Australian Prime Minister & Leader of the Opposition Party wishes Ethiopians a Happy New Year!

The Hon. Prime Minister Tony Abbott’s Ethiopian New Year message 2007 The Hon. Bill Shorten’s Leader of the Opposition Ethiopian New Year message 2007 – SBS Amharic

The post Australian Prime Minister & Leader of the Opposition Party wishes Ethiopians a Happy New Year! appeared first on 6KILO.com.

መኢአድ-ነጻና ፍትሃዊ ምርጫ ካልተካሄደ የከፋ ሁኔታ ሊከተል ይችላል!!

ከመላው ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት /መኢአድ/ የተሰጠ ጋዜጣዊ መግለጫ
ነጻና ፍትሃዊ ምርጫ ካልተካሄደ የከፋ ሁኔታ ሊከተል ይችላል!!
image

በአንድ ሀገር የተረጋጋ የፖለቲካ ስርዓት ዘላቂ ሰላም መልካም አስተዳደርና የልማት ተነሳሽነት ሊኖር የሚችለው የህዝብ የስልጣን ባለቤትነት በተግባር ሲረጋገጥ ብቻ ነው፡፡ የህዝቡ የስልጣን ባቤትነት የሚረጋገጠውም ወቅቱን ጠብቆ በሚካሄድ ሁሉን አቀፍ ነጻና ፍትሃዊ ምርጫ ነው፡፡ ይሁን እንጅ የኢትዮጵያ ሕዝብ ጥቅሜን ያሰጠብቁኛል፣በትክክል ያገለግሉኛል ይበጁኛል ብሎ ያመነባቸውን ተወካዮቹን በነጻነት በመምረጥ ዕውነተኛ የስልጣን ምንጭና ባቤትነቱን ለማረጋገጥ አልታደለም፡፡የወያኔ/ኢሕአዴግ መንግስት ለጋሽመንግስታትንና በአጠቃላይም ዓለምአቀፊን ማህበረሰብ ለማታለል እንደሚሞክረው አንድም ጊዜ ቢሆን በዴሞክራሲያዊ መንገድ በህዝብ አልተረጠም፡፡

በእርግጥም በኢትዮጵያ ምድር ነጻና ፍትሃዊ ምርጫ ቢካሄድ ኖሮ ኢትዮጵያዊያን አገራቸውን ያሰገነጠለ የባህር በራችንን አሳልፎ የሰጠ ህዝብን በዘርና በቋንቋ የከፋፈለ፣ታርካችንንና የጋራ እሴቶቻችንን ያረከሰ በዘረኛ ፖሊሲው ትውልድን እያደነቆረ ብሔራዊ ስሜትን እየገደለ ያለን ቡድን ሊመርጡ የሚችሉበት ምክንያት አይኖርም፡፡ ለሀገሩ ቀናኢና ተቋርቋሪ የሆነው የኢትዮጵያ ሕዝብ የወያኔ/ኢሕአዴግ መሪዎች ኢትዮጵያዊ ስሜት፣ሀገራዊ ፍቅርና ብሔራዊ ራዕይ እንዴለላቸው ከመጀመሪያ ጠንቅቆ ያውቃል፡፡ ስለሆነም ወያኔ/ኢሕአዴግ መንግስት የፀጥታና የአፈና መዋቅሮቹን በማጠናከር ላለፉት 23 ዓመታት ኢትዮጵያን በኃይል ሲገዛ ቆይቷል፡፡

