በአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ወቅት የተከለከሉ ነገሮች ተፈፅመው ሲገኙ ስለሚወዱ እርምጃዎች

አዲስ አበባ ጥቅምት (ኤፍ.ቢ.ሲ) እርምጃ ለመውሰድ ስልጣን ስላለው ሰው በተደነገገበት የመመሪያው ክፍል፤ የህግ አስከባሪዎች የመመሪያውን ድንጋጌ ተላልፈው በተገኙ ድርጅቶች እና ግለሰቦች ላይ ቀጥሎ የተዘረዘሩትን እርምጃዎች መውሰድ እንደሚችሉ ተመላክቷል።

ክልከላዎች ሲጣሱ የሚወሰዱ እርምጃዎችን በተመለከተ፤ በመመሪያው የተከለከሉ ተግባራት ተፈፅመው ሲገኙ፤

hailemariam-desalegn

1. ህግ አስከባሪዎች ተጠርጣሪዎችን ያለ ፍርድ ቤት ትእዛዝ በቁጥጥር ስር ማዋል ይችላሉ፤

2 አዋጁ ተፈፃሚነቱ እስከሚያበቃበት ድረስ ኮማንድ ፖስቱ በሚወስነው ቦታ እንዲቆዩ የማድረግ፤

3 ተገቢውን የተሃድሶ ትምህርት በመስጠት የሚለቀቀውን እንዲለቀቅ፣ ወደ ፍርድ ቤት የሚቀርበውን ደግሞ እንዲቀርብ ማደረግ

4 ያለፍርድ ቤት ትእዛዝ በማንኛውም ስአት ብርበራ የማድርግ፤ የአካባቢውን ህዘብ እና ፖሊስ በማሳተፍ ማንኛውንም ወንጀል የተፈፀመበት ወይም ሊፈፀምበት የሚችል ንብረት መያዝ፤ወይም ንበረቱ እንዲጠበቅ ማደረግ

5 በማንኛውም ሬድዮ ቴሌቭዠን ድምፅ፣ ምስል ፎቶ ግራፍ፣ ቲያትር እና ፊልም የሚተላለፉ መልእክቶችን መቆጣጠር እና መገደብ

6 የተዘረፉ ንብረቶችን ያለፍርድ ቤት ትእዛዝ በመፈተሽ ለባለቤቶቹ እንዲመለሱ ማድረግ

7 በትምህርት ተቋማት ሁከት እና ረብሻ ተሳትፎ በሚያደርጉ ተማሪዎች እና ሰራተኞች ላይ ህጋዊ እርምት መውሰድ እና አስተዳደራዊ እርምጃ እንዲወሰድ ለተቋማቱ ትእዛዝ መስጠት

8 ማንኛውም የህዝብን ሰላም እና ፀጥታ ሊያደፈርሱ ይችላሉ ወይም ለጉዳት ተጋላጭ ይሆናሉ ተብለው የሚጠረጠሩ እና የሚታሰቡ ሰዎችን እንዲሁም ቡድኖችን ወደ ተወሰነ አካባቢ እንደይገቡ፣ እንዳይገኙ ወይም በተወሰነ አካባቢ ብቻ እንዲቆዩ ማድረግን ጨምሮ አግባብነት ያለቸውን እርምጃዎችን መውሰድ ይችላል።

ራስን ለመከላከል በፀጥታ ሀይልች ስለሚወሰድ እርምጃም መመሪያው ድንጋጌዎችን አስቀምጧል።

ህግ አስከባሪዎች እና በድርጅት ጥበቃ ላይ የተሰማሩ ሰዎች የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁን ለማስፈፀም በሚያደርጉት እንቅስቃሴ በጦር መሳሪያ ወይም በስለት ህይወታቸውን እና ንብረተቻውን አደጋ ላይ የሚጥል ጥቃት በተሰነዘረ ጊዜ ራሳቸውን ለመከላከል የሚያስችላቸውን እርምጃ ሊወስዱ ይችላሉ።

በትምህርት ተቋማት የመግባት ስልጣንም በመመሪያው ስንጋጌ ወጥቶለታል። መመሪያው እንደሚለው በትምህርት ቤቶች እና በሌሎች ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ውስጥ አድማ የሚያደርጉ ሰዎችን ለመያዝ እና ችግሩን ለማስቆም የህግ አስከባሪ አካላት በተቋማቱ ውስውጥ በመግባት አስፈላጊውን እርምጃ መውሰድ ይችላሉ።

