አቶ አያሌው ጎበዜ ከአማራ ክልል ፕሬዝዳንትነታቸው ለምን ተነሱ?

Zehabesha

ከአቡዛብር ተገኝ

ፋክት መፅሄት (በታህሳስ 2006፣ ቁጥር 26 እትሙ) የአማራ ክልል ፕሬዝዳንት የነበሩት አቶ አያሌው ጎበዜ በምን ምክንያት ከስልጣን እንደ ተነሱ ያሰፈራቸውን መላምቶች አንብቤያለሁ፡፡ ብዙዎቹ በግምትና በይሆናል ላይ የተመሰረቱ ከመሆናቸውም በላይ ለግለሰቡ ከፕሬዝዳንትነት መነሳት በዋና ምክንያትነት ሊመደቡ የሚችሉ አይደሉም፡፡ ለዚህም ነው ለመፃፍ መነሳቴ፡፡

አቶ አያሌው ከአማራ ክልል ፕሬዝዳንትነት የተነሱበት ዋና ምክንያት ምንድነው?

ከዜናው ሀሳብ በመነሳት በአንድምታ የምንረዳው እውነታ ስላለ፣ በኢቲቪ ከቀረበው የአቶ አያሌው ዱላ የማቀበል ዜና ልጀምር፡- በኢቲቪ ዜና መሰረት አቶ አያሌው ጎበዜ ከአማራ ክልል ፕሬዝዳንትነት ስልጣናቸው የተነሱት በፍቃዳቸው ነው፤ “በቃኝ፣ ዱላውን ላቀብል” ብለው፡፡ እንኳንስ ከክልል ፕሬዝዳንትነት ስልጣን ላይ ይቅርና ከተራው የሹመት ስልጣን (ለምሳሌ ምክትል ቢሮ ሀላፊ፣ ከዚያም ዝቅ ሲል “ፕሮሰስ ኦውነር”) ላይ በራሱ ፈቃድ “ልውረድ” ያለን የፖለቲካ ተሿሚ፣ ኢህአዴግ “‘በቃኝ’ ካልክማ እሰዬ” ብሎ ቶሎ የመልቀቅ ልምድ የለውም፤ ኢህአዴግ እንደ ገብስ ቆሎ ሳያሽ የማውረድ ባህል የለውም፡፡ ኢህአዴግ፣ አፍ አውጥቶ “ሹሙኝ-ሹሙኝ” ያለን ወይም በጣም “በሚያስበላ” ሁኔታ እንዲሾም የቋመጠን ሰው የስልጣን መንበሩ የማያቀምሰውን ያህል፣ “ስልጣን በቃኝ” ያለን አባል፣ ተንደርድሮ አያወርድም – ለዚያውም የክልል ፕሬዝዳንት ያህልን ሰው፣ ለዚያውም አስቸኳይ መደበኛ የምክር ቤት ስብሰባ ጠርቶ፡፡

አያሌው ጎበዜ
ስለሆነም ኢቲቪ አቶ አያሌው ጎበዜ በራሳቸው ፈቃድ “የመተካካት መርሁ በ’ኔም ላይ ይተግበርልኝ” ብለው ከፕሬዝዳንትነታቸው ስለመልቀቃቸው የነገረን ዜና ታእማኒነት የሌለው፣ የተለመደ የኢህአዴግ ድራማ ለመሆኑ አንድ ማሳያ ነው፡፡ ሌላው ማሳያ ግለሰቡ አስቸኳይ መደበኛ የምክር ቤት ስብሰባ ከስልጣን በለለቁበት እለት፣ ሙሉ አምባሳደር ሆነው የመሾማቸው “ትንግርት” ነው፡፡ የአማራው ክልል የምክር ቤት አስቸኳይ መደበኛ ስብሰባ የተጠራው፣ በአቶ አያሌው የቀረበውን “የመተካካት መርሁ በ’ኔም ላይ ይተግበርልኝ” ጥያቄ አዳምጦ ካመነበት ከፕሬዝዳንትነታቸው ሊያነሳቸው፣ ካላመነበት ደግሞ ጥያቄውን ውድቅ ሊያደርግ ነው፡፡ ወይም ደግሞ ጥያቄያቸውን በመሰረታዊ ሀሳብነት ተቀብሎ ከፕሬዝዳንትነታቸው የሚያነሳበትን ወቅት ግን የተወሰነ ጊዜ ሊያራዝም ይችላል፡፡ 

ከአምባሳደርነት ሹመታቸው የምንረዳው ግን ሁሉም ነገር ቀድሞ ያለቀ መሆኑን ነው፡፡ ግለሰቡ መነሳታቸውም፣ መሾማቸውም ያለቀ ነገር ነበር፡፡ መቼም ምክር ቤት ተብዬው የመወሰን ሙሉ ቀርቶ እንጥፍጣፊ ስልጣን እንኳን ቢኖረው፣ በአምባሳደርነት የተሾመን ግለሰብ ከፕሬዝዳንትነት ስለማውረድ፣ አለማውረድ ጉዳይ እንዲወያይ ባልተደረገ ነበር፡፡ በሌላ አነጋገር አቶ አያሌ ጎበዜ ከፕሬዝዳንትነታቸው እንዲነሱ ለምክር ቤቱ ሀሳባቸውን ካቀረቡበት እለት በፊት አምባሳደር ሆነው ተሹመዋል፡፡ ስለሆነም ቢያንስ በዚያች እለት ግለሰቡ ሁለት ጥምር ስልጣን በትከሻቸው ላይ ነበር – የአማራ ክልል ፕሬዝዳንትም፣ በቱርክ የኢትዮጵያ ሙሉ አምባሳደርም ነበሩ፡፡ ስለዚህም የአማራው ክልል ም/ቤት አስቸኳይ መደበኛ ስብሰባ ተጠርቶ ሲወያይ የነበረው፣ ቀድሞውኑ ከፕሬዝዳንትነቱ በተነሳና አምባሳደር ሆኖ በተሸመ ግለሰብ (አቶ አያሌው) ጉዳይ ላይ ነበር፡፡ (የኢህአዴግ ድራማ እንዴት ደስ ይላል¡)
ድራማው ግን በዚህ አያበቃም፡፡ አቶ አያሌው ለምን ከፕሬዝዳንትነታቸው እንዲነሱ ተደረገ? ፋክት መፅሄት ከተወሰኑ መላምቶች አንፃር በማየት ስለግለሰቡ አነሳስ ምክንያት ለማቅረብ ሞክራለች፡፡ ሆኖም አንዳንዶቹ መላምቶች የተሳሳቱና እጅግ የተጋነኑ ስለሆነ፣ እኔ ለክልሉ ባለስልጣናት ካለኝ ቅርበት አንፃር የተወሰኑት ላይ ማስተካካያ ለመስጠትና ለግለሰቡ ከስልጣን መነሳት ዋናውን ምክንያት ለመጠቆም እፈልጋለሁ፡፡

አቶ አያሌው ከስልጣን የተነሱት ለሱዳን ከተሰጠ የወሰን አካባቢ ቦታ ጋር የተያያዘ መሆኑን አንዳንድ ሰዎች ይናገራሉ፡፡ ከዚህ በፊትም አቶ አያሌው “አልፈርምም አለ” ተብሎ መናፈሱ ይታወቃል፡፡ ይህ ግን ስህተት ነው፡፡ አቶ አያሌ በዙሪያቸው ያሰባሰቧቸው የወንዝ ልጆች በስፋት የለቀቁት ተራ ፕሮፓጋናዳ ነው፡፡ አንደኛ መለስን እንኳንስ “የቁርጥ ቀን ልጅ” በሚፈለግበት እንዲህ ባለው ሁኔታ ቀርቶ፣ ቀላል በሚባሉት ጉዳዮችም “ይህን እኔ አልሰራም” የሚል ባለስልጣን ኢትዮጵያ አልነበራትም (ያማ ቢሆን ኖሮ፣ የተሸከምነው መከራ በግማሽ እንኳን በቀነሰልን ነበር)፡፡ እንዲያውም አቶ መለስ በአንድ ወቅት አቶ አያሌውን “አንተ የማትጠቅም፣ የማትጎዳም ነህ” ብለው በመተቸታቸው በድርጅቱ ትልልቆቹ አባላት ውስጥ ዜናው በስፋት ተናፍሶ ነበር፡፡ ባጭሩ አቶ አያሌው “እምቢ” የማለት ወኔው የላቸውም፡፡ (በሱዳኑ ፊርማ ላይ አቶ ደመቀ መኮንን እንዲሳተፉ የተደረገው፣ ሙስሊም ስለሆኑ/ኢስላማዊ ዳራ ስላላቸው የሱዳኖችን ስነልቦና “ለመግዛት” ኢህአዴግ የቀየሰው ስልት ከመሆን አይዘልም፣ ወደ አንዳንድ አረብ አገራት ዲፕሎማቶችን ሲመድብ ተመሳሳይ መንገድ ስለሚከተል፡፡)

