‹‹ይድረስ ላንቺ›› ተፃፈ ከስድስተኛ ተከሳሽ – በዘላለም ክብረት

By Zone9 ‹‹ይድረስ ላንቺ›› ተፃፈ ከስድስተኛ ተከሳሽ በዘላለም ክብረት    ወዳጄ ልቤ ከቶ እንደምንድን ነሽ? እውን እኔና አንቺ በአለም ስንኖር ሌላ የመገናኛ ዘዴ አጥተን ወደ snail mail እንመላለሳለን ብለሽ አስበሽ ታውቂያለሽ? ለማንኛውም እንዲህ ሆነ፡፡ ጥጋበኛ ሰው ያስቀናኝ ጀምሮልሻል፣ ጥጋበኛ እንዲህ የሚለው ትዝ አለኝ፡፡ ‹‹ ….ደብዳቤ ቢጽፉት እንደ ቃል አይሆንም፣ እንገናኝ እና ልንገርሽ ሁሉንም….››   የደላው! ቢያሻው

The post ‹‹ይድረስ ላንቺ›› ተፃፈ ከስድስተኛ ተከሳሽ – በዘላለም ክብረት appeared first on 6KILO.com.