Ethiopia, US to Replicate Strong Economic Ties – AllAfrica.com

Ethiopia, US to Replicate Strong Economic Ties
AllAfrica.com
Ethiopia and US show interest to replicate their strong bilateral relations in peace and security in to excellent economic and investment relations. Prime Minister Hailemariam met Ambassador Michael Forman, representative of the US Ministry of Trade.

and more »

Oromo journalist, Lalise Wodajo, reunited with family after 8 years – Home – OPride.com

Oromo journalist, Lalise Wodajo, reunited with family after 8 years
Home – OPride.com
(OPride) – Jiitu Wakjira was only five years old when Ethiopian security forces took away her father, Dhabasa Wakjira, from their home in April 2004. Jiitu understood very little at the time, but remembers missing her father, whom she visited at Ethiopia's 

and more »

የተደናበረው ማነው!

ግልጽ ደብዳቤ ለአቶ ሀይለ ማሪያም ደሳለኝ
ከብርሃኑ ተስፋዬ

ይድረስ ለአቶ ሀይለ ማሪያም ደሳለኝ ፖ.ሳ. ቁ. 1031 አዲስ አበባ

ጉዳዩ፣ የተደናበረው ማነው!

እንደ ጠቅላይ ሚኒሰትር ሳይሆን እንደ ተራ ካድሬ ከዋልታ ኢንፎርሜሽን ጋር ያደረጉትን ቃለ ምልልስ አዳመጥሁት ገረመኝ፣ ፣ አግራሞት የፈጠረብኝ ደግሞ ከአፋዊ ህግ መንግስት አንቀጽ ቀንጨበው ጉዳዩን ለማስረዳት መሞከርዎ ሳይሆን ጠያቂዎ ያጎረሰችዎትን ቃላት እንዴት ለመጠቀም መሞከርዎ እሱዋ ሃላፊዎት እንጂ ጠያቂዎት ሳትሆን መሪ ካድሬዎት መሆኑዋን ማረጋገጥዎ ነው።
ይህ የተደናበረ መልስዎ ያጫረብኝ በሃይማኖት ሺፋን የፖሊቲካ እንቀስቃሴ ሃገሪቱ ውስጥ አለ ብለው አፍዎን ሞልተው የሸሪያ መንግስት ለመመስረት የተነሱ ናቸው ብለው መናገርዎ አንድን ጣልቃ አትግቡን የራሳችንን መጅሊሰ ያለ መንግስት ጣልቃ ገብነት ራሳችን እንምረጥ ያለን የሙስሊም ማህበረ ስብ ጥያቄ እንደዚህ ከፖሊቲካ ሃሳብ ጋር ማጋባተዎ የባጃጅነትዎን መጋረጃ ቀደው ለህዝብ ባደባባይ ራስዎን ያሳዩበትን በማየቴ ነው።

ለመሆኑ እየመራሁት አለሁት የሚሉትን መንግስት በዝርዝር እንመልከተው እስቲ፣

ገና ተጠባባቂ ተብለው ባቶ በረከት ስምኦን ከተሰየሙና የዱዳ ፓርላማ ማህተም ከማድረጉ በፊትና ካደረገልዎት ወቅት ጀምሮ የተዘጉ የሜዲያ ዉጤቶች ከደቡብና ሌሎች ክልሎች የተፈናቀሉ ኢትዮጵያዉያን ሁኔታ በመንግስት ወጪና ከቀረጥ ነጻ መብት ያለው ሃገሪቱን ያለወደብ ላስቀረና ማህበረ ሰባችንን በጎሳ ላከፋፈለ ህዝቡን አፈናቅሎ በሳንቲም ደረጃ መሬታችንን ላከራየና ለገደለ አርዮስ መታሰቢያ ድርጅት ለፓርላማ አቅርበው እንዲጸድቅ ማድረግዎ የሚጠቀሱት ናቸው።

