዶ አይስቅም! appeared first on 6KILO.com.