እና አቶ አያሌው ለምን ከፕሬዝዳንትነታቸው እንዲነሱ ተደረገ? የአቶ አያሌው ከፕሬዝዳንትነት መነሳት ለብዙዎች ድንገታዊ ሊመስል ይችላል፤ አንደኛ አቶ አያሌው “የመተካካት መርሁ በ’ኔም ላይ ይተግበርልኝ” ብለው እንዲጠይቁና ይቺው ቃላቸውም ሳትጨመር-ሳትቀነስ በኢቲቪ እንድትተላለፍ ተደርጓል፡፡ ሁለተኛ “ከስልጣን አውርዱኝ” ጥያቆያቸውን ያየው ም/ቤት ጉዳዩን የተወያየበት በ“አስቸኳይ መደበኛ ስብሰባ” ነው፡፡ ሆኖም ግን ሀቁ ሌላነው፡፡ (እነዚህ ግርግሮች ሌላው የድራማው አካል ናቸው)፡፡

አቶ አያሌውን ከፕሬዝዳንትነት የስልጣን ኮርቻ የማንሳቱ እቅድ የተዘረጋው ሟቹ ጠቅላይ ሚኒስትር (አቶ መለስ) በነበሩበት ወቅት ነው፡፡ አቶ መለስ በመሩትና ባህር ዳር ላይ በተካሄደ የኢህአዴግ ስብሰባ ላይ አቶ አያሌ ተገምግመዋል፡፡ በዋናነት የቀረበባቸውና የተቀበሉት ክስም በክልሉ ባሉ የተለያዩ የስልጣን/የሹመት እርከኖች ላይ የራሳቸውን አካባቢ ሰዎች እጅግ በተደራጀ መንገድ ማሰባሰባቸው ነው፡፡ አንዳንዶች ሂደቱን “ጎጃማይዜሽን” ይሉታል፤ ሌሎች ደግሞ “ማርቆሳይዜሽን” በማለት ይጠሩታል፡፡

አቶ አያሌው ሹመት የሚሰጡበት ቀመር በጣም ግልፅ ነው፡፡ እሳቸው ከመጡበት ከደብረ ማርቆስና አካባቢው የተማረ ከተገኘ ያለ ምንም ጥርጥር ይሾማል፡፡ ማርቆሴ እያለ ሌላ ሰው በምንም ሁኔታ አይሾምም፡፡ ማርቆሴ ከጠፋ፣ የአቶ አያሌው ሁለተኛው የሹመት ቀመር ስራ ላይ ይውላል፤ ጎጃሜ የሆነ ሰው ተፈልጎ ይሾማል፡፡ ማርቆሴ ሁሉ ጎጃሜ ቢሆንም፣ ጎጃሜ ሁሉ ግን ማርቆሴ አይደለም፡፡ ሆኖም ማርቆሴ ያልሆነ ጎጃሜን መሾም፣ ጎንደሬን፣ ወሎዬን ወይም የሰሜን ሸዋ ሰው ከመሾም እጅግ የተሻለ ነው፤ ምክንያቱም ጎንደሬም፣ የሸዋ ሰውም ሆነ ወሎዬ መቼም ቢሆን ጎጃሜ አይደለምና፡፡ ይህ የአቶ አያሌው የሹመት ቀመር ከስልጣን በሚወርዲት ላይም ስራ ላይ ይውላል፤ ባብዛኛው ከስልጣን የሚወርድ ተሿሚ ማርቆሴ ወይም ጎጃሜ አይደለም፤ ባጋጣሚ ነገሩ ከፍቶ ከስልጣን ከተነሳም ወይ የተሻለ ቦታ ይሰጠዋል፤ ካልሆነም በያዘው ደረጃና ደመወዝ የአቶ አያሌው አማካሪ ሆኖ ይሾማል (ፉገራ በሚወዱ ካድሬዎች አነጋገር Recycle Bin ውስጥ ይገባል፡፡ ይህ ማለት እንደ ገና የሚሾምበት ጊዜ አለ ማለት ነው፤ አቶ አያሌው ማዘናጋት የሚገባቸውን ካዘናጉ በኋላ፡፡ የቀመሩን ዘረኝነት (racist) ልብ ይሏል፡፡)

ይህም በመሆኑ አሁን በአማራ ክልል ርእሰ ከተማ -በባህር ዳር- ብዙዎቹን የመንግስት ተቋማት የሚመሩት ባለስልጣኖችና ምክትሎቻቸው፣ ዝቅ ሲልም የምክትሎቹ ምክትሎች (ፕሮሰስ ኦውነር፣ መምሪያ ሀላፊ፣ ወዘተ) በዚህ የአቶ አያሌው የሹመት አሰጣጥ ቀመር ወደ ስልጣን የመጡ ናቸው፡፡ ይህ የአቶ አያሌ የሹመት ቀመር በቀጥታ በማይመሩት በባህር ዩኒቨርስቲ ጭምር ስራ ላይ እየዋለ እንደ ሆነ ይነገራል፤ ዩኒቨርስቲው በፌደራል ትምህርት ሚኒስቴር የሚመራና ያሉት መምህራንም ከአገሪቱ ብሄር ብሄረሰቦች የተገኙ ሆነው እያለ፤ የፕሬዝዳንት፣ ምክትል ፕሬዝዳንቶችና ዲን ስልጣን (ወረድ ሲልም ከፕሮግራም ሀላፊ) በአብዛኛው በመጀመሪያ ደረጃ በማርቆሴዎች፣ ከዚያም በጎጃሜዎች “ቡድን” እንዲያዝ ተደርጓል፡፡ የአቶ አያሌው የጎጠኝነትና የዘረኝነት እጅ ይሄን ያህል ረጅም ነው፡፡

ይህ ድርጊታቸው ማለትም ክልሉን የጎጠኞች አምባ ማድረጋቸው አቶ አያሌውን ክፉኛ አስገምግሟቸዋል – በአቶ መለስና በሌሎቹም የኢህአዴግ ቁንጮ አባላት፡፡ ሆኖም አቶ መለስ በሀይል የወቀሷቸውን፣ የሰደቧቸውን፣ ያንቋሸሿቸውን ያህል አቶ አያሌውን ሮጥ ብለው ከስልጥን ማንሳት አልሆነላቸውም፡፡ በአቶ አያሌው ድርጊት “የበገኑትን” ያህል የይስሙላውን የአማራ ክልል ም/ቤት አስቸኳይ መደበኛ ስብሰባ አስጠርተው ግለሰቡን ከፕሬዝዳንትነታቸው በማስወረድ “የትምህን ግባ” ማለት አልቻሉም፡፡ ያን የመሰለ ባለ ራእይ መሪ ይህን ማድረግ ለምን ተሳነው?
ምክንያቱ ግልፅ ነው፡፡ አቶ አያሌው ዙሪያቸውን ያሰለፉት የጎጥ ሀይል ቀላል አይደለም፡፡ ከላይኛው የክልል ካቢኔ ጀምሮ፣ የቢሮ ሀላፊዎች፣ ምክትሎቻቸው፣ ከምክትሎቹ ስር ያሉ ሌሎች ሀላፊዎች ከ95 በመቶ በላይ ከፍ ሲል የተገለፀውን የአቶ አያሌውን የሹመት ቀመር ተከትለው የመጡ ናቸው፡፡ (እዚህ ላይ ከምክትል ቢሮ ሀላፊዎች በታች ባለ የስልጣን ሹመት ላይ አቶ አያሌ ቀጥተኛ ሚና የላቸውም፡፡ ሆኖም በሹመት ቀመራቸው ያመጧቸውን የራሳቸውን የወንዝ ልጆች በሳቸው ቀመር እንዲመሩ ማድረግ አይሳናቸውም፤ አድርገውታልም፤ ተገምግመውበታልም፡፡)
ስለሆነም አቶ አያሌውን በድንገት እንደ ሙጀሌ ፍንቅል ማድረግ አደጋ እንዳለው ኢህአዴግ አመነበት፡፡ እዚያ ክልል ላይ የሰፈረውን አብዛኛውን ባለስልጣን አስኮርፎ ክልሉን መምራት (እንደፈለጉ ማሽከርከር) እንደማይቻል ኢህአዴግ ልብ አለ፡፡ ምናልባት ቅሬታው ስር ሰዶ በተለይም ደብረ ማርቆስ ወደሚገኘው ህዝብ ሊደርስና ያልተፈለገ መነሳነሳት/ብጥብጥ ሊያስከትል እንደሚችል እነመለስ ሰጉ፡፡ ስለሆነም ግለሰቡን በረጅም ጊዜ ለማውረድ መስራት አማራጭ የሌለው ጉዳይ ሆነ፡፡