ልብ ይበሉ በህዝብ ገንዘብ በሀገርም ሆነ በዉጭ እድሉን አግኝቶ ለተማረና የምእራብን የዴሞክራሲ አሰተዳደር ለማየት እድል ካጋጠመው እርስዎን ከመሰለ ግለሰብ በሺዎች የሚቆጠሩ ልጆቻችን እህቶቻችን ወንድሞቻችን እናትን አባቶቻችን በጠራራ ጸሃይ ሲደበደቡ ሲታሰሩና ሲገድሉ እይኔን ግንባር ያድርገው ብለው ምንም ያልተፈጠረ አድርገው እንዲህ አይነት ቃለ መጠይቅ ያሰደምማል።

ትንሽ ላሰታውሰዎ እስቲ አዋሳ እያሉ ሎቄ ላይ ሃሳባቸውን በመግለጻቸው በፌደራል አባላት ያስገደሉዋቸውና ያሰፈጁዋቸው የሲዳማ ብሄረ ሰብ አባላት ደም በእጅዎ የለም ከህዝብ በተሰበሰበ ታክስ ወጋጎዳ የሚባል አዲሰ ቑንቓ ፕሮጀክት መሃንዲሰነት መጫወትዎን እረሱት እንዴ።

መንግስትና ሀይማኖት በህገ መንግስታችን የተከበረ ነው ብለው ያፌዙና ሙስሊም ወንድሞቻችን ያነሱትን ጥያቄ ከፖሊቲካ ድርጅቶች እንቅስቃሴ ጋር ማጋባትዎና ከራስዎ አንደበት የወጡትን ቃላት ለመጥቀስ “…. አቃጥየ ፣ ደብድቤ፣ ገድየ፣ መስጊድ ማቃጠል ቤተ ክርስቲያን ማቃጠል…..የሸሪያ ህግ የበላይ መሆን አለበት፣ ህገ መንግስት መናድ” አምጥተው እድንጎርሳቸው ለምን ፈለጉ።

አቶ ሀይለ ማርያም እስኪ ከሰሞኑ የኢትዮጵያ ቴሌቪዥን ያሰተለለፈውን ላሰታውሰዎት የተቀደደ ሰንደቅ አላማ በሙስሊሙ የአንዋር ተቃውሞ መሃል አሳይቶ ተቃጠለች የሚል ዘገባና አስተያየት በቤኒ መስጊድ እንደተደረገ ማናፈስ… ኮፈሌ ህዝብን ለመጨፍጨፍ ቅድመ ዝግጅት አጠናቆ ረብሻ አስነስቶ በመቅረጽ ያልሆነ ዘገባ ለህዝብ ማሰተላለፍ ፣ ሀዝበ ሙስሊሙ የሮመዳን ጾም ፍችን ከዚህ ቀደም እንደሚያደረጉት ሁሉ ሰታዲዮም ለማክበር ሲዘጋጅ ሙስሊሙን ለሁለት በመክፈል ላንዱ መግቢያ መስጠት ለሌላው መከልከል ሲተገበር የርሰዎ ቢሮ አያውቅም ነበር ቢሉኝ፣ በሰላማዊ መንገድ የተቃወሙ የሙስሊሙ ማህበር ሰብ በልዩ ሃይል እንዲደበደቡ ሲደረግና አዲሰ አበባ ሰው ሲፈነከትና ህጻናትና እርጉዞች ሲደበደቡ፣ ከአውሮፓ ፓርላማ ቃሊቲ ከሄዱ በሁዋላ የፖለቲካ እስረኞችን ለመጎበኘት መከልከላቸው የራስዎን መደናበር ከማመላከቱ ባሻገር አንድም ሀገሪቱን የምትመራበት ብለው የሚያላዝኑለት ቃላዊ ህገ መንግሰትን ወይ ያላነበቡት አሊያም እንደ ሌሎቹ ካድሬዎች በህወህት እንደ ኮካ ኮላ የተሞሉ ሆነው ነው የማይዎት።

በመሆኑም ይህንን ስጽፍ ውሃ ቢወቅጡት እንቦጭ መሆኑን ባልረሳውም እንደተናገሩት

ሳልሸራርፈው የተሞላሁትን ለመተግበር የተነሳሁ ነኝ ዲያቢሎሱ ቢሞትም ከላይ ኮቴን ከውስጥ የሱን ሰደርያ ለብሼ እንደምቀጥል እወቁት ያሉትን የመጀመሪያ ንግግርዎ ትዝ ይልዎት ይሆን?

