European Agency Reports Surge in Illegal Migration, Fueling a Debate

The New York Times For most migrants, packed aboard rickety boats, the journey is a gamble. “They know that they can drown,” said Carlotta Sami, a spokeswoman for the United Nations refugee agency in Geneva. “They know that they can die.” Only last week, the Italian authorities said they rescued almost 1,000 such migrants in international waters

The post European Agency Reports Surge in Illegal Migration, Fueling a Debate appeared first on 6KILO.com.

Kuwait: Raped Ethiopian maid hospitalized with severe bleeding

Kuwait Times KUWAIT: A domestic worker was hospitalized with severe bleeding resulting from being raped, according to the medical diagnosis. The Ethiopian woman reportedly fell sick in a house in Jahra governorate, and was rushed to Jahra Hospital where she underwent emergency surgery. Medical tests revealed that the maid was subjected to sexual assault which

The post Kuwait: Raped Ethiopian maid hospitalized with severe bleeding appeared first on 6KILO.com.

Ethiopia Elected Deputy Member of ILO Governing Body

Ethiopian Government Ethiopia was elected (on June 02) to a three-year term (2014-2017) as Deputy Member of the Governing Body of the International Labour Organization (ILO), during the 103rd International Labour Conference. In addition to Ethiopia, Sudan, Kenya, Angola, Tanzania, Zimbabwe, Algeria, Burkina Faso, and Niger were elected from the African continent. Ethiopia is expected

The post Ethiopia Elected Deputy Member of ILO Governing Body appeared first on 6KILO.com.

መኢአድና አንድነት የቅድመ ውህደት ስምምነት ተፈራረሙ

The Reporter
ተጻፈ በ  ነአምን አሸናፊ

image

-የፊርማው ሥነ ሥርዓት በብጥብጥ የታጀበ ነበር

የመላው ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት (መኢአድ) እና አንድነት ለዲሞክራሲና ለፍትሕ ፓርቲ (አንድነት) ረዘም ላለ ጊዜ ሲያካሂዱት የነበረውን ድርድር አጠናቀው፣ ሰኔ 1 ቀን 2006 ዓ.ም. ቴዎድሮስ አደባባይ አካባቢ በሚገኘው የመኢአድ ጽሕፈት ቤት የቅድመ ውህደት ስምምነት ተፈራረሙ፡፡ 

የአንድነት ፓርቲ ፕሬዚዳንት ኢንጂነር ግዛቸው ሽፈራውና የመኢአድ ፕሬዚዳንት አቶ አበባው መሀሪ የቅድመ ስምምነቱን አስመልክተው በጋራ በሰጡት መግለጫ፣ ሙሉ ውህደቱ በአንድ ወር ጊዜ ውስጥ እንደሚከናወንና አዲሱ ውህድ ፓርቲ ምክር ቤት 400 አባላት እንደሚኖሩት ገልጸዋል፡፡

የአዲሱን የውህድ ፓርቲ ስያሜን በተመለከተ ኢንጂነር ግዛቸው በስምምነቱ ላይ እንደተገለጸው የሁለቱንም ፓርቲዎች የቀድሞ ስያሜ ያቆራኘ አዲስ ስያሜ እንደሚወጣ አስረድተው፣ በሁለቱም ፓርቲዎች ዘንድ ‹‹አንድነት›› የሚለው ስያሜ የጋራ በመሆኑ እርሱን በመያዝ የቀድሞ ስሙን ሳይለቅ አዲስ ስያሜ ይወጣል ብለዋል፡፡ ዓርማውም በሁለቱ የጋራ ስምምነት የሚለወጥ መሆኑንና ይህም በውህዱ ፓርቲ አማካይነት እንደሚፀድቅ አብራርተዋል፡፡

በመጪው ዓመት በሚካሄደው አገር አቀፍ ምርጫ የሚዋሀደው ፓርቲ ምን ዓይነት የምርጫ ስትራቴጂዎችን እንዳዘጋጀ በተመለከተ ከሪፖርተር ለቀረበው ጥያቄ ኢንጂነር ግዛቸው በሰጡት ምላሽ፣ በሚቀጥለው ዓመት ለሚካሄደው ምርጫ አጠቃላይ ስትራቴጂውን የውህዱ ፓርቲ ጠቅላላ ጉባዔ፣ ላዕላይ ምክር ቤት፣ ሥራ አስፈጻሚና ብሔራዊ ኮሚቴ የሚወስኑት ይሆናል ብለው፣ አሁን ውህደት እየተካሄደ ስለሆነ ሙሉ ለሙሉ ይኼ ነው ለማለት አስቸጋሪ መሆኑን አስረድተዋል፡፡

