Ethiopia: End the onslaught on dissent as arrests continue: Amnesty International

Amnesty International The Ethiopian authorities are using a repressive Anti-Terror law as a pretext to crush dissent. The Ethiopian authorities must halt their continuing onslaught on dissent, Amnesty International said today, after the arrest of four more opposition party members this week, who are believed to be at risk of torture or other ill-treatment. All

The post Ethiopia: End the onslaught on dissent as arrests continue: Amnesty International appeared first on 6KILO.com.

Economic cooperation between Egypt and Ethiopia on the rise

Al-Monitor Cairo is working on resuming the Ethiopian-Egyptian activities that were suspended on all levels. This comes in tandem with the preparations for the expected visit of Egyptian President Abdel Fattah al-Sisi to Ethiopia, and as part of the restoration of dialogue aiming to settle the dispute between the countries over theRenaissance Dam under construction on the Blue Nile. The dialogue

The post Economic cooperation between Egypt and Ethiopia on the rise appeared first on 6KILO.com.

Harlem pastor brewing up Ethiopian coffee distribution deal

NY Daily News By JAN RANSOM MONASTER, THOMAS Starbucks Chief coffee beans He’s got a couple of beans up his sleeve. The Rev. Nicholas Richards, founder of the Abyssinian Fund, a nonprofit that supports coffee farmers in Ethiopia, is in the middle of hashing out a distribution deal to launch an Aby Fund-branded coffee in

The post Harlem pastor brewing up Ethiopian coffee distribution deal appeared first on 6KILO.com.

መንግስታዊ ሽብርተኝነትን የሚሸከም ትከሻ አይኖረንም!!!

SemayawiParty.org

image

ከሰማያዊ ፓርቲ የተሰጠ መግለጫ
ሀምሌ 3/2006ዓ/ም

የህወሓት/ኢህአዲግ አገዛዝ በኢትዮጵያ ስልጣን ላይ ከወጣበት ጊዜ ጀምሮ ዜጎችን በማፈንና በማሰቃየት ብሎም በመግደል የአፈና አገዛዙን ለረጅም ጊዜ ሲያራምድ መቆየቱ ዓለም የሚያውቀው ሀቅ ነው፡፡ በተለይም ባለፉት 10 ዓመታት የህዝብን ሰላማዊ እንቅስቃሴ ለማፈን እስራትና ግድያውን ህጋዊ ለማስመሰል የተለያዩ አፋኝ አዋጆችን አውጥቷል፡፡ እነዚህን አዋጆችንም ተገን አድርጎ በሰላማዊ መንገድ የሚታገሉ የፖለቲካ ፓርቲ መሪዎችንና አባለትን፣ ጋዜጠኞችንና ጦማርያንን፣ እንዲሁም የእምነት ተቋማት መሪዎችን እና በአገዛዙ ላይ ጥያቄ የሚያነሱ ዜጎችን ማሰሩን፣ ማሰቃየቱንና ግድያውን ተያይዞታል፡፡ በህገ መንግስቱ የተካተቱ የሰብዓዊ መብቶችንና ዓለም አቀፍ ስምምነቶችን በሙሉ የሚጥሰውና የአምባገነንነት ስልጣኑን ለማራዘም ሲል ያፀደቀው የፀረ-ሽብር አዋጅ ከፀደቀበት እለት አንስቶ ኢህአዴግ ለስልጣኔ ያሰጉኛል የሚላቸውን ፍፁም ሰላማዊ ታጋዮችንና ህገ መንግስታዊ መብታቸውን ተጠቅመው በድፍረት የፃፉ ጋዜጠኞችን ብሎም የእምነት ነፃነታችን ይከበር ብለው የጠየቁ የሀይማኖት መሪዎችን በጠራራ ፀሃይ ያለምንም ወንጀል በዚሁ ህገ ወጥ አዋጅ ‹‹የፀረ ሽብር ግብረ ሀይል›› በሚባል ማንነቱ በማይታወቅ የጨለማ ቡድን ወደ እስር ቤት እያጋዘ ይገኛል፡፡