ወያኔ/ኢህአዴግ በአንድ በኩል የህዝብን የመደራጀት መብት በማፈን በሌላ በኩል “ጠንካራ ተቃዋሚ የለም”” እያለ ሲያፌዝ እንደነበረ የሚዘነጋ አይደለም፡፡ ከዚህም አልፎ ተቃዋሚዎች ህዝቡን በዙሪያቸው በማሳለፍ የሚያስችል አማራጭ አጀንዳ እንደሌላቸው ሲነገር ነበር፡፡ የወያኔ መሪዎች ከኢትዮጵያ ህዝብ 85% የሚሆነው አርሶ አደር ህዝብ እንደሚደግፋቸው ያለምንም ይሁንታና ሀፍረት በመኩራራት ሲናገሩ ነበር፡፡ ዛሬ ግን ያለው ሁኔታ እንደተለመደው ለመዋሸት የሚያመች አይደለም፡፡ የመላው ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት /መኢአድ/ በመላ ሀገሪቱ የተለያዩ ክፍሎች ህዝብን አደራጅቶ በመንቀሳቀስ ላይ ሲሆን በተለይ አርሶ አደሩ ህዝብ በወያኔ/ኢሕአዴግ አገዛዝ ላይ ያለውን የመረረ ተቃውሞ በተግባር አረጋግጧል፡፡ የመሬት ባለቤትነት መብቱን ተገፍፎ የወያኔ/ኢሕአዴግ ጭሰኛ በመሆኑ በድህነት እንዲማቀቅ የተፈረደበት የገጠሩ ወገናችን “ወያኔ ለፍርድ እንጅ ለምርጫ መቅረብ የለበትም” እያለ ነው፡፡ መኢአድ ነጻና ፍትሃዊ ምርጫ ተካሂዶ ሰላማዊና ዴሞክራሲያዊ ሽግግር እንዲደረግ የበኩሉን ታሪካዊ ኃላፊነት እየተወጣ ነው፡፡

በአሁኑ ሰዓት በየአካባቢው የተቀጣጠለውን የታቃውሞ እንቅስቃሴ በኃይል ለማፈን በገዢው ፓርቲ ካድሬዎችና ታጣቂዎች በኩል የተቀናጀ እንቅስቃሴ ተጀምሯል፡፡ ሁኔታው ደርግ በውድቀቱ ዋዜማ ማንኛውም ታጣቂ ነጻ እርምጃ እንዲወስድ በግልጽ ካወጀው ጋር ተመሳሳይ አለው፡፡ በተለይ የመኢአድ አባላትና ደጋፊዎች በግልጽ ተኩስ ይከፈትባቸዋል፡፡ በየምክንያቱ ይከሰሳሉ ተይዘው ይታሰራሉ፣ ይደበደባሉ ከአቅም በላይ የሆነ የገንዘብ ቅጣት ይጣልባቸዋል፡፡ መሬታቸውን ይነጠቃሉ ንብረታቸውን ይዘረፋሉ፣ የቤታቸው የጣሪያ ቆርቆሮ ተገፍፎ ይወሰዳል ከዕድርና ሌሎች ማህበራዊ አገልግሎቶች እንዲገለሉ ይደረጋሉ ቤተ-ክርስቲያን ገብተው እንዳያስቀድሱ ይከለከላሉ በምግብ ለስራ ለፍተው የሚያገኙት የእርዳታ እህል ይከለከላሉ ቤተሰቦቻቸው ጋር በሰላም በተገኙበት በውድቀት ሌሊት ተኩስ ይከፈትባቸዋል፡፡ ቤታቸው ይቃጠላል፡፡ ንብረቶቻቸውና የቤት እንስሳቶቻቸውም አብረው ይቃጠላሉ፡፡