እናም በክልሉ መስተዳድር መዋቅር ውስጥ የሌለ አደረጃጀት ኢህአዴግ ፈጠረና ከፕሬዝዳንቱ ሰር ሁለት ምክትሎች እንዲኖሩ ተደረገ፡፡ ሁለቱ ምክትሎችም በአቶ አያሌው ዙሪያ ካሰፈሰፉት የጎጥ ቡድኖች ውጭ እንዲሆኑ ተደረገ፤ አቶ አህመድ አብተውና አቶ ገዱ አንዳርጋቸው ሁለት ምክትል ፕሬዝዳንቶች ሆነው ተሸሙ፤ ሁለቱም ከወሎ፡፡ ስለሆነም አቶ አያሌው የነበራቸው ያሹትን የማድረግ ስልጣን በእጅጉ ተገድበ፤ ባጭሩ ተንሳፈፉ፡፡

የተዘረጋውን ጠንካራ የማርቆሴ መዋቅርና የአቶ አያሌውን ተፅእኖ የማዳከሙ ስራ እንደ ተሳካ ሲታወቅ የይስሙላው የአማራ ክልል ም/ቤት ተጠራ፤ የይስሙላውን የአቶ አያሌው ዱላ ላቀብል የሚል ምክንያት አዳመጠ፤ አፅድቅ የተባለውን አፀደቀ፡፡ በቃ- የሆነው ይኼው ነው፡፡
በነገራችን ላይ ኢቲቪ በአንድ የዜና ስርጭት ላይ፣ የአቶ አያሌውን ከስልጣን መውረድ “ካረዳ” በኋላ፣ ወዲያው በማስከተል በሙሉ አምባሳደርነት መሾማቸውን “ማብሰሩ” ሰውዬው ከፕሬዝዳንትነት በመነሳቱ ቅር የሚላቸውን መገኖች (የማርቆሴ ቡድን) ስሜት ለማከም መሆኑን ልብ ይሏል፤ ኢህአዴግ እንዲህ ነው መፍራት ሲጀምር ልክ የለውም፣ መድፈር ሲያበዛ ልክ እንደሌለው ሁሉ፡፡

ሌላው ለአቶ አያሌው ከስልጣን መሳነት እንደ ተጨማሪ ምክንያት ሊቀርብ የሚችለው፣ የምስራቅ ጎጃም በተለይም በሞጣ የአዲስ አበባ መንገድ አቅጣጫ ያለው ህዝብ ተደጋጋሚ ቅሬታና አቤቱታ ነው፡፡ የአዲስአበባ-ሞጣ-ባህር ዳር የጠጠር መንገድ በአስፋልት እንዲሰራ የአካባቢው ህዝብ ለዘመናት ጠያቄ ሲያቅርብ ኖሯል፡፡ ሟቹ ጠቅላይ ሚኒስትር – አቶ መለስ – ለህዝቡ ቃል የገቡ ቢሆነም እስካሁን ድረስ የመንገድ ስራው ሊጀመር አልቻለም፡፡ ለዚህ ደግሞ ዋናው ተጠያቂ፣ የአካባቢው ህዝብ እንደሚናገረው፣ አቶ አያሌው ናቸው፤ “አቶ አያሌው በስልጣን እያለ የኛ መንገድ አይሰራም” በማለት ቅሬታቸውን በምሬት ይናገራሉ፡፡ በቅርቡ ሰላማዊ ሰልፍ ሁሉ ወጥተዋል፡፡ ግን አቶ አያሌው ለምን ችክ ብለው መንገድ ግንባታውን ያሰናክላሉ?

የአካባቢው ተወላጅ ምሁራን እንደሚሉት የሞጣው መንገድ መሰራት ከአዲስ አበባ-ባህር ዳር ያለውን ርቀት ቢያንስ በ70 ኪሎ ሜትር ስለሚያሳጥረው፣ በነባሩ መስመር ማለትም በቡሬ በኩል ባሉት ከተሞች ላይ ከፍተኛ የሆነ አሉታዊ ተፅኖ ይኖረዋል፤ ያለ ጥርጥር ብዙዎቹ ተሸከርካሪዎች በሞጣው መስመር ስለሚሄዱ የቡሬ መስመር ነጋዴዎች በተለይም ሆቴሎች ገቢ ትርጉም ባለው ሁኔታ ማሽቆልቆሉ አይቀሬ ነው፡፡ ደብረ ማርቆስ ያለችው ደግሞ በዚሁ የቡሬ መስመር ነው፡፡ አቶ አያሌው ደግሞ ከዚህች አካባቢ ምሁራን ብቻ ሳይሆን ከከተማዋ ጋር ያላቸው ፍቅር ወደር የለውም፡፡ እናም ለጎጣቸው ሲሉ የጎረቤታቸውን ጎጥ መልማት ሲከላከሉ ነው የኖሩት፡፡
እና ኢህአዴግ እኒህን ሰው ከስልጣን ማንሳት ይነሰው?

 

To the Simien Mountains and back — 47 years on

Japan Times

BY C.W. NICOL 

By the time you read this I should be in the Simien Mountains of northern Ethiopia. I have been asked to go back there to tell the nation’s current generation what the forests and wildlife were like in 1967, ’68 and ’69 when I served the government of Haille Selassie as the country’s first game warden and set up the Simien Mountains National Park.

Back then, things were pretty basic. There was no road into the Simien, and everything except chickens, eggs, goats, sheep, very small potatoes, garlic, chilli peppers, barley, wheat, millet and teff (a grain used to make the national dish of injera pancakes) had to be bought in to the primitive trailhead of Debarek. From there it was hauled in by horse, mule or donkey. Long timbers were carried in by teams of men.

I lived in a tent for the first year, and even when I finally got my house built, there was no electricity and we fetched water from a spring. The outside toilet was clean, but simple; a wooden seat with a hole in it and a bucket with some water and creosote underneath. After each bog bucket was dumped, we’d scatter woodash over its contents to control the flies and smell.

My base camp and house were more than 3,000 meters above sea level, so it got very cold at night. We had a fire and a wood-burning stove, but we used only dead wood because living trees could not be cut in the park area. That meant our firewood was brought in by pack animals. At night I’d often share drinks and tales with my assistant, Mesfin, or with visitors who made the effort to venture out so far. Beside a warming fire, with lamps and candles, we’d maybe have a song or two — and the luxury of being able to play with a big German shepherd dog who’d sprawl on a locally woven woollen rug at my feet.

I never missed television, of course, and when it got dark if I ever wanted to gaze at something truly magnificent, I’d go outside and look at the stars. I did, however, have a small transistor radio that I tuned to the BBC. It was thanks to that, on July 20, 1969 (three days after my 29th birthday), that I heard about the success of the Apollo 11 lunar expedition — and that Neil Armstrong and Buzz Aldrin had walked on the Moon and taken pictures of the Earth.

I told Mesfin and he was incredulous, and when I told some of the rangers they thought I was inventing another story like the ones I loved to tell. That day, though, the Moon was clear to see during the day from the Simien, and I took a photograph of a group of Gelada baboons looking intently at it. Maybe they had also heard the news — but because they have such good eyesight, perhaps they’d just seen some movement up there.

I had a small telescope that I used to spot Walia ibex on the cliffs, and at times I would bring it out at night. I’d focus on the Moon and show it to the rangers or to local mountain men who often bivouacked overnight at our base camp because it was relatively safe from hyenas and bandits. When I told those folk there were mountains on the Moon — and that all the rings they could see on its surface were made by huge rocks from outer space hitting it — they laughed with delight.

“Why don’t big rocks hit our Earth?” one tribesman asked.

“Sometimes they do,” said ranger Mitiku, “and it says so in the Bible. We see streaks of fire in the night sky, right? Well that’s the sword of the Archangel Gabriel, smiting the boulders that the Devil hurled at us.”

When I was a boy, my favorite place to stay during the holidays was with my Auntie Peg. She was a tiny little Welsh lady with a huge sense of humor and a shrieking, cackling laugh that set off everybody around her. She and her family lived in a little stone cottage a 5-km walk from the main road into the town of Neath where my home was.

The cottage had no electricity, gas or running water. Dogs, chickens and the occasional orphaned lamb would come into the back kitchen. The cats of course went wherever they wanted to. At night we could see the blinking of the Mumbles lighthouse about 30 km away. I remember that cottage being a wonderland of stories told at night around the fireplace with oil lamps casting their gentle light and a candle in a holder to lead the way to bed.

The other week, we had a meal for our Afan Woodland Trust staff and researchers at the new center we’ve built outside Kurohime in the Nagano Prefecture hills. After the feast, which included wild boar stew, I lit candles, turned off the lights and put some big logs on the fire in the brick-and-stone hearth of the main hall.

We brought chairs to make a semicircle around the brightly blazing fire, where we sat and relaxed, had a few drinks and chatted. It was gone 11 p.m. when we called it a day, though no one had noticed the time going by.

As we enter the Year of the Horse, and all of us in Japan surely have thoughts about nuclear and other forms of energy in the back of our minds, I have become ever more certain that the simple life really does give me by far the most comfort and pleasure. After all, it carries with it none of the guilt of having used a hideously dangerous form of power that will go on polluting and endangering all life on Earth for tens of thousands of years.