ይህን የሚያጋልጡ ሚዲያዎችንም ለማፈን እስር ቤቶችን ጨምሮ በሚሊዮኖች የሚቆጠር ዶላር እያፈሰሰ የአየር ሞገድ ያውካል፤ በዚህ ሳያበቃ በሀገር ውስጥ በሰላማዊ መንገድ ተቃውሟቸውን የሚያሰሙ ፖለቲከኞችን ለማሸማቀቅ እንደ ኢሳት ያሉ ሚዲያዎችን የአሸባሪ ልሳን ብሎ በመፈረጅ ሚዲያውን የሚጠቀሙትን ደግሞ ከአሸባሪዎች ጋር ንክኪ እንዳላቸው አድርጎ መወንጀሉን ቀጥሎበታል፡፡ እንደሰማያዊ እምነት ማንም አካል መልእክት የሚያስተላለፍበትን የሚዲያ ተቋም ሊመርጥለት እንደማይችል መንግስት እንዲገነዘበው ከዚህ በፊት በግልፅ ያሳወቀ ሲሆን አሁንም ፓርቲው በዚሁ የፀና አቋሙ እንደሚቀጥል በድጋሚ ይገልፃል፡፡

ባጠቃለይ የዚህን ገዢ አካል የእውር ድንብር ሀገር የማስተዳደር ጉዞ ለመታገል በርካቶች በሰላማዊ መንገድ እየተንቀሳቀሱ ቢሆንም በህወሓት/ኢህአዲግ ግፍና መከራ ተገፍተው ስርዓቱን በሃይል እናስወግዳለን ብለው ሀገር ጥለው የተሰደዱ ዜጎችም እንዳሉ ይታወቃል፡፡ የህወሓት/ኢህአዲግ ማናለብኝነትና የስልጣን ጥመኝነትም በግለሰቦች ላይ ከሚያስከትለው ማህበራዊ ቀውስ በላይ በሀገሪቱ ኢኮኖሚያዊና ፖለቲካዊ ጉዳዮች ላይ ከፍተኛ አለመረጋጋትን አስከትሏል፡፡ በአሁኑ ሰዓትም ይህ ገዢ ፓርቲ የፈጠረው ስርዓት የሀገሪቷን ሰላማዊ የፖለቲካ ምህዳር በማጥበብ ሀገራችንን ወደ አልተፈለገ አለመረጋጋትና ቀውስ እየመራት ይገኛል፡፡ፓርቲያችንም እነዚህን ከላይ የተጠቀሱትና ሌሎችም በቅርቡ እየተፈፀሙ የሚገኙ ህገ ወጥ ድርጊቶች ስላሳሰበው ይህን መግለጫ ለማውጣት ተገዷል:-