በየደረጃው የሚገኙ የፍትህ አካላትም ሕግና ስርዓትን እንዲሁም ስብዓዊና ዴሞክራሲያዊ መብቶችን የማስከበር ኃላፊነታቸውን ዘንግተው ለገዢው ፓርት የአፈና አገዛዝ ዋነኛ መሳሪያ እየሆኑ ነው፡፡ የተለያዩ ግፍና በደል የሚፈጸምባቸው አባሎቻችን የመክሰስ ዋስ የማቅረብ ለሌሎች ዋስ የመሆን መብቶታቸውን በፍትህ አካላላቱ እየተነፈጉ ነው፡፡ ከዚህም በላይ የመኢአድ አባላት በቅጥር ነፍ-ገዳዮች እንዲደበደቡ እንዲገደሉ ቤታቸው እንዲቃጠል ንብረታቸው እንዲዘረፍ ሚስቶቻቸው ሴት ልጆቻቸው እንዲደፈሩ እየተደረገ ነው፡፡
በአጠቃላይ እየተፈጸመ ያለው ግፍና እጅግ ዘግናኝ ትዕግስት አስጨራሽና ሕዝቡን ለአመጽ የሚያነሳሳ በመሆኑ መፍትሄ ካልተፈለገለት ከማንም ቁጥጥር ውጭ የሆነ ሁኔታ ሊፈጠር እንደሚችል ከወዲሁ መታወቅ አለበት፡፡ መንግስት ከዚህ በፊት እንደሚያደርገው ሁኔታው በጠመንጃ ኃይል ለመቆጠጣር የሚያስብ ከሆነ ግን ለሚፈጠረው እሰከፊው ሁኔታ ተጠያቂው ራሱ የወያኔ/ኢሕአደግ መንግስት ነው፡፡
ማንም ወገን ሊገነዘበው የሚገባው አንገቢጋቢ ጉዳይ ቢኖር ሀገራችን ኢትዮጵያ እጅግ አሳሳቢ ሁኔታ ላይ የሚትገኝ መሆኑ ነው፡፡ በመንግስት መገናኛ ብዙሃን እንደሚነገረን ሳይሆን በሀገራችን ድህነት ስራ አጥነት ረሃብና በሽታ ተንሰራፍቷል፡፡ በዚህ ላይ በሁሉም የሀገሪቱ ክፍሎች በርካታ ውስብስብ ችግሮች እየተፈጠሩ ነው፡፡
በተለያዩ ቋንቋ ተናጋሪዎችና ብሔረሰቦች መካከል ግጭት ተፈጥሯል፡፡ ህይወት ጠፍቶል፡፡ ህዝብ ተስድዶል፡፡ በአጠቀላይ በየአካባቢው ሰላም ደፍርሶ ህዝብ በፍርሃትና በጥርጣሬ የሚታይበት ሁኔታ ተፈጥሮዋል፡፡ መልካም አስተዳደርና ፍትህን ማስፈን ያለበት መንግስት በየአካባቢው ሽብርና ፍርሃትን እያነገሰ ነው፡፡

ከዚህ አስፈሪ ቀውስና ውጥረት ለመውጣት የመላው ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት መኢአድ/ በመጭው ዓመት ነጻና ፍትሃዊ ምርጫ ተካሂዶ ሰላማዊና ዴሞክራሲየዊ ሽግግር ይደረግ ዘንድ
1. ለተቃዋሚ ፓርቲ አባሎችና ደጋፊዎቻቸው የደህንነት ዋስትና እንዲሰጥ
2. የምርጫ ህጉ እንዲሻሻል
3. የምርጫ ቦርድ እንደገና እንዲዋቀር
4. በምርጫው ሂደት ውስጥ ነጻና ገለልተኛ ታዛቢዎችና ተቆጣሪዎች እንዲኖሩ
5. ለተቃዋሚዎች ለምርጫ የሚመደብ በጀት እኩል ተጠቃሚ እንዲሆኑ
6. ሁሉም ተወዳዳሪ ፓርቲዎች በመንግስት መገናኛ ብዙሃን ዕኩል ተጠቃሚ እንዲሆኑ በማለት ከዚህ በፊት ያቀረብናቸው ጥያቄዎች በአስቸኳይ ተገቢ መልስ እንዲያገኙና በአካባቢው የህዝብን ተቃውሞና ጥያቄ ለማፈን በተለይ ደግሞ በመኢአድ አባሎችና ደጋፊዎች እየተፈጸመ ያለው የሰብዓዊ መብት ጥሰትና ሰቆቃ እንዲቆም አበክረን እንጠይቃለን፡፡
በመጨረሻ የወያኔ/ኢሕአዴግ መንግስት የያዘውን አደገኛ አካሄድና ግትር አቋም በማስቀየር ነጻና ፍትሃዊ ምርጫ ተካሂዶ በአገራችን የተረጋጋ የፖለቲካ ስርዓትና ዘላቂ ሰላም እንዲሰፍን የመላው ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት /መኢአድ/ለሚከተሉት ወገኖች ጥሪውን ያስተላልፋል፡፡