‹‹ቢሆንም ሁለቱም ፓርቲዎች የምርጫ ፓርቲዎች በመሆናቸው ምን ጊዜም ለምርጫ እንዘጋጃለን፡፡ ነገር ግን በመጪው ዓመት ምርጫ መሳተፍ አለመሳተፋችን ወደፊት በሒደት የሚታይ ነው የሚሆነው፤›› በማለት ተናግረዋል፡፡

ምርጫው ለይስሙላ መሆን የለበትም ያሉት አንጂነር ግዛቸው፣ ምርጫው በተቻለ መጠን አንፃራዊ በሆነ ሁኔታ የዲሞክራሲ ተቋማት ማለትም የምርጫ ቦርድ፣ የመገናኛ ብዙኃን፣ የፍትሕ መዋቅሩና አካላት፣ ሲቪል ማኅበረሰቡና ተቃዋሚ ፓርቲዎች ራሳቸው ነፃ መሆን አለባቸው ብለዋል፡፡

‹‹እነዚህ ተቋማት ነፃ ከሆኑ እንሳተፋለን፡፡ ነገር ግን አሁን ያለው ተጨባጭ ሁኔታ እጅግ አስቸጋሪ ነው፡፡ ቢሆንም ይህ አስቸጋሪ ሁኔታ አይፈታም አይባልም፡፡ ይህን የማስተካከል ዕድል አለ ብዬ አምናለሁ፤›› በማለት ተስፋና ሥጋታቸውን ገልጸዋል፡፡

በሽማግሌዎች ግፊት ነው ከዚህ ስምምነት ላይ የደረሳችሁት ተብለው የተጠየቁት ሁለቱ ፕሬዚዳንቶች፣ ይህ ከእውነት የራቀና የሁለቱን ፓርቲዎች የውህደት ታሪክ ካለማወቅ የመጣ ነው ብለዋል፡፡

አንድነትና መኢአድ የመዋሀድ ድርድር የጀመሩት ከአራትና ከአምስት ዓመታት በፊት መሆኑን ጠቅሰው፣ አደራዳሪ የተባሉት ሽማግሌዎች ግን የመጡት ባለፈው ጥር ነው ካሉ በኋላ፣ ‹‹አመጣጣቸውም ቢሆን ለማደራደር ሳይሆን ቀደም ብለን የጀመርነውን ድርድር ስለሚያውቁ ለአገር ይጠቅማል ግፉበት ለማለት ነው፤›› በማለት ፕሬዚዳንቶቹ በጋራ አብራርተዋል፡፡

‹‹በቅድመ ውህደት ስምምነቱ ላይ የውስጥ ችግራችንን ሳንፈታ ወደ ውህደት መሄድ የለብንም፤›› በማለት ተደራጅተዋል የተባሉ የመኢአድ አባላት የውህደት ሥነ ሥርዓቱን ከማወካቸውም በተጨማሪ፣ የአንድነት ፓርቲ የሒሳብ ክፍል ኃላፊና የውህደት ኮሚቴ አባል አቶ ፀጋዬ አላምረው ላይ ከፍተኛ የሆነ ጉዳት ደርሶባቸዋል፡፡ ከእሳቸው በተጨማሪ የመኢአድ የመሀል ቀጣና ኃላፊና የሥራ አስፈጻሚ አባል በሆኑት አቶ ደመላሽ ካሳዬ ላይም ድብደባ ደርሶባቸዋል፡፡

በዕለቱ የተፈጠረውን ብጥብጥ የመኢአድ ፕሬዚዳንት አቶ አበባው መሀሪ የኢሕአዴግ የአዲስ አበባ አባላትና የደኅንነት አባላት ሥራ ነው በማለት የገለጹ ሲሆን፣ ‹‹የውስጥ ችግራችሁን ሳትፈቱ ማለት የሚችሉት የመኢአድ አባላት እንጂ ሌሎች ግለሰቦች መሆን የለባቸውም፤›› ብለዋል፡፡ 

‹‹ይህ ደግሞ ገዥው ፓርቲ አገሪቱ ውስጥ ጠንካራ ፓርቲ እንዳይፈጠርና የጭቆና ቀንበሩን በሕዝቡ ላይ ለመጫን ያለውን ፍላጐት ማሳያ ነው፤›› በማለት በዕለቱ የተከሰተው ብጥብጥ ከመኢአድ ጋር ምንም ዓይነት ግንኙነት እንደሌለው አስታውቀዋል፡፡