1. ሰኔ 16 2006 ዓ.ም የየመን መንግስት የዓለም አቀፍ ስምምነቶችንና ድንጋጌዎችን በመጣስና በሰው ሀገር የውስጥ ጉዳይ በመግባት የአማፂ ቡድን ግንቦት ሰባት ዋና ፀሃፊ የሆኑትን አቶ አንዳርጋቸው ፅጌን መያዟ ይታወሳል፡፡ አቶ አንዳርጋቸው ፅጌ ህገ-ወጥ በሆነ መንገድ ለህወሓት/ ኢህአዴግ ተላልፈው መሰጠታቸውን ከ16 ቀናት በኋላ መታወቁና ይህንንም ሁለቱ ሀይሎች ማመናቸው ተሰምቷል፡፡ ነፃነት በሌለበት ሀገር ዜጎች ሰብዓዊ ክብራቸውን ለማስጠበቅ የሚያደርጉት ጥረት የሌሎች ሀገር መንግስታት የሚያደርጉትን ጣልቃ ገብነት በዓለም አቀፍ ስምምነቶችም ሆነ በተለይ በሁለቱ ሀገሮች ግንኙነት ላይ ከፍተኛ ጥላ የሚያጠላ መሆኑን ግንዛቤ አለመወሰዱ እጅግ የሚያሳዝን ድርጊት ነው፡፡ አቶ አንዳርጋቸው ፅጌ ከተያዙ በኋላ ላለፉት 16 ቀናት በምን አይነት ሁናቴ እንደቆዩ ህዝብና ቤተሰቦቻቸው እንዲያውቁት አለመደረጉ፤ ስለ አያያዛቸው ሁኔታም በማህበረሰቡና በፓርቲያችን ውስጥ ከፍተኛ ጥርጣሬ እንዲኖር አድርጓል፡፡ሰማያዊ ፓርቲ የአቶ አንዳርጋቸው ፅጌ ሰብዓዊ አያያዝ እያሳሰበው ህወሓት መራሹ የኢህአዴግ አገዛዝ አያያዛቸውን ግልፅ እንዲያደርግ ሰብዓዊ ክብራቸውም እንዲጠበቅ በጥብቅ ያሳስባል፡፡
2. በዚሁ ሳምንት ገዢው ፓርቲ ሐምሌ 1 ቀን 2006 ዓ.ም ፍፁም ሰላማዊ በሆነ መንገድ የአምባገነኑን መንግስት ህወሓት/ኢህአዲግን ሲታገሉ የነበሩ ፖለቲከኞችን በስመ አሸባሪ ከያሉበት እየለቀመ ህገ-ወጥ እስራት መፈፀሙ ይታወቃል፡፡ ህወሓት/ኢህአዲግ ይህ ግብታዊ ተግባሩ ምንም እንኳን አዲስ ባይሆንም በአሁኑ ወቅት ለውጥን ለማምጣት በቆራጥነት እየታገሉ ያሉ ሰላማዊ ታጋዮችን ማሰሩ በሀገር ውስጥ በህጋዊ መንገድ እየተንቀሳቀሱ የሚገኙ ፓርቲዎችን ከአማፂ ቡድኖች ጋር ግንኙነት ያላቸው በማስመሰል ሰላማዊ ትግሉን ለማዳከምና መጪውን 2007 ዓ/ም ምርጫ ያለ ተቀናቃኝ ለማለፍ የሚደረግ ህገ ወጥ እንቅስቃሴ መሆኑን ተገንዝበናል፡፡ የፓርቲያችን ብ/ም/ቤት ምክትል ሰብሳቢ የሆነው አቶ የሺዋስ አሰፋ በሰላማዊ ትግሉ በቁርጠኝነት እየተሳተፈ ባለበት ሁኔታ ለእስር መዳረጉ፤ የአንድነት ፓርቲ ህዝብ ግንኙነት ኃላፊ አቶ ሀብታሙ አያሌው፤ የአንድነት ፓርቲ የድርጅት ጉዳይ ምክትል ሀላፊ አቶ ዳንኤል ሺበሺ እና በሰሜኑ የሀገራችን ክፍል ከፍተኛ የህዝብ ንቅናቄን በመፍጠር ላይ ያለው የአረና /ትግራይ/ ፓርቲ አመራር አባል የሆኑትን አቶ አብረሃ ደስታ ለእስር መዳረጋቸው ህወኃት/ኢህአዴግ የመጨረሻው መጨረሻ ምዕራፍ ላይ መድረሱን ያረጋግጣል፡፡ በመሆኑም አገዛዙ እያካሄደ ያለውን መንግስታዊ ሽብር አቁሞ ለሀገርም ሆነ ለራሱ የሚበጀውን መንገድ እንዲከተል እያሳሰብን የታሰሩት የፓርቲ ከፍተኛ አመራሮች በአስቸኳይ እንዲፈቱ እንጠይቃለን፡፡

በመጨረሻም ፓርቲያችንን መንግስት እያደረገ ያለው ሽብርን የመንዛትና ህግን የመጣስ ተግባሩ መቼም ቢሆን ከሰላማዊ ትግሉ እንደማያቆመውና ሰላማዊ ትግሉን አጠናክሮ እንደሚቀጥል በአፅንኦት እየገለፀ እነዚህንና ከላይ የተጠቀሱትን የገዢውን ፓርቲ መርህ አልባነት፣ ህገ-ወጥነት እና የለየለት አምባገነንነትን አሁን ካለው ነባራዊ እውነታ ጋር አጣምሮ የትግል ስልቱን ደረጃ ከፍ ወዳለ ምዕራፍ ማሸጋገር እንዳለበት አምኗል፡፡ በመሆኑም ከዚህ በኋላ ለምናደርጋቸው ሀገር አቀፍ ንቅናቄዎች መላው የሀገሪቱ ህብረተሰብ በንቃት ተዘጋጅቶ እንዲጠብቅ ጥሪውን እያስተላለፈ ለዚህም ቁርጠኛ አመራር ለመስጠት ዝግጁነቱን ለመግለፅ ይወዳል፡፡በዚህ አምባገነንነትን ለመታገል በሚደረገው ንቅናቄም በሀገር ውስጥ የሚገኙ ህጋዊና ሰላማዊ ፓርቲዎች፤አለም አቀፍ ተቋማት፤የሰብአዊ መብት ተሟጋቾች፤ሲቪክ ማህበራት፤መላው ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን ከሰላማዊ ትግሉ ጎን በጋራ እንድንቆም እንጠይቃለን፡፡