በሌሎች የመንግስት እና የግል ተቋማት አድማ የሚያደርጉ ሰዎችን ለመያዝ እና ሰላም እና ፀጥታ ለማረጋገጥ የህግ አስከባሪ አካላት እና ባልደረቦች በተቋማቱ ውስጥ ለመግባት እና አስፈላጊ ከሆነ ለማቆየት ይችላሉ።

ተሃድሶ እና ፍርድ ቤት ማቅረብን በተመለከተም መመሪያው ይህንን ይላል፤ 

በህግ መሰረት በኮማንድ ፖስቱ የሚደረግ የተሃድሶ እርምጃዎች እንደሚኖሩ በተጠቀሰበት የአዋጁ ድንጋጌ፤ ኮማንድ ፖስቱ ለፍርድ መቅረብ ያለበትን እንዲቀርብ ያደርጋል፤
ባለፈው አንድ አመት ውስጥ በተፈፀሙ የሁከት እና የነውጥ እንቅስቃሴዎች ላይ በቡድን ወይም በግል የተሳተፈ

የጦር መሳሪያ ሳይዝ የመንግስትም ሆነ የግለሰን ንብረት የዘረፈ እና በአቅራቢያው ለሚገኝ ፀጥታ አስከባሪ ሃይል የዘረፈውን መሳሪያ እና ንብረት፤ ይህ መመሪያ ከወጣ በኋላ ባሉት አስር ቀናት ውስጥ በአቅራቢያው ላለ ፖሊስ ጣቢያ የመለሰ እና እጁን የሰጠ ፤

ከዚህ በፊት ለህገ ወጥ ተግባራት የገንዘብ እና የቁሳቁስ ድጋፍ ያደረገ፣ወረቀት በመበተን፣ አድማ በማድርግ የተሳተፈ እና ያነሰሳ፣ ሰው የገደለ፣ማንኛውንም ንብረት ያቃጠለ፣ማንኛውንም ወንጀል የፈፀመ ስው፤

ይህ መመሪያ ከወጣ በኋላ ባሉት 10 ቀናት ውስጥ በአቅራቢያው ላለ ፖሊስ ጣቢያ የመለሰ እና እጁን ከሰጠ እንደ የወንጀል ተሳትፎው ቀላል እና ከባድነት ዋና ፈፃሚ እና አባሪ ተባባሪ መሆኑ ታይቶ፣ በኮማንድ ፖስቱ የተሃድሶ ትምህርት ተሰጥቶት እንዲለቀቅ ይደረጋል።

ወደ ቀዉስ አዘቅት የምትንደረደረዉ ኢትዮጵያ

ኢትዮጵያ ወደ አዘቅት እየተንደረደረች በመሆንዋ የጉዳዩን አሳሳቢነት መንግሥት ሊያጤነዉ እንደሚገባ  የዶይቼ ቬለዉ ሉድገር ሻዶምስኪ ዛሬ በጀርመንኛ ይፋ ባደረገዉ ኃተታዉ አሳስቦአል።

EBC አስቸኳይ ጊዜ አዋጅን አስመልክቶ የተሰጠ መግለጫ… መስከረም 29/2009

የኢትዮጵያ ሁኔታ የተዛባ ይመስላል ሲል የሚጀምረዉ የዶቼ ቬለዉ ጋዜጠኛ በኃተታዉ በሀገሪቱ ለብዙ ዘመናት ታምቆ የነበረዉ የሕዝቦች አለመግባባት የፀጥታ ኃይላት በሚወስዱት የጥቃት ርምጃ ችግሮች እየተባባሱ ነገሩ ከቁጥጥር ዉጭ በመዉጣት ላይ እንደሚገኝ ይጠቁማል። የኦሮሞ እና የአማራ ብሔረሰቦች መብታችን ይከበር ብለዉ መነሳታቸዉ፤ ወጣቱ ትዉልድ በበኩሉ ሥራና የሚበላ ዳቦን እፈልጋለሁ ብሎ በአንድነት መቆሙ፤ በሀገሪቱ ከልክ ያለፈ በስልጣን መባለግ በግልፅ መኖሩን ያመለክታል ይላል ጽሑፉ። መንግሥት በሀገሪቱ ለተቀሰቀሰዉ ተቃዉሞ በዉጭ ኃይላት ላይ ከማላከክ ይልቅ የጣለዉን የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ አንስቶ በሥራ ላይ እተረጉመዋለሁ ያለዉን ተሐድሶ ገቢራዊ ማድረግ ይገባዋል። የቆለፈዉን የመገናኛ ብዙኃን ዘዴዎችን መክፈት ይኖርበታል ሲል ጋዜጠኛዉ በኃተታዉ ዘርዝሮአል። የበርሊኑ ወኪላችን ይልማ ኃይለ ሚካኤል፤ የሉድገር ሻዶምስኪን ኃተታ ተርጉሞ ልኮልናል።Listen from here DW