በዕለቱ በተፈጠረ ብጥብጥ ሁለት ግለሰቦች በቁጥጥር ሥር ውለው የነበረ ሲሆን፣ የአንደኛው ኪስ ሲፈተሽ ለአዲስ አበባ ኢሕአዴግ ጽሕፈት ቤት የአባልነት ወርኃዊ መዋጮ የከፈለበት ደረሰኝ የተገኘ መሆኑን፣ ግለሰቡም ለሰዓታት በመኢአድ ጽሕፈት ቤት ከቆየ በኋላ ‹‹የሠራሁት ሥራ ስህተት ነው›› ብሎ በማመኑ መለቀቁን የአንድነት ፓርቲ ሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ አቶ ሀብታሙ አያሌው ለሪፖርተር ገልጸዋል፡፡

ለምን ክስ እንዳልመሠረቱ ተጠይቀው፣ ‹‹ብንከሳቸውም ፍትሕ እናገኛለን ብለን አናምንም፡፡ ስለዚህ ጥፋታቸውን በማመናቸውና ይህንኑ ቀድተን በማስቀመጥ ለቀናቸዋል፤›› በማለት መልሰዋል፡፡

በአደጋው ጉዳት የደረሰባቸው አቶ ፀጋዬ አላምረው የላይኛው ከንፈራቸው ከመሰንጠቁም በተጨማሪ፣ በሁለት ጥርሶቻቸውም ላይ ተመሳሳይ የመሰንጠቅ አደጋ መድረሱን አቶ ሀብታሙ ለሪፖርተር ገልጸዋል፡፡ ‹‹አሁን ከንፈራቸው የተሰፋ በመሆኑ ጥርሶቻቸው ለጊዜው ታስረው ቆይተው የከንፈራቸው ቁስል ከደረቀ በኋላ የሚታይ ይሆናል፡፡ ነገር ግን በጥርሶቻቸው ላይ ከፍተኛ አደጋ ነው የደረሰው፤›› ብለዋል፡፡ 

Ethiopian Airlines Becomes the Largest African Carrier by Revenue and Profit, According To IATA

Ethiopian Airlines/IATA Ethiopian Airlines, the fastest growing and most profitable airline in Africa, wishes to extend its appreciation to its esteemed customers for their vote of confidence, which has enabled the airline to become for the first time in its 69 years history the largest African carrier with revenue topping 2.3 billion $ in 2013

The post Ethiopian Airlines Becomes the Largest African Carrier by Revenue and Profit, According To IATA appeared first on 6KILO.com.

S.Sudan’s warring leaders agree deadline for new govt

Agence France Presse ADDIS ABABA: South Sudan’s president and rebel chief met Tuesday in a bid to end six months of civil war, agreeing to forge a transitional government within a 60-day deadline, Ethiopia’s prime minster said. “They agreed to complete the dialogue process within the coming 60 days on what how, when and who…

The post S.Sudan’s warring leaders agree deadline for new govt appeared first on 6KILO.com.

Sudan reaffirms support for Ethiopia dam project

World Bulletin / News Desk Sudanese Vice President Bekri Hassan Saleh has reaffirmed his country’s support for Ethiopia’s multibillion dam construction project, Ethiopian television reported on Tuesday. “Sudan will derive multiple benefits from the Grand Ethiopian Renaissance Dam project,” Saleh said at a meeting with Ethiopian Prime Minister Hailemariam Desalegn. Saleh had arrived to the

The post Sudan reaffirms support for Ethiopia dam project appeared first on 6KILO.com.

Teddy Afro again responded to Coca Cola’s statement

Teddy Afro’s Facebook page Until the last second of the opening ceremony of the World Cup. We issued a press release on May 31,2014 regarding our position on the unwarranted prevention of the release of the Ethiopian Version of the World Cup Anthem. So far, Coca Cola or its Agent, Manadala TV, have not given

The post Teddy Afro again responded to Coca Cola’s statement appeared first on 6KILO.com.

Teddy Afro again responded to Coca Cola’s statement

Teddy Afro’s Facebook page Until the last second of the opening ceremony of the World Cup. We issued a press release on May 31,2014 regarding our position on the unwarranted prevention of the release of the Ethiopian Version of the World Cup Anthem. So far, Coca Cola or its Agent, Manadala TV, have not given

The post Teddy Afro again responded to Coca Cola’s statement appeared first on 6KILO.com.

Pushkin, Russia’s national poet: Ethiopian or Eritrean?

Turkish Press The origin of renowned Russian poet Alexander Pushkin has long been a source of dispute between historians in Ethiopia and neighboring Eritrea. “[There's] no question about Alexander Pushkin being an Ethiopian,” Ayalneh Mulatu, who translated Pushkin’s poetry into Amharic, the language of Ethiopia, told Anadolu Agency. “Pushkin belongs to Ethiopia because his great

The post Pushkin, Russia’s national poet: Ethiopian or Eritrean? appeared first on 6KILO.com.