ለመላው የኢትዮጵያ ህዝብ ፣
በኢትዮጵያ የተረጋጋ የፖለቲካ ስርዓት ሊሰፍን የሚችለው ነጻና ፍትሃዊ ምርጫ ሲካሄድና የህዝብ የስልጣን ባለቤትነት ሲረጋገጥ ብቻ ነው፡፡ ወያኔ/ኢሕአዴግ ግን ከህዝብ ይሁንታና መልካም ፈቃድ ውጭ በጠምንጃ ኃይል አስገድዶ ዘላለም ሊገዛን ይፈልጋል፡፡ ገዢው ፓርቲ ስልጣን ላለመልቀቅ በሚፈጥረው ውጥረት ሀገራችን አሁን ካለችበት አሳሳቢ ሁኔታ ወደ ባሰ ቀውስ እንዳትገባ በተቀናጀ በሰላማዊና ዲሞክራሲያዊ ትግል ወያኔ/ኢሕአዴግ የያዘውን ፀረ ኢትዮጵያ አቋም ለማስቀየር መላው ህዝባችን ከመኢአድ ጎን እንዲሰለፍ ጥሪያችን እናስተላልፋለን፡፡
ለወያኔ/ኢሕአዴግ አባላት፣

የደርግን አገዛዝ ለመገርሰስ በተካሄደው የትጥቅ ትግል ምን ያህል ህይወት እንጠፋና ምን ያህል የሀገር ንብረት እንደወደመ ሁላችን የምናውቀው ነው፡፡ ሆኖም ግን ያን ያህል ህይወት የተገበረበት እና የሀገር ሀብት የወደመበት እህል አስጨራሽ ትግል ለኢትዮጵያና ለኢትዮጵያ ህዝብ ያስገኘውን ፋይዳ አብረን እያየን ነው፡፡ የወያኔ/ኢሕአዴግ መሪዎች ሀገራችንን በማስገንጠል እና የባህር በራችንን አሳልፎ በመስጠት እንዲሁም ህዝባችንን በዘርና በቋንቋ በመከፋፈል የደገሱልንን ጥፋት ዛሬም ሁላችንም እየተቋደስነው ነው፡፡ አሁንም ቢሆን እነ አቶ ኃ/ማርያም እየተወዛወዙ ወደ ባሰ ጥፋትና ቀውስ እየመሩን ነው፡፡ በመሆኑም እያንዳንዱ የገዢው ፓርቲ አባል በጊዜያዊ ጥቅም እና የስልጣን ፍርፋሪ ሳይደለል ስለታገሉበት ዓላማ እና አገሩ ስላለችበት ሁኔታ ቆም ብሎ ማሰብና የመሪዎቹን የጥፋት እርምጃ በመግታት ኢትዮጵያዊነቱን ማስመስከር ይጠበቅበታል፡፡
ለህዝብ ተወካዮች ም/ቤት

በአሁኑ ሰዓት በመንግስት ስም እየተወሰደ ያለው አቋም ሀገራችንን ወደ ከፋ ምስቅልቅልና የፖለቲካ አለመረጋጋት የሚወስድ ነው በመሆኑም የመንግስት ከፍተኛ የስልጣን አካል የሆነውና ጥያቄያችንን በቀጥታ የቀረበለት የህዝብ ተወካዮች ም/ቤት በዚህ አንገብጋቢ ጉዳይ ላይ በጥልቀት በመምከርና ገምቢ አቋም በመውሰድ ታሪካዊ ኃላፊነቱን እንዲወጣ በኢትዮጵያ ህዝብ ስም እናሳስባለን፡፡
ለመከላከያ ሰራዊት አባላት