Meanwhile, as a festive treat a friend sent me two large boxes of fresh wild oysters. We couldn’t possible eat them all raw, so I steamed them and, as the shells opened, salt water and their bodily fluids merged into the boiling water. After extracting the oysters from their shells, I filtered off the liquid and boiled it some more to concentrate it before pouring it over the oysters and putting the lot in an earthenware pot that I sealed with a tight cork lid. Stored in the back pantry which remains just above freezing all winter, we’ll now have oyster snacks for the next three months.

While writing this article, I’ve gazed outside from time to time at the fresh snow piled on all the branches and twigs, with my neighbor’s white-capped barn the only other building visible in one direction and the Torii River and Mount Kurohime in the other. Now, the light is fading and soon it will be time to snack on a few of those oysters, a cat on my lap, while sipping snow-chilled white wine.

Life is good, and I hope that next time I write this column I will be able to relate to you tales from under those Simien stars in Ethiopia — the same stars that twinkled back when Man walked for the first time on the Moon as Gelada baboons looked on.

Dark side of Oromo expansions and Menelik conquests

January 3, 2014

By Abera Tola

Through out history; people have migrated and expanded seeking greener pastures and more land. Globally, most countries have endured and were created thru expansions, wars, assimilation, migration; slavery etc. Even the most developed countries in the world today have dark pasts. For example; millions of Native Americans were exterminated or removed from their homelands while millions more African-Americans underwent the most cruel slavery in world history before the great democracy; the USA; was born. If not for the gradual improvement of human rights in America and its military superiority triggering an economic powerhouse; United States would have been just another poor country facing fragmentation and internal division due to its dark history of conquest and slavery. While Ethiopia did not have as much a bloody history as America; it did experience some conflicts and small level of slavery. Considering how extremely diverse Ethiopia is ethnically, linguistically, politically and religiously, Ethiopia still has been a relatively peaceful country. And that has been one reason why, despite all its problems, its citizens are proud. Case in point: how many poor countries with over ninety native languages and a near 50/50 Islam/Christian population have managed to co-exist or live in relative peace for over thousand years? Not many. But still, Ethiopia has had its share of problems as well. As an Oromo; the two most violent and most important events that impacted my people are the Oromo expansion in the 1500s and the Shewan Menelik expansion of the 1880s. These two events represent the two stages of Ethiopia’s ethnolinguistic evolution.

Stage one: Oromo expansion

After the 1540s; the ethnolinguistic and political shape of the horn of Africa changed forever when the Oromo expanded north into territories dominated by the Amharic speaking people of Abyssinia/Ethiopia as well as the Sidama and the Adal kingdoms. Historians credit our unique Gadaa system for being suitable for warfare and for the successful conquest of present day central; west and eastern Ethiopia by the Oromo. According to Oromo oral accounts and historical records; the Oromo expansion into Abyssinia was disorganized but Oromo raids and attacks of the neighboring people lasted for many decades; leading to the killing of tens of thousands of Amharic speaking people. The powerful Oromo benefitted from its large population and better developed battle strategy. The Oromo expansions were also similar to that of the Ottoman Empire expansion because they both did not always change the religion of their new subjects. With the only exception of the Yejju Oromo imposing Afan Oromo on Amharas in Gondar; the Oromos also never enforced their language on other people. Nonetheless; many Somali, Amharic and Sidama speaking peoples became “tax-paying serfs” for the new Oromo rulers. And having already been weakened by the Adal/Somali conquest of southern Abyssinia; the Amharic & Tigrayan speaking population of Abyssinia lost more lands to the Oromo; including the Shawa and Dawaro regions (Arsi area) that have been Abyssinian territories since the days of their ancient Aksum empire. Today; the descendants of these Oromo settlers makeup the dominant population in Shewa and Arsi. Not only the eastern and southern edges of the Abyssinian highlands but; gradually; even some northern pockets of Abyssinia got conquered by Oromo warlords: which explains why small Oromo communities can still be found as far north as Tigray even today. Thus; in the late 1500s; having lost substantial territories to the Oromo; the Solomonic Dynasty/Abyssinia declined in power for decades. But that century also started the transformation of Abyssinia into a more multi-ethnic entity: one that was forced to incorporate Oromo as one of its citizens.

Stage Two: Menelik/Shewan expansion

Another significant event that greatly impacted the ethnic and political situation in Ethiopia and the region was the Shewan/Abyssinian expansion led by Emperor Menelik II during the late 1800s. Just like the Oromo expansion; the Abyssinian expansion was disorganized since many parts of Abyssinia were in conflict amongst each other. The Shewan part of Abyssinia have been in various small battles against Gondar and Gojjam parts. However; using relatively modern weapons purchased from European countries; the Shewan Abyssinians defeated other Abyssinian regions and then they continued on to re-conquer Oromo territories that were settled by the Oromos since the 1500s. Proportionally; about the same percentage of people might have perished during the Shewan expansion (stage 2) compared to the Oromo expansion (stage 1). However; seen in raw figures; many thousands more were killed during the bloody conquests by Menelik’s Shewan army. As the sign of the times, not many international laws of war exists to stop the atrocities during these wars, or for that matter during any wars around the globe. Yet one undeniable key fact of this war was that the Shewan army was ethnically diverse, even if Amharas were the militarily dominant group in it. Because Oromos settled in Shewa since their 1500s expansion; Shewa was already a melting pot of Amhara and Oromo by the late 1800s. Therefore; the multi-ethnic Shewan army of Emperor Menelik was able to easily defeat various Oromo and southern areas of present day Ethiopia.

Both of these historical events of the 1500s and the 1800s shaped the ethnolinguistic identity of the new Ethiopia.

Conclusion

The most glaring difference between the two events is that one happened in a recent memory and thus it influences the current politics of the region more powerfully. Otherwise; both events are dark and equally violent parts of our history. De-emphasizing or ignoring one event over the other only creates confusion and bitterness among the new generation. An Oromo should not ignore “stage one” and only talk about “stage two.” Similarly; an Amhara should not ignore “stage two” and only talk about “stage one.” The blame game by bringing a biased version of the past only poisons the present. No one side should play the victim game or live in the past, instead of working for a better future; otherwise everyone will fall together.

References

-US Library of Congress Country study: Ethiopia history

– Pankhurst; Richard K.P. The Ethiopian Borderlands: Essays in Regional History from Ancient Times to the End of the 18th Century. The Red Sea Press; Asmara.

– Oromo Oral history

Girma Wolde-Giorgis:”Assab belongs to the Afar and Afars are Ethiopians”

SBS

Former Ethiopian President Girma W/Giorgis on SBS radio says:


” Now Assab is in the hands of Eritreans, but it shouldn’t be like that because Assab belongs to the Afar and Afars are Ethiopians. . . Afars can’t be Eritreans, they were free people from Ethiopian side . . .”

Listen here from SBS Radio

This is what he said in 2002/1994 ETH

Source:People Daily

Last updated at: (Beijing Time) Tuesday, April 09, 2002

Ethiopian President Not Supports Acquiring of Assab Port

Ethiopian President Girma Wolde-Giorgis has expressed his disagreement to acquire Assab portby saying that the issue raised by some parties under the cover that Ethiopia is a land locked country should not have connection with the Ethio-Eritrea border demarcation.
Ethiopian President Girma Wolde-Giorgis has expressed his disagreement to acquire Assab portby saying that the issue raised by some parties under the cover that Ethiopia is a land locked country should not have connection with the Ethio-Eritrea border demarcation.In a recent interview with local newspaper issued on Monday, the president noted the measures taken by the incumbent governmentwith regard to Assab “are correct and consistent with principles.”In his first public remark on the issue of border demarcation since he took the post of president last year, Girma said, “you cannot claim that something is not yours and go to war.”

Accepting peacefully the ruling of the Hague tribunal due to beannounced later would enable the country to accelerate its economic development, he stressed.

Economic development and social transformation are unthinkable in the absence of peace and stability, he said, adding that Ethiopians should pool their ideas and resources to reduce the level of poverty in the country.

The Boundary Commission is expected to declare the border demarcation on April 13, and some Ethiopian opposition parties have launched rallies in some cities of the country to protest against the coming decision, saying the Assab port in Eritrea should be returned to Ethiopia.

Demanding Assab port means derecognizing the sovereignty of Eritrea and thereby violating the U.N. charter which strictly prohibits and condemns any attempt at forcible occupation of an independent state’s territory.