ኮሎኔል ደመቀን በተመለከተ አሁን ያለው ዕውነታ

Image result for Demeke ZewduMuluken Tesfaw

Update: ኮሎኔል ደመቀን በተመለከተ አሁን ያለው ዕውነታ

 የዞኑ ፍርድ ቤት ፋይሉን ዘግቷል፤ የፌደራል የመጀመሪያ ፍርድ ቤት አዲስ መዝገብ ሊከፍት ይችላል

የኮሎኔል ደመቀ ዘውዱን ጉዳይ ሲመለከት የከረመው የሰሜን ጎንደር ከፍተኛ ፍርድ ቤት በኮሎኔሉ ላይ የተመሠረቱት ሁለት ክሶች ዘግቷል፡፡ በሰው መግደል ወንጀል የነበረው የመጀመሪያው ክስ ከሳሽ ባለመቅረቡና ክሱ ላይ ማስረጃ ባለመቅረቡ ምክንያት መስከረም 03 ቀን 2008 ዓ.ም. ፍርድ ቤቱ ክሱን መዝጋቱ ይታወቃል፡፡
የፌደራል አቃቢ ሕግ በመስከረም 18 ቀን 2008 ዓ.ም. በሽብር ወንጀል አዲስ ክስ ከፍቶ ጉዳዩን ይኸው ፍርድ ቤት ሲከታተል ቆይቶ ነበር፡፡ ዛሬ በዋለው ችሎት በፌደራል አቃቢ ሕግ የቀረበው የሽብር ወንጀል የተሟላ ማስረጃ ያልቀረበ ሲሆን የዋስትና መብት ሊያስነፍገው አይችልም፡፡
ችሎቱ የቀረበውን ክስ በዝርዝር ሲመለከት ከዋለ ካረፈደ በኋላ ጉዳዩን ሥልጣን ያለው ፍርድ ቤት ነው ማየት የሚችለው በማለት መዝገቡን ዛሬ ዘግቷል፡፡
የኮሎኔል ደመቀን ጠበቃ በስልክ ባነጋገርናቸው መሠረት ጉዳዩን ሊያየው የሚችለው የፌደራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት መሆኑን እና የፌደራል የመጀመሪያ ፍርድ ቤትን ወክሎ የሚሠራው የዐማራ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰሜን ጎንደር ምድብ ችሎት ሊሆን እንደሚችል ገልጸዋል፡፡
የቀረበባቸው ክስ ዋስትና ሊያስከለክል የማይችል እንደሆነ የሚገልጹት ጠበቃው ዛሬ ከሰዐት በኋላ በዋስ መውጣት አለመውጣታቸው እንደሚታወቅ ተናግረዋል፡፡

የዐማራ ህዝብ ቁጥር 50.57 ሚሊዮን

By  Ethio Tikdem

አንዳንድ እንሽላሊቶች በቴሌቪዥን፣ ጥቂቶች ደግሞ በጥራዝ ነጠቅነት በየድህረ ገጹ እንደሚያራግቡት ሳይሆን የዐማራ ህዝብ ትክክለኛውን ቁጥርና በመንግስቱ ሊካተቱ የሚችሉትን ከብዙ ጥናትና መረጃ ማሰባሰብ በኋላ ዛሬ ይፋ ታደጋለች – ቤተ አማራ። ይፋ ለማድረግ የተገደድነው በህዝባችንና በአለም ማህበረሰብ ዘንድ የተዛባና እጅግ የተንሸዋረረ አመለካከት ሲፈጥሩ የቆዩትንና ወደፊትም ሊፈጥሩ የሚያሰፈስፉትን ጠላቶች ወደ ሰውነት ደረጃ ተመልሰው ቆም ብለው እንዲያስቡ ለማስገንዘብ ሲሆን የዐማራ ህዝብም ወገኑን፣ አኗኗሩንና ጥንካሬውን አይቶና መዝኖ እንዲተሳሰብና ራሱን እንዲያስከብር ይረዳን ዘንድ ነው።

