No Western Observers for Ethiopian Elections

By Marthe van der Wolf, VOA ADDIS ABABA — The only international observers during Ethiopia’s elections Sunday will be from the African Union, with opposition parties already feeling the AU observers are not demanding enough in their criticism of Ethiopia’s election process, which is dominated by the ruling party. Nine long-term AU observers (LTOs) arrived

The post No Western Observers for Ethiopian Elections appeared first on 6KILO.com.

Gambella opposition condemns Ethiopia’s double standard over South Sudan

GPDAM Press Release The Gambella People’s Democratic Alliance Moment (GPDAM) strongly condemned the double standard of Ethiopian government in negotiating peace deal between the government of Republic of South Sudan and SPLM-IO. The Addis Ababa regime is no longer neutral in mediating between the warring parties to South Sudan conflict that has displaced hundreds of

The post Gambella opposition condemns Ethiopia’s double standard over South Sudan appeared first on 6KILO.com.

Memorandum to the UN Security Council: Ginbot 7

TO: The United Nations Security Council Sanctions Committee FROM: Ginbot 7 Movement for Justice, Freedom and Democracy DATE: October 27, 2014 SUBJECT: Response to References made about Ginbot 7 in the Report of the Monitoring Group of Somalia and Eritrea (here after SEMG), Pursuant to UN Security Council Resolution 2111 (2013). Ginbot 7 Movement for

The post Memorandum to the UN Security Council:
Ginbot 7
appeared first on 6KILO.com.

አቶ በላይ ፍቃዱ አዲሱ የአንድነት ፓርቲ ፕሬዘዳንት ሆኑ፤ ኢንጂንር ግዛቸው በፍቃዳቸው ለቀቁ

አቡጊዳ

image

አንድነት ለዲሞክራሲና ለፍትህ ፓርቲ ብሄራዊ ምክር ቤት አቶ በላይ ፍቃደን የድርጅቱ ፕሬዘዳንት አድርጎ መርጧል።

ከሰባት ወራት በፊት ድርጅቱን እንዲመሩ የተመረጡት ኢንጂነር ግዛቸው ፣ “ወጣቶችን ወደ አመራር አመጣለሁ፣ ወጣቶችን ባካችሁ አቅማችሁን አጎልብቱና ተኩኝ” በማለት ለወጣት አመራሮች ሃላፊነታቸውን ለማስረክብ ፍላጎት እንደነበራቸው መግለጻቸው ይታወቃል። ቃላቸውን በመጠበቅ አዳዲስ አመራሮች ወደ ፊት መምጣታቸው ትግሉን ይረዳል የሚል እምነት ስላደረባቸው ኢንጂነር ግዛቸው፣ በፍቃዳቸው ሃላፊነታቸውን በመልቀቃቸው ነው፣ በድርጅቱ ሕገ ደንብ መሰረት፣ ብሄራዊ ምክር ቤቱ አዲስ አመራር የመርጠው።

አቶ በላይ ፍቃደ የአንድነት ምክትል ሊቀመንበር ሆነው የሰሩ፣ በድርጅቱና አባልትና አገር ዉስጥም ሆነ ከውጭ ባሉ ደጋፊዎች ዘንድ፣ ከመኢአድ፣ ከሰማያዊ ፓርቲ ፣ ከትብብር …እንዲሁም ሌሎች የተቃዋሚ ድርጅት አመራሮች ዘንድ ትልቅ ተቀባይነት እንዳላቸው ይነገርላቸውል።