 

ኃይልዬ ታደሠ የኢትዮጵያ አምላክ Hailye Tadesse – yeEthiopia Amlak

ኃይልዬ ታደሠ በአዲሱ “የኢትዮጵያ አምላክ” በሚለው ዘፈኑ ውስጥ ከቋጠራቸው ስንኞች ውስጥ:-

“ነፃነት ተገፎ ድንበር አስቆርሶ
አያልፍ ለትውልድ ባርነት አውርሶ”

http://youtu.be/gnHcrlp4X8U

 

Things to do in Gonder

Among the things you can do in Gonder is:
Gonder: Fasil Ghebbi

Visit of the Castel Compound of Gondar ( Also Known as Fasil Ghebbi ) give one full day for the compound using Local peoples work in Fasil Genbe in addition to your Guider makes your visit too complete

Visit of Debre Birhan Selassie Church


Visit of the Ruins of Qusquam Palace in which James Bruice used to reside.
Visit of Debre Sina Mariam at Gorgora 65 Kms from Gondar


Visit of Awramba Society at 60 Kms from Gondar
Visit of the Famous Semin Mountains National Park at 130 Kms from Gondar


Visit Traditional night clubs in the city such as Balageru,Burvax….. and enjoy the orginal culture
Visit the city especially on Goha hotel(Genet Terara) to relate the topography with the city Long history as a capital for Ethiopia
make a boat Trip at Gorgora part of your visit it is this region that Nile start the long journey to Egypt !!!!!!!!!!!


Visit the churches (estimated 44 different churches) to appreciate the art and orginal history of Orthodox church
If you choose the months of september and January you can see the memorable religious Ceremonies of Meskel & Timiket(Epiphany)

ኢትዮጲያ የምትባል አገር የማልሰማበት አገር ውሰዱኝ ! Alex Abreham

By Alex Abreham

በናታችሁ ከዚች አገር አውጡኝ ! በቃ ሱማሌም ኧረ ምናምን ሱዳንም ይሁን ብቻ ኢትዮጲያ የምትባል አገር የማልሰማበት አገር ውሰዱኝ !
አሁን ቤት አከራየ መጣና የቤት ኪራይ አምስት መቶ ብር ጨምር ሲለኝ ቤት አከራየ ሳይሆን ኢትዮጲያ አስጠላችኝ !! የቤት ኪራዩ ብቻ እንዳይመስላችሁ የግፍ አገር ናት ! ምንም ፍትሃዊ ነገር የላትም ! እንደድመት ወልዳ የምትበላ ጉድ !

እስካሁን የኖርኩበትን እድሜ ቢያንስ ሶስት አራተኛውን አንገቴን ደፍቸ በመማር አሳልፊያለሁ በተማርኩት ሙያም እችን ለዛዋ የተሟጠጠ አገር አገልግያለሁ ! በምሰራው ስራ በመስሪያ ቤቴ የተመሰገንኩ ባለሙያ ነኝ ! ግን አንድ ቀበሌ ለቀበሌ እያውደለደለ በአፉ የሚኖር መሃይም የቤት ባለቤት አፉን ሞልቶ ወይ ልቀቅ ወይ አምስት መቶ ብር ኪራይ ጨምር ይለኛል! የዛሬ አራት ወር ሁለት መቶ ብር አስጨምሮኛል እውነቴን ነው በአገሬ ላይ የማልጠቅም ዜጋ የመሆን ስሜት ነው የተሰማኝ ፡፡

እኔ ማንም ብር እንዲሰጠኝ አልፈልግም ሰርቸ ማግኘት የምችል ጤነኛ የተማርኩ ወጣት በመንግስት ችግር ምክንያት እንደለማኝ መመፅወት አለብኝ እንዴ እንደገና ለፍተው ያሳደጉ ቤተሰቦቸ ለእኔ ብር መደጎም አለባቸው እንዴ እንደህፃን ልጅ ለኔ ልብስ መግዛት አለባቸው እንዴ…. ውለታየን መክፈል ቢያቅተኝ እንኳን እንዳልችል እንዴት በማንም ሆዳም እገፋለሁ መብቴን እቀማለሁ

አንድ የሱማሌ ወይም የኤርትራ ስደተኛ ከእኔ የተሸለ እኔ አገር ላይ ይኖራል ! እንደዜጋ መብራት ውሃ በስርአት አላገኝም ያውም ከፍተኛ የሚባል የስራ ግብር እየከፈልኩ ! እንደዜጋ ትክክለኛ መረጃ አላገኝም ! እንደዜጋ ደፍሬ ስለችግሬ አላወራም ! ላቤን ጠብ አድርጌ የምኖር ዜጋ አባትና እናቴ እድሚያቸውን ሙሉ በፍፁም ታማኝነትና ትጋት ያገለገሏት ኢትዮጲያ ላይ እንደሁለተኛ ዜጋ መንከራተት እጣ ፋንታየ ሁኗል …… ኧረ የምን ሁለተኛ ምንም ደረጃ የሌለኝ ውዳቂ ዜጋ ነኝ እንጅ ! በእውነት ግን እኔ ትላንት ዩኒቨርስቲ ሁኘ ኢትዮጲያን የብርሃን ኩሬ አድርጌ ሳልም የነበርኩት ልጅ ነኝ …..ኦህህህ እውነቴን ነው እንደዛሬ መሮኝ አያውቅም !

ከአቅሜ በላይ እየሰራሁ የለፋሁበት ደመወዝ አምስት ሳንቲም ለመንግስት ግብር በማይከፍል ቤት አከራይ ሲቀማ መንግስት አድገሃል ልማት ምናምን እያለ ይቀባጥራል ! ወጣት ነኝ ጥሩ መልበስ ጥሩ መመገብ አለብኝ ለፍቸ ያገኘሁትን ብር በስርአት ልጠቀምበት መብት አለኝ …. በተዘዋዋሪ የመንግስት ስንፍና እና ሃላፊነቱን አለመወጣት ለማንም ስግብግብ መጫወቻ እያደረገን ነው !

የዛሬ አርባ አመት እች አገር እዛ ትድረስ እዚህ ስሜት አይሰጠኝም ወጣትነቴን እንደቀልድ በባዶ ተስፋ የምትበላ አገር ለኔ ምኔ ናት ጠልቻታለሁ አገሬን !! በውጭ አገር የሚኖሩ እንዴት የታደሉ ናቸው ! እየሸሹ ባህር የበላቸው ከፎቅ የተወረወሩ ምንኛ እድለኛ ናቸው !

ኢትዮጲያ ተስፋችንን የምታኮስስ ተስፋ ቢስ አገር ናት !! እንደዜጋ በደልን ድህነትን ፍርሃትና መሸማቀቅን ብቻ የምታሸክም አገር ናት አገሬ ! ሽ አመት በባርነት መኖር ይሻላል ኢትዮጲያ ውስጥ ከመኖር ! ስንት ጊዜ ችግሯን እንዳላየን በእናትነት ሸፋፍነን አለፍናት ስንት አመት ሙሉ ቻልን በባዶ ተስፋ ተምራችሁ ያልፍላችኋል እያሉን ዶክተር ብትሆን ኢንጅነር ምን በትሆን ምን ወፍ የለም ! ሙሰኛ አጭበርባሪ ውሸታም አስመሳይ ስትሆን ከሰውነት ክብርህ ዝቅ ስትል ብቻ እንደለማኝ ፍርፋሪ ትወረውርልሃለች !

አገሬን ጠልቻታለሁ ! ሰርቸ ለምኖር ለፍቸ ለምኖር ለእኔ ኢትዮጲያ ያደረገችልኝ ነገር ቢኖር የለፋሁበትን ገንዘብ በስግብግብነት መቀማት ብቻ ነው ! እግዚአብሄር እዚች አገር ላይ የፈጠረኝ ለምንድን ነው ? ማንም ሰው ከዚህ አስቀያሚና የግፍ የበደል የአድሎ አገር ቢያስወጣኝ እግሩ ላይ ወድቄ ከመሳም አልመለስም ! አገሬን ጠልቻታላሁ ! መልስ የሚሰጥ የሚጨነቅልኝ መንግስት የለኝም !! አገሬ ዛሬ በውስጤ ሙታለች !

“ለኢትዮጵያ ህዝብ አማራጭ ሆነን እንቀጥላለን” -EDP

“ለኢትዮጵያ ህዝብ አማራጭ ሆነን እንቀጥላለን” 

-By    Andebet Kassa

በኃይለስላሴ ዘመነ መንግስት የኢትዮጵያ የውጪ ጉዳይ ሚኒስትር፤ በአሜሪካ የኢትዮጵያ አምባሳደርና የገንዘብ ሚኒስትር ከነበሩት አቶ ይልማ ደሬሳ የተወለዱት ወይዘሮ ሶፊያ ይልማ፤ ላለፉት 22 አመታት በኢትዮጵያ ፖለቲካ ውስጥ ተሳትፈዋል፡፡ በአሁኑ ሰዓትም ለሁለተኛ ጊዜ የኢዴፓ ምክትል ፕሬዚደንት ሆነው በመመረጥ ፓርቲውን እያገለገሉ ነው፡፡ በደርግ እጅግ የተጎዳሁ ነኝ የሚሉት ወይዘሮ ሶፍያ፤ ኢህአዴጐችን “ደርግን የጣሉ ጀግኖች” ብለው እንደተቀበሏቸው ጠቅሰው፤ወደ ፖለቲካ የገባሁትም እነዚህን ሰዎች ለማገዝ ነበር ይላሉ። “በኋላ ግን ተስፋ መቁረጥ መጣ” ባይ ናቸው። የአዲስ አድማስ ጋዜጠኛ ኤልሳቤት እቁባይ፤ ከፖለቲከኛዋ ሶፊያ ይልማ ጋር ባደረገችው ቃለምልልስ፣ተስፋ ያስቆረጣቸውን ጉዳይ ጨምሮ በአጠቃላይ በአገሪቱ ፖለቲካዊ ጉዳዮች ዙርያ አነጋግራቸዋለች፡፡

የአገራችን የምርጫ ሥርዓት በሚያሳዝን መልኩ እየተበላሸ ነው…
ኢዴፓ ቅንጅትን አፍርሷል የሚለውን ውንጀላ አይቀበሉትም …
ንጉሱ “ጀግና መሪ”፣ ደርግ “የጥፋት መልዕክተኛ”፣ ኢህአዴግስ?

