EU not financing Ethiopia Renaissance Dam: EU ambassador in Egypt

Ahram Online MENA, Wednesday 9 Apr 2014 EU ambassador underlines union’s support for negotiated solutions in international disputes; says Egypt has requested presidential poll supervision The European Union (EU) is not funding the Ethiopian Grand Renaissance Dam, said EU Ambassador

The post EU not financing Ethiopia Renaissance Dam: EU ambassador in Egypt appeared first on 6KILO.com.

Kenya sends back ‘illegal’ Somalis

April 9, 2014 BBC The security operation was launched after explosions in a mainly Somali neighbourhood Kenya has sent back 82 Somalis to Somalia after launching a massive security force operation to flush out illegal immigrants and militant Islamists. The

The post Kenya sends back ‘illegal’ Somalis appeared first on 6KILO.com.

መከላከያ ሚኒስቴር የሠራዊቱን ወቅታዊ የብሔር ተዋጽኦ ለፓርላማ ይፋ አደረገ

09 APRIL 2014

በ  ዮሐንስ አንበርብር
The Ethiopian Reporter

በሕገ መንግሥቱ በተደነገገው መሠረት የአገር መከላከያ ሠራዊት የብሔር ተዋጽኦን ለማመጣጠን እየሠራ መሆኑንና በአሁኑ ወቅትም የደቡብ ብሔር ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ውክልና በሁለተኛ ደረጃ ላይ መድረሱን፣ የመከላከያ ሚኒስትሩ ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ይፋ አደረጉ፡፡

ሚኒስትሩ አቶ ሲራጅ ፈጌሳ ባለፈው ሳምንት የመከላከያ ሚኒስቴርን የግማሽ ዓመት የሥራ አፈጻጸም ለፓርላማው ባቀረቡበት ወቅት ነው የሠራዊቱ የብሔር ተዋጽኦ እየተመጣጠነ መምጣቱን የገለጹት፡፡

በሚኒስትሩ ሪፖርት መሠረት ከአጠቃላይ የመከላከያ ሠራዊቱ አባላት የአማራ ብሔር ተዋጽኦ 30.3 በመቶ በመሆን ከ2004 ዓ.ም. ጀምሮ በአንደኛነት ሲመራ የቆየ ሲሆን፣ በ2006 ዓ.ም. 29.46 በመቶ በመሆን በቀዳሚነት እየመራ ይገኛል፡፡ የደቡብ ብሔር ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ተዋጽኦ ደግሞ በ2006 ዓ.ም. 25.05 በመቶ በመሆን በሁለተኛ ደረጃ ላይ እንደሚገኝ በሪፖርቱ ተመልክቷል፡፡

የኦሮሞ ብሔር በ2004 ዓ.ም. በ25.2 በመቶ የሁለተኛነት ድርሻ ይዞ የነበረ መሆኑን፣ በ2006 ዓ.ም. ግን ወደ 24.45 በመቶ በመውረድ የሦስተኛ ደረጃን እንደያዘ በሪፖርቱ ውስጥ ሰፍሯል፡፡

ሚኒስትሩ አቶ ሲራጅ እንዳስረዱት፣ የደርግ መንግሥት ወድቆ የኢሕአዴግ መንግሥት ከተመሠረተ በኋላ የአገር መከላከያ ሠራዊት አካል የሆነውን ኃይል ከነጥንካሬው እንዲቀጥል ለማድረግ የብሔር ተዋጽኦውን የማስተካከሉ ሥራ በጥንቃቄና በሒደት እየተተገበረ ነው፡፡

በ1989 ዓ.ም. የትግራይ ብሔር በሠራዊቱ ውስጥ የነበረው ተዋጽኦ 40 በመቶ የነበረ መሆኑን ያስታወሱት ሚኒስትሩ፣ ይህ የሆነበት ምክንያት ከሠራዊቱ አመጣጥና አመሠራረት ጋር የተያያዘ መሆኑን አስረድተዋል፡፡ በ2006 ዓ.ም. ግን የትግራይ ብሔር ተዋጽኦ ወደ 17.47 በመቶ በመውረድ በአራተኛ ደረጃ ላይ እንደሚገኝ በሪፖርቱ ተመልክቷል፡፡