ኢትዮጵያ በክብር ለዘላለም ትኑር
ሰማያዊ ፓርቲ
ሀምሌ 3/2006ዓ/ም

Yemen to deport 44 Ethiopian migrants

Yemen Times Forty-four Ethiopians who have been held since Monday in Taiz governorate are currently awaiting deportation and are not seeking refugee status. Coast Guard spokesperson Major Hussein Al-Harazi confirmed the arrest and said the 44 Ethiopians were taken to Mocha Security Department. Colonel Saleh Alfani, the director of operations for the Coast Guard, told

The post Yemen to deport 44 Ethiopian migrants appeared first on 6KILO.com.

Extradited Ethiopian activist on ETV

BBC

image

Andargachew Tsege, a UK national, leads the banned Ginbot 7 movement
Opposition leader Andargachew Tsege has appeared on Ethiopian state television, following his disappearance from Yemen last month.

His UK-based wife Yemi Hailemariam told the BBC she was shocked to see him on television.

Yemen arrested Andargachew while he was in transit at Sanaa airport, and secretly handed him to Ethiopia.

In 2009, Andergachew was sentenced to death in absentia for planning to assassinate government officials.

Andergachew, a UK national, denied the charge.

He is secretary-general of Ethiopia’s banned Ginbot 7 movement.

Ms Yemi said it was difficult to see footage of her husband.

“I switched it off quickly. I couldn’t watch it,” she said.

Ms Yemi said the UK should demand the immediate release of her husband.

“If they want to try him, they must go through the proper channels,” she told the BBC.

Ginbot 7 says Andargachew had been on his way from the United Arab Emirates to Eritrea when he was detained at Sanaa airport.

Ginbot 7 (15 May) was named after the date of the 2005 elections, which were marred by protests over alleged fraud that led to the deaths of about 200 people.

BBC

Justice and politics in Ethiopia Snatched

By W.G. The Economist ADDIS ABABA-ANDARGACHEW TSIGE, an exiled Ethiopian opposition leader with British nationality, could be facing the death penalty after apparently being arrested and sent back to his country of origin while on a trip to the Gulf. While transiting in Yemen on June 23rd, during a journey from Dubai to Eritrea, Andargachew

The post Justice and politics in Ethiopia Snatched appeared first on 6KILO.com.

Medical Examiner: Ethiopian Asebech Worku was strangled to death

By Megan Cloherty , WTOP ALEXANDRIA, Va. – An Alexandria woman killed Friday was strangled to death, according to the Virginia Medical Examiner’s office. Asabech Worku, 43, is the city’s third homicide victim of the year. There were no obvious signs of trauma and no evidence of a break-in. Worku’s sister found her unresponsive Friday

The post Medical Examiner: Ethiopian Asebech Worku was strangled to death appeared first on 6KILO.com.

Ex-boyfriend, 2 others brutally attack sleeping Ethiopian woman

KomoNews LAKE FOREST PARK, Wash. — Police say an angry ex-boyfriend barged into his former girlfriend’s Lake Forest Park apartment on Tuesday and viciously beat the woman and her two roommates. The violent incident happened Tuesday before 7:30 a.m. at a home in the 2600 block of Northeast 195th Street. The residents told police three

The post Ex-boyfriend, 2 others brutally attack sleeping Ethiopian woman appeared first on 6KILO.com.

Ethiopia approves 15% spending increase in 2014/2015 budget

Thomson Reuters By Aaron Maasho ADDIS ABABA, (Reuters) – Ethiopia’s parliament approved a 178.6 billion-birr ($9.2 billion) budget for 2014-2015 on Monday, a 15 percent rise from the previous year that will boost spending on education, health and road building. Strong state intervention has boosted the economy over the past decade and economic growth is

The post Ethiopia approves 15% spending increase in 2014/2015 budget appeared first on 6KILO.com.