ስለራስዎ ይንገሩኝ….
ተወልጄ ያደግሁት አዲስ አበባ ነው፡፡ በትንሽነቴ እንግሊዝ ትምህርት ቤት ነው መማር የጀመርኩት፡፡ በዘጠኝ አመቴ አባቴ በአሜሪካ የኢትዮጵያ አምባሳደር ሆነው በመሾማቸው እዚያም ተምሬአለሁ፡፡ አባቴ ወደ ኢትዮጵያ ሲመለሱ ኮከበ ፅባህ ትምህርት ቤት ትምህርቴን ቀጠልኩ። አዲስ አበባ ዩኒቨርስቲም ገብቼ ተምሬያለሁ፡፡ ነገር ግን ትምህርቴን ሳልጨርስ ወደ ጀርመን ሄድኩ። ምዕራብ በርሊን ውስጥ የጋዜጠኝነት ትምህርት ተምሬ መጣሁ፡፡ ትምህርቴን ከጨረስኩ በኋላ የጋዜጠኝነት ሙያን ስለምወድ በጋዜጠኝነት መስራት ጀመርኩ፡፡
ስራው እንዴት ነበር?
ስጀምር ሪፖርተር ነበርኩ፡፡ መንገድ ለመንገድ እየሮጥኩ ዜና እሰራለሁ፡፡ ጫማ ጠራጊውም ባለሱቁም ያውቀኝ ነበር፡፡ ባለፍኩበት መንገድ ሁሉ ሶፊ እያሉ ይጠሩኝ ነበር፡፡ ሬዲዮ እያለሁ ወይዘሮ ሮማንን አውቃቸው ነበር፡፡ ከሳቸው ስር ስር እያልኩ ሙያዬን በተግባር አዳብሬያለሁ፡፡ በጣም የማደንቃቸው ጋዜጠኛ ነበሩ፡፡ ነገር ግን የኔ ፍቅር የህትመት ጋዜጠኝነት ላይ ስለነበር በወቅቱ የነበሩትን ባለስልጣኖች ተማፅኜ ወደ ሄራልድ ጋዜጣ ተዛወርኩ፡፡ እዛም ስጀምር ሪፖርተር ነበርኩ፡፡ በኋላ ላይ ሹመት አገኘሁና የሴቶች አምድ አዘጋጅ ሆንኩ፡፡ ከዛ በአጋጣሚ የጋዜጣውን ኤዲተር አገባሁ፡፡ አንድ መስሪያ ቤት ውስጥ አንድ ላይ መስራቱ አይመችም ብዬ እኔ ሥራ ቀየርኩ፡፡
በስራዎ ከባለስልጣናት ጋር ተጋጭተው ያውቃሉ?
የሚያጋጭ ስራ ሰርቼ አላውቅም፡፡ መንግስት ነኝ ብሎ የተቀመጠውን መንካት ወንጀል እንደሆነ አውቅ ነበር፡፡ እኔ ብዙ አደላ የነበረው ለማህበራዊ ጉዳዮች ነው፡፡ በጃንሆይ ጊዜ ብዙ ብሩክ ነገሮች ቢኖሩም ብዙ ጥሩ ያልሆኑ ነገሮችም ነበሩ፡፡ ጥሩ ካልሆኑት ውስጥ አንዱ የፕሬስ ነፃነት አለመኖር ነው፡፡
ከዚያስ የት መስራት ጀመሩ?
የኢትዮጵያ ቴሌኮሙኒኬሽን መስሪያ ቤት ውስጥ በህዝብ ግንኙነት ቦታ ገባሁ፡፡ ረጅም አመት የሰራሁት ቴሌ ነው፡፡ ከዛ በኋላ ግን ስራውን ተውኩትና እቤቴ ቁጭ አልኩ፡፡ ከዛም ሲስተር ጀምበር ተፈራ ለሚሰሩት ትልቅ ፕሮጀክት ከሌሎች ጋር ተወዳድሬ እንድሰራ ጠየቁኝና እዛም የህዝብ ግንኙነት ሆኜ ለስምንት አመት ከሰራሁ በኋላ፣ ስራውን አቁሜ ቤቴ ቁጭ አልኩ፡፡
ወደ ፖለቲካ እንዴት ገቡ?
እኔ በደርግ መንግስት እጅግ የተጎዳሁ ሰው ነኝ። በልጅነት እድሜዬ ያገባሁት ያልኩሽ ባለቤቴ ደርግ ከገደላቸው “ስልሳዎቹ” አንዱ ነው፡፡ ተገኘ ተሻወርቅ ይባላል፡፡ ከመገደሉ በፊት ምክትል የማስታወቂያ ሚኒስትር ነበር፡፡ ከሱ ቀደም ብሎም አባቴ ታሰሩ። ታመው ለአንድ ሳምንት ያህል ሆስፒታል ከገቡ በኋላ እስር ቤት እንደሞቱ ቁጠሪው፤ ሞቱ፡፡ ከዛም እኔና እናቴ ታሰርን፡፡ እጅግ በጣም አስከፊ በሆነ ሁኔታ ነበር የታሰርነው፡፡ ጣሊያን በሰራው የድንጋይ ንጣፍ ላይ እየተኛን ክፉ ዘመን አሳለፍን። ስታሰር የመጀመሪያ ልጄ በጣም ትንሽ ነበር፡፡ እኔን ከመስሪያ ቤት ስለሆነ የወሰዱኝ ከትምህርት ቤት የሚመልሰው ሰው በማጣቱ፣ ከምሽቱ ሶስት ሰአት ነበር የተገኘው፡፡ ብዙ ችግሮች ላይ ወድቀን ነበር፡፡ ይሄ ቁስል ሆኖብኝ ስኖር ደርግ ወደቀ፡፡ እኔም በምችለው አቅም ለዚች አገር ፖለቲካ ውስጥ ገብቼ መስራት አለብኝ አልኩና በወቅቱ “ኢድሃቅ” የሚባለውን ድርጅት ተቀላቀልኩ፡፡ ወቅቱ ፓርቲዎች እንደ እንጉዳይ የፈሉበት ጊዜ ነበር፡፡ ብዙ ፓርቲዎች ነበሩ፡፡ ያንን አየንና ጠንካራ ለመሆን፣ ለምን ከጠንካራ ፓርቲ ጋር ውህደት አድርገን አንሰራም በሚል፣ በአቶ ልደቱ አያሌው ጋባዥነት “ኢድሃቅ” የወቅቱን “ኢዴአፓ” ተቀላቀለ፡፡ ከዛን ጊዜ ጀምሮ በፓርቲው ውስጥ እያገለገልኩ ነው፡፡
በምን ሀላፊነት?
አሁን ለሁለተኛ ጊዜ የኢዴፓ ምክትል ፕሬዚደንት ነኝ፡፡ በተለያዩ የአለማችን ክፍሎች ፓርቲዬን እየወከልኩ እሄዳለሁ፡፡ ፓርቲያችንን አስተዋውቃለሁ፡፡ የኢዴፓ ጠንካራ ቡድን የሚገኘው እንግሊዝ አገር ነው፡፡
ምርጫ እየደረሰ ነው?
አዎ ኢዴፓ በመተዳደሪያ ደንቡ መሰረት በየሁለት አመቱ ጠቅላላ ጉባኤውን ያደርጋል። የስልጣን ማራዘምም ካለ ጠቅላላ ጉባኤው ይወስናል፡፡ በቅርቡም ጠቅላላ ጉባኤ ይኖራል፡፡ የስራ ዘመናቸውን የጨረሱ በምርጫ ለሚመጣው ያስረክባሉ፡፡ ይህ እንደ ፖለቲካ ባህል እንዲያዝ እንፈልጋለን፡፡ አንድ ሰው ምንም ያህል ብርቱ እና አዋቂ ቢሆን ከሱ ሌላ የለም ብሎ ማመን ትክክል አይደለም፡፡ በውስጣችን ብዙ ጠንካራ ሰዎች እንዳሉ ስለምናውቅ እድሉ ይሰጣል፡፡ ያለበለዚያ ፓርቲው በአንድ ሰው ብቻ የሚታወቅና የሚታይ ይሆናል። ፓርቲ ደግሞ የግለሰብ ሳይሆን ተስማምተው የሚሰሩ ሰዎች ስብስብ ነው፡፡
የፖለቲካ ጉዞው ምን ይመስላል?