በተመሳሳይ በ1989 ዓ.ም. የደቡብ ሕዝቦች ተዋጽኦ 9.8 በመቶ የነበረ መሆኑን፣ በሒደት በተወሰደ ማስተካከያ 25.05 በመቶ ድርሻ መያዙን ገልጸዋል፡፡

‹‹የኢትዮጵያ ብሔር ብሔረሰቦች 70 በመቶ የሚገኙበት የደቡብ ክልል በሠራዊቱ ውስጥ ያለው ተዋጽኦ ከ9.8 በመቶ ወደ 25.05 ሲያድግ፣ የሠራዊቱ ብሔር ተዋጽኦ እየተመጣጠነ ለመሆኑ ማሳያ ነው፡፡ ከዚህ የበለጠ ሌላ ማረጋገጫ ልናመጣለት አንችልም፤›› በማለት ለፓርላማው አስረድተዋል፡፡

የሠራዊቱ የብሔር ተዋጽኦ ቀደም ሲል ከነበረበት ሁኔታ በአሁኑ ወቅት እየተሻለ ቢመጣም ሙሉ በሙሉ ተስተካክሏል ማለት እንዳልሆነ ሚኒስትሩ አስረድተዋል፡፡ ለዚህ በምክንያትነት የጠቀሱት ደግሞ ክልሎች የሠራዊት ምልመላ ላይ በቂ ትኩረት የማይሰጡ መሆኑን ነው፡፡ በተለይ ድጋፍ የሚሹ ክልሎች ተዋጽኦ የሚፈልገውን ያህል መድረስ አለመቻሉን ሚኒስትሩ ገልጸዋል፡፡

በ2006 ዓ.ም. በሠራዊቱ ብሔር ተዋጽኦ መሠረት የአፋር ክልል 0.48 በመቶ፣ የጋምቤላ 0.98 በመቶ፣ የቤንሻንጉል ጉሙዝ 0.96 በመቶ፣ የሶማሌ 1.14 በመቶ እና የሐረር ደግሞ 0.01 በመቶ መሆኑ በሪፖርቱ ተመልክቷል፡፡

ሚኒስትሩ በሪፖርታቸው እንደገለጹት፣ የሠራዊቱ አመራር አካላት የመተካካት ሥራንም በተመሳሳይ ሁኔታ ነባሩ ኃይል ያሉትን መልካም እሴቶች በማይበርዝ ወይም በማያጠፋ መንገድ እየተከናወነ ነው፡፡ የመተካካት ሥራው ከተጀመረበት ጊዜ አንስቶ በድምሩ 568 ከፍተኛ አመራሮች በመተካካት ሒደቱ የተሰናበቱ መሆናቸውን፣ በምትካቸው ደግሞ 930 ከፍተኛ አመራሮችን ማፍራት መቻሉን ገልጸዋል፡፡ በሚኒስትሩ የቀረበው ሪፖርት የሠራዊቱ አመራሮች የብሔር ተዋጽኦን አላመለከተም፡፡ በተጨማሪም ሪፖርቱን ተንተርሶ በምክር ቤቱ አባላት አንድም ጥያቄ አልቀረበም፡፡

የቀድሞ ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ እ.ኤ.አ. በግንቦት 2012 መቀመጫውን እንግሊዝ ካደረገው የሮያል አፍሪካን ሶሳይቲ ዳይሬክተር ታዋቂው ጋዜጠኛ ሪቻርድ ዳውደን ጋር ባደረጉት ቃለ ምልልስ፣ በሠራዊቱ ውስጥ የትግራይ ተወላጆች በጣም አናሳ ቢሆኑም ይህ በከፍተኛ አመራር ደረጃ እንደማይንፀባረቅ ገልጸው ነበር፡፡ 