ወያኔ/ኢሕአዴግ ህዝባዊ መሰረቱን አጥቶ ህልውናው በታጠቀው ክፍል ድጋፍ ላይ ብቻ የተንጠለጠለ መሆኑ ግልጽ ነው፡፡ የወያኔ/ኢሕአዴግ መሪዎች የህዝብን ስብዓዊና ዴሞክራሲየዊ መብቶች ለመርገጥና የአፈና አገዛዛቸውን ለመቀጠል የሚተማመኑት በጠመንጃ አፈሙዝ ብቻ ነው፡፡ ሆኖም ግን የመከላከያ ሰራዊትም መሰረታዊ ተልዕኮ የሀገርን አንድነት፣ዳር ድንበርና ሉዓላዊነት ማስጠበቅ መሆኑን ተገንዝቦ የገዥው ፓርቲ መሳሪያ ባለመሆን ህገ-መንግስታዊና ታርካዊ ኃላፊነቱን መወጣትና የህዝብ ወገናዊነቱን ማረጋገጥ ይኖርበታል፡፡

አንዲት ኢትዮጵያ ለዘላላም ትኑር

28/12/2006 ዓ/ም

China Deploys Troops To U.N. Force To Protect South Sudan Oilfields

WSJ Reuters-China has begun deploying 700 soldiers to a U.N. peacekeeping force in South Sudan to protect oil fields and Chinese workers amid a rebellion in the African country, The Wall Street Journal reported. The newspaper quoted a spokesman for South Sudan’s president as saying on Tuesday that the airlift of a Chinese infantry battalion to

The post China Deploys Troops To U.N. Force To Protect South Sudan Oilfields appeared first on 6KILO.com.

Israel ‘coercing Africans to leave’

BBC African asylum seekers protest in Tel Aviv Richard Galpin reports from the US embassy where many migrants have gathered Israel is unlawfully coercing almost 7,000 Eritrean and Sudanese nationals into leaving the country at great personal risk, Human Rights Watch says. They have been denied access to fair and efficient asylum procedures and detained

The post Israel ‘coercing Africans to leave’ appeared first on 6KILO.com.

Israel ‘coercing Africans to leave’

BBC African asylum seekers protest in Tel Aviv Richard Galpin reports from the US embassy where many migrants have gathered Israel is unlawfully coercing almost 7,000 Eritrean and Sudanese nationals into leaving the country at great personal risk, Human Rights Watch says. They have been denied access to fair and efficient asylum procedures and detained

The post Israel ‘coercing Africans to leave’ appeared first on 6KILO.com.

Missing Ethiopian maid found dead on rooftopin Saudi Arabia

Emirates 24/7 An Ethiopian housemaid who vanished from her employer’s home in Saudi Arabia five days ago was found dead on the rooftop of the house in the oil-rich Gulf Kingdom. A medical examination of the decomposed body identified the maid and a preliminary report showed she had committed a suicide. “Police said they would

The post Missing Ethiopian maid found dead on rooftopin Saudi Arabia appeared first on 6KILO.com.

Family, Friends Mourn Ethiopian Taxi Driver Killed in Atlanta Suburb

11 Alive Atlanta 11Alive Staff An Ethiopian taxi driver was shot to death in Atlanta on Sunday morning while trying to break up a fight between a customer (an Ethiopian woman, right) and her boyfriend Henok Basore, left. (Police photo) GWINNETT COUNTY, Ga. — A taxi driver was shot to death in a condominium complex

The post Family, Friends Mourn Ethiopian Taxi Driver Killed in Atlanta Suburb appeared first on 6KILO.com.