የተቃዋሚው ፖለቲካ በየወቅቱ ይለያያል። አንዴ ጠንካራ ይሆናል፤ ሌላ ጊዜ ይዳከማል፡፡ ለዚህ ከመንግስት በኩል ያለው ተፅእኖ ከፍተኛውን ድርሻ ይይዛል፡፡ ፖለቲካውን ከተቀላቀልኩ በኋላ ባሉት አመታት የሚያስደስቱም የሚያሳዝኑም ሁኔታዎችን አይቻለሁ፡፡ በጣም አስደሳች የነበረውና በኋላ ሳያምርበት ቀረ እንጂ አራት ፓርቲዎች ሆነው የመሰረቱት ቅንጅት ነው፡፡ ቅንጅት በኢትዮጵያ ህዝብ ትልቅ ተስፋ የተጣለበት ፤ ከህዝብ ትልቅ ፍቅር የተሰጠው ፓርቲ ነበር፡፡ ነገር ግን ያንን ይዞ አልቀጠለም፡፡ ነገሮች ከመበላሸታቸው ጋር ተያይዞ የተፈጠሩ ሁኔታዎች በተለይ በኢዴፓ እና ኢዴፓ ውስጥ ባሉ ግለሰቦች ላይ ማነጣጠሩ ደግሞ እጅግ በጣም ፈታኙ ጉዳይ ነበር፡፡ ኢዴፓ የቅንጅት አፍራሽ ሆኖ ልደቱ አያሌው ላይ የተካሄደውን ዘመቻ ሳስበው፣ ሁልጊዜም እንቆቅልሽ የሚሆንብኝ የኢትዮጵያ ህዝብ ያንን መቀበሉ ነው፡፡ አፍሪካ ውስጥ በሀይል ከማመን ቀጥሎ ትልቁ በሽታ ስም ማጥፋት ነው፡፡ ከኔልሰን ማንዴላ በስተቀር ብዙዎቹ አፍሪካውያን ጀግኖች በተካሄዱባቸው የስም ማጥፋት ዘመቻዎች ነው ተጠልፈው እንዲወድቁ የተደረጉት፡፡ ያ ክፉ ጊዜ ለኢዴፓ የማይረሳ ነው፡፡
ኢዴፓ ቅንጅትን አላፈረሰም የሚሉባቸው ማስረጃዎች ምንድን ናቸው?
ጥሩ ጥያቄ ነው፡፡ በወቅቱ እውነታችንን እንናገር ብንል ማን ተቀብሎን! ቅንጅትን የመሰረቱት ፓርቲዎች ወደ ውህደቱ ለመሄድ ከምርጫ ቦርድ የተሰጣቸውን ሰርተፊኬት እና ማህተም መመለስ ይጠበቅባቸው ነበር፡፡ ኢዴፓ በዛው ውህደቱ ሊካሄድ በታሰበበት ጊዜ ጠቅላላ ጉባኤውን አድርጎ ነበር፡፡ ውህደቱን በተመለከተም ጠቅላላ ጉባኤው የወሰነው ውሳኔ ቅንጅቱ ውስጥ ያሉ አንዳንድ ያልጠሩ ጉዳዮች እስኪጠሩ ድረስ የፓርቲው ሰርተፊኬት እና ማህተም እንዳይመለስ የሚል ነበር፡፡ ይህ ግን ከውህደቱ ሂደት ስለማያግደን እንቀጥል ተባለ፡፡ ከጠቅላላ ጉባኤው ውሳኔ በላይ መሆን እንደማይቻል ሁሉም እያወቁት፣ ውሳኔው በሌላ ተመንዝሮ ከአሉባልታ ጋር ተዳምሮ ዘመቻ ተከፈተብን፡፡ እውነት ሰሚ አጣች፡፡ ህዝቡም እንዴት ብሎ ሳይጠይቅ፤ ምንድን ነው የሆነው ብሎ ሳይመረምር ተቀበለው፡፡ አንዳንድ ጋዜጦችም እውነቱን ስሙ ብንላቸው “የእናንተ እውነት ጋዜጣ አያሸጥም” የሚል ምላሽ ሰጡን፡፡ በፖለቲካ ውስጥ ዋናው ነገር አለመቀደም ነው፡፡ እኛ ለተፈጠረው ነገር አልተዘጋጀንም ነበር፡፡ እነሱ ቀደሙን፡፡ በወቅቱ የቅንጅቱ ሁኔታም ችግር ላይ ስለነበር፣ ነገሮቹን የሚሸከም ይፈለግ ነበር፡፡ ስለዚህ ውድቀቱ ኢዴፓ እና በተለይ ልደቱ ላይ እንዲሆን ተደረገ፡፡ አሁን ድረስ የሚሞግቱኝ ሰዎች አሉ፡፡ ምን አይነት ስር የሰደደ ነገር ነው እላለሁ፡፡ እስቲ መከራከሪያችሁን ወይም እውነታችሁን ንገሩኝ ስል የለም፡፡ ለነገሩ የተወነጀልንበትን ጉዳይ እውነት አድርገነው ቢሆን ኖሮ ምንኛ በከበደን ነበር፡፡ ህዝቡ ሁኔታዎቹን በሂደት እያያቸው፣ ወደ ኢዴፓ እየተመለሰ ያለውም ለዛ ነው፡፡ በወቅቱ እንግዲህ አውቆ የተኛን መቀስቀስ ባይቻልም በብዙ መልኩ ብዙዎችን አሳዝኗል፡፡
ቀጣዩ አገራዊ ምርጫ እየደረሰ ነው፡፡ የኢዴፓ ዝግጅት ምን ይመስላል?
ምርጫ በዲሞክራሲ ላይ የተመሰረተ ነው፡፡ እምነታችን ስለሆነ በምርጫ ገብተን እንወዳደራለን። ምርጫዎቹ ላይ ያለውን ችግር ጊዜ ይፈታዋል። የምርጫ ሁኔታዎች ከጊዜ ወደ ጊዜ በሚያሳዝን መልኩ እየተበላሹ ነው፡፡ ነገር ግን ራስን ማኩረፍ ካልሆነ በስተቀር ሳትሳተፊ ብትቀሪ ገደል ግቢ ነው የምትባይው እንጂ የሚመጣ ነገር የለም፡፡ በምርጫው ተሳትፈን እውነቱን ቆሞ መናገር ትልቅ ነገር ነው፡፡ ለኢትዮጵያ ህዝብ አማራጭ ሆነን ምንግዜም እንቀጥላለን፡፡
በምርጫ እጩ ሆነው ያውቃሉ?
አዎ በ1993ቱ አገራዊ ምርጫ ቦሌ ክፍለከተማ ተወዳድሬ ነበር፡፡ ምርጫዎቹን ሳያቸው የመጀመሪያው ምርጫ ከኋለኞቹ የተሻለ ነበር ለማለት ያስደፍራል፡፡ ሰዉ ነቅቶ በቅቶ ነበር። መንግስት ያንን እየተሻሻለ የመጣ ባህል እንዲጎለብት አልፈቀደም፡፡ ህዝቡ የመምረጥ እና በፖለቲካ የመሳተፍ ስሜት የሚኖረው በመጠኑም ቢሆን ትክክለኛ ነገር አገኛለሁ ብሎ ሲያምን ነው። ያለበለዚያ ከቤቱ ምን ሊያደርግ ይወጣል? የሱን ፍላጎት እና የሰጠውን ምላሽ ለማወቅ 1997ትን መለስ ብሎ ማየት ነው፡፡
ከተቃዋሚ የፖለቲካ ፓርቲዎች ጋር ያላችሁ ግንኙነት ምን ይመስላል?
እኛ ምንግዜም ከተቃዋሚ ፓርቲዎች ጋር ጥሩ ግንኙነት እንዲኖረን እንጥራለን፡፡ ሲሆን ሲሆን የህብረት ሁኔታ ቢፈጠርም በጣም ፈቃደኞች ነበርን፡፡ ግን የገጠመንን ስናይ፣ አልፎ አልፎ ባደረግናቸው ሙከራዎች ችግሮች ገጥመውናል፡፡ ወደ ውህደት ለመግባት መቸኮሉ ዋጋ ያስከፍላል፤ አስከፍሎናልም፡፡ ለመዋሃድ ቢያንስ በመሰረታዊ ነገሮች ላይ መመሳሰልና መግባባት ያስፈልጋል። ስለዚህ ከበፊት ልምዳችን በመነሳት ነገሮችን በጥንቃቄ ነው የምናየው፡፡ ዘው ብለን ስምምነት ውስጥ መግባት አንፈልግም፡፡
በሦስት መንግስታት ውስጥ አልፈዋል፡፡ ሶስቱን እንዴት ያይዋቸዋል?
