ሸንጎ በኢትዮ-ሱዳን ድንበር ዙሪያ ሕዝባዊ ውይይትና ገለጻ ለማድረግ የፊታችን እሁድ ፌብሩዋሪ 9 ቀን 2014 ቴሌኮንፈርንስ ጠርቶ ማንኛውም ስለድንበሩ ያገባኛል የሚል ኢትዮጵያዊ እንዲገኝ ጥሪውን አቅርቧል። የጥሪው ወረቀት የሚከተለው ነው፦


Sudan Tribune February 3, 2014 (KHARTOUM) – The head of the Egyptian al-Wafd Party Sayed al-Badawi revealed on Sunday that Cairo and Khartoum agreed to deploy joint military patrols on the borders to curb the arms smuggling. FILE – Al-Sayed…
The post Egypt & Sudan to deploy troops on borders: appeared first on 6KILO.com.
By Professor Alemayehu G. Mariam February 3, 2014 WE live in a time that gives new meaning to Shakespeare’s line in Julius Caesar: “The evil that men do lives after them…” Today we come face to face with the evil Meles…
The post Saving Ethiopia from the chopping block appeared first on 6KILO.com.
Addis Ababa, 24 January 2014 (WIC) – Former Chief Administrator of Amhara Regional State Ambassador Ayalew Gobeze said the attempt made to tangle recently held leadership succession with border issue is a fabrication of anti-peace groups to jeopardize the development…
The post “Anti-peace groups attempt to entwine leadership succession with border issues,” Ambassador Ayalew Gobeze appeared first on 6KILO.com.
ወዳጄ አንተነህ ይግዛው ፤ ይህንኑ ጉዳይ በራሱ መንገድ አይቶት እንዲህ አድርጎ ፅፎታል፡፡
ስለወደድኩት ለእናንተ አመጣሁት፡፡
‹‹የሶስተኛ ክፍል ተማሪ እያለሁ፤
“ኢትዮጵያ ምን ትመስላለች?” ብላ ትጠይቀኝ ነበር እናቴ፡፡
“ጀበና!” ስል እመልስላት ነበር እኔ፡፡
እንደማስታውሰው ይህ ጥያቄ፣ ያኔ የጂኦግራፊ ጥያቄ ነበር ፡፡ መልሱም የጂኦግራፊ፡፡
.
ዩኒቨርስቲ የሶስተኛ አመት ተማሪ እያለሁ፤
“ኢትዮጵያ ምን ትመስላለች?” ብላ ብትጠይቀኝ እናቴ…
“አንገት የሌላት ጀበና” እላት ነበር እኔ፡፡
አሁንም ጥያቄው የጂኦግራፊ ሊሆን ይችላል፡፡ መልሱ ግን የፖለቲካ፡፡
.
ነገስ?…
ነገም፤ “ኢትዮጵያ ምን ትመስላለች?” ትለኝ ይሆናል እናቴ ፡፡
እኔስ ምን ብዬ እመልስላት ይሆን?
“እጀታ የሌላት ጀበና”?…
ነገም ጥያቄው የጂኦግራፊ ሊሆን ይችላል፡፡
መልሱስ?