Israel’s Ethiopian immigrants lose connection with folklore

Al-Monitor AUTHOR-Yuval Avivi TRANSLATOR(S)-Aviva Arad Passport pictures for Ethiopians, who are awaiting immigration to Israel, lie on a table in Gondar, March 8, 2007.  (photo by REUTERS/Eliana Aponte) One Ethiopian folktale goes as follows: “A long time ago, Abba Gabra Hanna went to visit the village of Lalibla. Along the way, he met a jolly

The post Israel’s Ethiopian immigrants lose connection with folklore appeared first on 6KILO.com.

Sefardi Haredi Rabbi Refuses To Allow Ethiopian Jews To Marry

Failed Messiah
By Shmarya Rosenberg 

image

The Sefardi chief rabbi of the Israeli city of Petah Tikva has allegedly repeatedly refused to allow Ethiopian Jewish couples to marry, forcing them to leave the city and get married elsewhere, the Times of Israel reported based on a report on Army Radio.

Rabbi Benjamin Atias is a member of the Sefardi haredi Shas Party and the brother of former Housing and Construction Minister Ariel Atias. He allegedly refuses to grant permission for the Ethiopian Jews to marry because he denies (or questions) their Jewishness.

10,000 Ethiopian Jews live in Petah Tikva.

Dachilo Abaye, an Ethiopian Jew Atias refused to allow to marry, reportedly told Army Radio that members of his community were getting married exiled from the city with “hatred for the rabbinate” instead of “joy and happiness.”

“No one can question the Jewishness of Jewish Ethiopians,” Abaye insisted.

There are no civil marriages in Israel. Mixed marriages between Jews and non-Jews are not allowed (unless the Jew converts first to another recognized religion). And all Israeli Jews are forced to marry through the country’s haredi-controlled Chief Rabbinate and its local affiliates.

Until a new law was passed over vehement haredi objections in October 2013, Jewish Israelis were forced to marry in the city where their official residence was located. They needed rabbinic approval for the marriage, and the marriage had to be performed by a local state-sanctioned and state-employed Orthodox rabbi like Atais.

But since October, Jewish Israelis are free to some extent rabbi-shop and can marry outside their home communities. However, all of the other restrictions on marriage, including the necessity to have the ceremony conducted by a state-approved Orthodox rabbi and the need to have a marriage registrar who works under the authority of those Orthodox rabbis approve the marriage beforehand.

“The law and the Chief Rabbinate of Israel’s procedure mandates that any rabbi who registers marriages serve every Jewish Israeli citizen without discrimination, including members of the Ethiopian community. If a breach of the law or procedure will be discovered in this case, the issue will be thoroughly investigated and rectified,” Israel’s Chief Rabbinate reportedly said in a statement.

Several months ago, the state-recognized chief rabbi of Israel’s Ethiopian Jewish community, Rabbi Yosef Adana, reportedly told the Chief Rabbinate about Atias’ refusal to marry Ethiopian Jews. That reportedly led to a special arrangement that gives 14 Ethiopian rabbis special permission to act as marriage registrars and perform marriages for Ethiopian Jews.

Atias’ behavior is odd because his former leader and mentor, the late supreme Sefardi haredi leader Rabbi Ovadia Yosef, ruled in 1973 as Israel’s Sefardi Chief Rabbi that Ethiopian Jews are 100% Jewish and do not need to be converted. Yosef ruling as adopted by the entire Chief Rabbinate in the late 1980s and became the law of the land.

However, except for followers of Yosef and a handful of Ashkenazi haredi rabbis, haredim completely reject Yosef’s ruling and the subsequent decisions by the Chief Rabbinate and the country to follow it. Some recognize as Jewish only Ethiopian Jews who have undergone conversion through a recognized Orthodox beit din (religious court) while others refuse to recognize Ethiopian Jews as Jewish unless their conversions were done through an Ashkenazi haredi beit din.