የማወዳደር ሁኔታ ሊኖር አይችልም፡፡ በኔ አመለካከት ምናልባት ልጅነቴንም በሳቸው ዘመን ስላሳለፍኩ ይሆናል፡፡ ንጉሱ ጀግና መሪ ነበሩ፡፡ ዛሬ ኢትዮጵያ ላይ ያሉ ብዙ መሰረታዊ ነገሮችን ያስቀመጡ መሪ ናቸው፡፡ ሰው ናቸውና ስህተት አልነበራቸውም ማለት አይደለም፡፡ እንደ እግዚአብሄር እንቁጠራቸው፣ እንከን አይኑራቸው የሚለው ዝም ብሎ ሀሳብ ነው፡፡ እንደ ሰው የተሳሳቱት ነገር ሊኖር ይችላል፡፡ እውነት ለመናገር ስህተታቸው እጅግ የጎላ አይደለም፡፡ ሁሉ ነገር የሚዛን ጉዳይ ነው፡፡ ሚዛኑ የሚደፋው ወዴት ነው ያልሽ እንደሆነ ወደ ጥሩ ነገራቸው ነው ብዬ ነው የማምነው፡፡ እዚች አገር ላይ ጠንካራ የትምህርት፤ የጤና፤ የመንገድ መሰረት ያስቀመጡ ናቸው፡፡ የወታደር መንግስት ኢትዮጵያ ውስጥ ብቻ ሳይሆን በየትኛውም አለም ላይ በጅቶ አያውቅም፡፡ ግሪክን ያህል ዲሞክራሲያዊት አገር ያጠፋው ወታደራዊ አገዛዝ ነው፡፡ ላቲን አሜሪካንም ተመሳሳይ ነው፡፡ ኢትዮጵያም የተለየ ነገር አልገጠማትም፤ ኢትዮጵያ አፈር ድሜ የጋጠችው በደርግ ነው፡፡ የተማሩ ሰዎች (ያለቁበት፣ ተስፋ የሰነቁ ወጣቶች በጠራራ ፀሀይ ተገድለው፣ መሬት ለመሬት የተጎተቱበት ዘመን ነው፡፡ ወደ ሚዛኑ ስመጣ ደርግ ምንም ሰራ ቢባል ጭካኔው ሁሉንም ነገር ያፈርሰዋል፡፡ ሰውን የሚጨርስ መንግስት ምንም ዋጋ የለውም። አገራቸውን በእጃቸውና በእግራቸው ያገለገሉ፣ ኢትዮጵያውያንን የገደለ ነው፡፡ በእኔ በኩል ደርግን የማየው እንደ መንግስት ሳይሆን እንደ “የጥፋት መልእክተኛ” ነው፡፡
የመንግስቱ ኃይለማርያምን መፅሀፍ አንብበዋል?
አላነበብኩም ማለት ፊደል ከቆጠረ ሰው የማይጠበቅ ቢሆንም አላነበብኩም!! ምክንያቱም እሱ ከውሸት ውጪ ምን ሊፅፍ ይችላል?!
ወደ ሶስተኛው መንግስት እንምጣ?…
የኢህአዴግ መንግስት ሲመጣ በኔ በኩል ትልቅ ተስፋ ነበረኝ፡፡ ደርግን የጣለ መንግስት ጀግና ነው ብዬ ነበር የተቀበልኳቸው፡፡ ወደ ፖለቲካ የገባሁበት ምክንያትም እነዚህን ሰዎች ለማገዝ ነበር፡፡ በሂደት ግን ተስፋ መቁረጥ መጣ፡፡ አሁንም የሚዛን ጉዳይ ነው። የሚያጠፉትን እያጠፉ፣ የሚያለሙትን ያለማሉ፡፡ እንደ ደርግ ሙሉ በሙሉ የጥፋት መልእክተኛ ብቻ አይደሉም፡፡ ጥፋቱ ምን ያህል ነው ስንል ፖለቲካው ላይ፣ የሰዎች መብት ላይ፣ ፍትህ ላይ ብዙ ደካማነት ይታይባቸዋል፡፡ ይህ ደግሞ በጣም ያሳፍራል፡፡ ኢህአዴግ እነዚህን ነገሮች ለመለወጥ እድል የነበረው መንግስት ነው፡፡ አልተጠቀመበትም፡፡ ባለፉት ሀያ ሁለት አመታት ኢትዮጵያ አልተለወጠችም የሚል ካለም ጭፍንነት ነው፡፡ ብዙ ነገሮች ተለውጠዋል። ነገር ግን ለሰው ልጅ የቁሳቁስ ለውጥ ብቻ አያረካውም፡፡ ተስፋ ያስፈልገዋል፡፡ መብቱን ይጠይቃል፡፡ ፍትህ ይፈልጋል፡፡ አለአግባብ መነጠቅ እና መባረር ሊደርስበት አይገባም፡፡ ስለዚህ ሚዛኑ ላይ ሳስቀምጠው መሻሻሉን ያጨልመዋል፡፡
ወደኋላ ልመልስዎትና…ከአሜሪካ ስትመለሱ አገርዎ ላይ ምን ገጠምዎት? የባህል ግጭትና ሌሎች ጉዳዮችን በተመለከተ…
አባቴ በአምባሳደርነት የቆዩት ስምንት አመት ስለነበር፣ ከዛ ስንመለስ በሁለቱ አገሮች የባህል ልዩነት ምክንያት አንዳንድ ነገሮች አጋጥመውን ነበር። አሜሪካን አገር ምንም ያልሆኑ ነገሮች እኛ አገር በሌላ መልኩ የሚታዩባቸው ሁኔታዎች አሉ፡፡ እኛ ወላጆቻችን የተማሩ ስለነበሩ ነፃነትን አጣጥመን ነው ያደግነው፡፡ አባቴ የለንደን ዩኒቨርሲቲ ምሩቅ ነበሩ፡፡ እናቴም በጦርነቱ ምክንያት ትምህርቷ ተቋረጠ እንጂ የህክምና ተማሪ ነበረች፡፡ ብዙ ገፋ አድርጎ መሄድ ሳይጨመርበት፣ አሜሪካን አገር በአስራ አራት አመት የወንድ እና የሴት ጓደኝነት ተፈጥሮአዊ ነው፡፡ እኛ አገር ደግሞ እንደዛ አይነት ባህል የለም፡፡ ለነገሩ እኛም የማያስቀይም እንደሆነ ብናውቅም በባህላችን የማይፈቀድ ነገር አናደርግም ነበር፡፡ አባባም አይፈቅዱም፡፡ እንደመጣን ግን እኛም በጓደኞቻችን ሁኔታ ደነገጥን፤ እነሱም በኛ ደነገጡ፡፡ የሩቅ ዘመዶቻችንም ምን ጉዶች መጡብን ብለውን ነበር፡፡ እንዳልኩሽ እኛ ቤት “Can I take your daughter to dinner?” (ልጅዎትን እራት ልጋብዛት?) የተለመደ ነው፡፡
በአባትዎ በአቶ ይልማ ደሬሳ ዙሪያ ብዙ ነገሮች ይባላሉ፡፡ ለምሳሌ የታህሳስ ግርግር ጊዜ እነ መንግስቱ ነዋይ ሲገደሉ አባትዎም “እቴጌ ታመዋልና ይምጡ” ተብለው ተጠርተው እንደነበርና እሳቸውም “እኔ የገንዘብ ሚኒስትር እንጂ ሀኪም አይደለሁም” በማለታቸው ከሞት እንደተረፉ ይነገራል፡፡ እውነት ነው?
ቀልድ ነው፡፡ በፖለቲካ ዙሪያ ብዙ ቀልዶች ይነገሩ የለ፡፡ አባባ እንደዚህ ጮሌ አፍ የላቸውም። እንዲህ እንኳን አይሉም፡፡ እውነትም ተጠርተው ነበር፡፡ በዛን ቀን በአጋጣሚ “ጌቶች” (ንጉሱ ለማለት ነው) ብራዚል ስለነበሩ፣ አልጋወራሽን አስፈቅደው ከእናቴ ጋር ወደ ጅማ ይሄዱ ነበር፡፡ አባቴ ምንም የጠረጠሩት ነገር የለም፡፡ ይፈለጋሉ ሲባሉ፣ “ኧረ እኔ መንገድ እየሄድኩ ነው” ብለው መለሱ፡፡
የደራሲ ስብሀት ገብረእግዚአብሄር ባለቤት የነበረችው ሀና ይልማ የእርስዎ እህት ናት፡፡ ከተፋቱ ረጅም ጊዜ ቢሆንም በህይወት እያለ ትጠያየቁ ነበር?
በሚገባ እንጠያየቅ ነበር እንጂ! ልጁ ከውጭ ሲመጣም ተገናኝተን ድሮ የምንሄድባቸው ቦታዎች በመሄድ አብረን እናሳልፍ ነበር፡፡