የኢፌዴሪ ሕገ መንግሥት በአንቀጽ 87 ላይ የመከላከያ መርሆዎች ቀዳሚ ንዑስ አንቀጽ የአገሪቱ የመከላከያ ሠራዊት የብሔሮች፣ የብሔረሰቦችና የሕዝቦችን ሚዛናዊ ተዋጽኦ ያካተተ መሆን እንዳለበት ይደነግጋል፡፡

 

Ethiopian Amrote Abdella Microsoft’s director for virtual capital and startups

09 April 2014 By LILLIAN KIARIE Nation Media Kenya Microsoft’s director for virtual capital and startups, Amrote Abdella, is scaling great heights at just 32. She has held top positions at international corporations, including the World Economic Forum and World

The post Ethiopian Amrote Abdella Microsoft’s director for virtual capital and startups appeared first on 6KILO.com.

Ethiopian Amrote Abdella Microsoft’s director for virtual capital and startups

09 April 2014 By LILLIAN KIARIE Nation Media Kenya Microsoft’s director for virtual capital and startups, Amrote Abdella, is scaling great heights at just 32. She has held top positions at international corporations, including the World Economic Forum and World

The post Ethiopian Amrote Abdella Microsoft’s director for virtual capital and startups appeared first on 6KILO.com.

መከላከያ ሚኒስቴር የሠራዊቱን ወቅታዊ የብሔር ተዋጽኦ ለፓርላማ ይፋ አደረገ

09 APRIL 2014 በ  ዮሐንስ አንበርብር The Ethiopian Reporter በሕገ መንግሥቱ በተደነገገው መሠረት የአገር መከላከያ ሠራዊት የብሔር ተዋጽኦን ለማመጣጠን እየሠራ መሆኑንና በአሁኑ ወቅትም የደቡብ ብሔር ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ውክልና በሁለተኛ ደረጃ ላይ መድረሱን፣ የመከላከያ ሚኒስትሩ ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ይፋ አደረጉ፡፡ ሚኒስትሩ

The post መከላከያ ሚኒስቴር የሠራዊቱን ወቅታዊ የብሔር ተዋጽኦ ለፓርላማ ይፋ አደረገ appeared first on 6KILO.com.

“Community Conversations” Target Irregular Migration from Ethiopia

By: APO Posted Press Releases GENEVA, Switzerland, April 9, 2014/African Press Organization (APO)/ — The recent mass expulsion of over 150,000 irregular Ethiopian migrants from the Kingdom of Saudi Arabia highlighted the human challenges posed by people smuggling in the Horn of

The post “Community Conversations” Target Irregular Migration from Ethiopia appeared first on 6KILO.com.

Church mediates Egypt-Ethiopia dispute over Renaissance Dam

09 April 2014 Al-Monitor Patriarch Abune Mathias of the Ethiopian Orthodox Church will arrive and spend five days in Cairo late this month the invitation of Pope Tawadros II, pope of the Coptic Orthodox Church, to visit the Egyptian church,

The post Church mediates Egypt-Ethiopia dispute over Renaissance Dam appeared first on 6KILO.com.

Ethiopia: MEDREK or the End of a Political Masquerade?

08 April 2014 By Dr. Messay Kebede nazret.com – It is now abundantly clear that the project of creating a strong multiparty opposition by uniting unitary parties and ethnic parties is anything but feasible. The inability of MEDREK to achieve

The post Ethiopia: MEDREK or the End of a Political Masquerade? appeared first on 6KILO.com.

Red Cross Trains South Sudanese Refugees in Ethiopia

International Federation of Red Cross and Red Crescent Societies 8 APRIL 2014 PRESS RELEASE Buses full of South Sudanese refugees drive through the mango and fish rich town of Gambella, in southwestern Ethiopia, before finally arriving at the newly set

The post Red Cross Trains South Sudanese Refugees in Ethiopia appeared first on 6KILO.com.