ታዲያ እራሱን ሆኖ ከማይኖር ግለሰብ ህዝቡን ለመምራት ሳይሆን ራሱ ተደናብሮ ህዝብ ማደናገርን ከሚፈልግ የሚጠበቅ በመሆኑ እባክዎን ወደ ህሊናዎ ይመለሱ እላለሁ።

Ethiopian housemaid attacked her employer after a phone call: Police – Saudi Gazette

Ethiopian housemaid attacked her employer after a phone call: Police
Saudi Gazette
MAKKAH — A 17-year-old Ethiopian housemaid who stabbed her employer several times in Makkah called her home country just before the attack last week, a local police station told Okaz/Saudi Gazette. The victim was stabbed in the hands, neck, chest, and 

and more »

News in Brief – Citizen News

News in Brief
Citizen News
Seven fishermen in Todonyang, Turkana have been killed following fresh attacks by militiamen suspected to be from neighbouring Ethiopia . For that and other stories here is our local news round up … View the discussion thread. Published in. Share with 
Six fishermen feared dead in Turkana militia attackThe Standard Digital News


Six Turkana fishermen missing after militia attackThe Star
Kenya, Ethiopia Security Teams to Meet Amid Anxiety On Lake TurkanaAllAfrica.com

all 5 news articles »

Havering pupils return from charity trip to Ethiopia – Romford Recorder


Romford Recorder

Havering pupils return from charity trip to Ethiopia
Romford Recorder
Youngsters from two schools in Havering have returned from a trip to Ethiopia to provide 50 water filters for local families. Comments; Email; Print. To send a link to this page to a friend, you must be logged in. The pupils from Bekoji welcome the Havering 

and more »

Two Ethiopian Journalists Held for a Week Without Charge – AllAfrica.com

Two Ethiopian Journalists Held for a Week Without Charge
AllAfrica.com
Nairobi — The Committee to Protect Journalists is concerned about the arrest and week-long detention without charge of two journalists working for Radio Bilal, a station that has provided extensive coverage of ongoing anti-government protests staged by 
Ethiopia's government crackdown will not resolve dispute with Muslims: CPJSudan Tribune



all 2 news articles »

Government Crackdown Will Not Resolve Dispute With Muslims – CPJ – AllAfrica.com

Government Crackdown Will Not Resolve Dispute With Muslims – CPJ
AllAfrica.com
Addis Ababa — An international press freedom group said the way Ethiopian authorities are handling to an ongoing dispute with the country's Muslim movement will not ease the two-year-long tensions between the government and the Islamic community.

and more »

The Ambitious Quest to Turn Ethiopia Into an Islamic State – Awramba Times


Awramba Times

The Ambitious Quest to Turn Ethiopia Into an Islamic State
Awramba Times
Several international reports have recently unveiled plans by the radical Wahabi Muslim sect to turn Ethiopia into an Islamic state, governed by Sharia laws. Wahabi sect is an ultra-conservative branch of Sunni Islam sect from Saudi Arabia. The doctrine 

and more »

‘Takers’ and ‘Givers’ of Human Rights? – Gadaa.com Oduu – News

'Takers' and 'Givers' of Human Rights?
Gadaa.com Oduu – News
Currently, there is a fundamental issue concerning 'Oromo first' or 'Ethiopia first' based on the assertion of the Oromo political analyst Jawar Mohammed as an 'Oromo first.' I am a person who always feel angry about the lives of my people, like any other 

and more »