አጠቃላይ ቁጥር የዐማራ ቁጥር:-

ሀ) #በኢትዮጵያ:
1. ሀገረ ዐማራ 19.4 ሚሊዮን
2. ኦሮሚያ 9.7 ሚሊዮን
3. አዲስ አበባ መስተ. 3.2 ሚሊዮን
4. ደቡብ ብሄረሰቦች ክ. 1.6 ሚሊዮን
5. ቤኒ. ጉምዝ ክልል 0.27 ሚሊዮን
6. ድሬዳዋ መስተዳድር 0.18 ሚሊዮን
7. ትግራይ ክልል 0.116 ሚሊዮን
8. አፋር ክልል 0.130 ሚሊዮን
9. ጋምቤላ ክልል 0.080 ሚሊዮን
10. ሶማሊ ክልል 0.075 ሚሊዮን
11. ሀረሪ ክልል 0.019 ሚሊዮን

12. ቅይጥ አማሮች 8.21 ሚሊዮን

#ኢትዮጵያ ውጭ:
1. አማራ 1.9 ሚሊዮን
2. ቅይጥ አማሮች 0.4 ሚሊዮን

ሐ) #በዐማራ_መንግስት
የሚካተቱ
(በአርበኝነት፣ በታሪክ
በስነልቦና በባህልና
በመሳሰሉት ከአማራ
ህዝብ ጋር የማይለያዩና 3.19 ሚሊዮን
ከአማራ ጋር ለመኖር
እጅግ ልባዊ ፍቅር ያላቸው)

#ድምር 50.57 ሚሊዮን
****^*********
50, 570,000 ህዝብ ያላት ፍትሀዊ #የአማራ_መንግስት!
ይህ አሀዝ በአማራ ልጆችና ወዳጆች ወጥና የጸና ይሆናል። ከጠላት ግን ምንም አንጠብቅም!
—————————————-————
እንግዲህ ይህ ቁጥር የሚያመለክተው በጠላቶችችን ተጨፍጭፈው ያለቁትን 3 ሚሊዮን አማሮች አይጨምርም።
ስብጥሩ እንደሚያመለክተ ዐማራ ከሌሎች ብሄረሰቦች ጋር ያለውን ትሥስርና ተከባብሮ የመኖር ጸጋውን ነው።
አማራ ባላጸደቀውና ባልተወከለበት ህገ መንግስት፣ በበታችነት ስሜት ጥላቻ በቁማቸው በነቀዙ ፍጡራን የመቃብር ድንጋይ ተጭኖበት ሲሶ ክፍለ ዘመን ሊደፍን ነው።

የዐማራ ህዝብ በያለበት ከወገኑና ከራሱ ጋር ይመካከር። ሁሌም ነቅቶ ማንነቱን ያስከብር።
ራሱ ሳይኖር አገሩን ያስከበረ ማነም የለምና፣ ሁሉም ዐማራ ህልውናውን ያስቀድም።

#ዐማራ_የነጻነት ትርጉም!
ለራስህ የሚበጅህን መንግስት መስርት።

MESSAGE TO AMHARA PEOPLE HOME & ABROAD

By Kidus Yohanes

Amhara people
The time to build our political, financial, and defense capabilities has come. The past times of struggle and resistance should have empowered us and increased our political awareness.

Let us organize ourselves as an Amhara so, we will become an influential participant in the new Ethiopia instead of a people without representatives. We should learn from the past mistakes and the painful outcomes it costing us up to this day.

In order to accomplish this, we have to reevaluate our past decisions, build our mentality and focus on/around Amhara people and Amhara issues that we need to solve for our people. Standing in solidarity and collaborating with other ethnic groups is very important because we are fighting the same war. However, Do not Blindly BELIEVE / FOLLOW the so-called “Ethiopian unity” dreamers. They are lost themselves. DO NOT BE FOOLED!

As an Amhara myself, I believe we should identify & prioritize our challenges in order to find a smart approach and solutions. Our immediate priority is to free all #Amhara and its people from the current regime, reclaim our land that is forcefully annexed, elect/appoint our local, regional and parliamentary representatives that are Amhara and that have Amhara values that work for Amhara people and secure our best interests in political, economic, militaristic and our entire well-being as a people in Ethiopia.

[ For the political leaders ] Start thinking about the transitional government in Amhara. Prepare the Amhara freedom and self-governing documents.

Freedom is at the door.
አይዞህ አንተ ገበሬ።

UN Calls for Independent Investigation into Ethiopia Violence

The United Nations Security Council

The United Nations Security Council

The UN on Friday called for an independent investigation into deadly weekend violence in Ethiopia, where more than 50 people died in a stampede triggered when police clashed with protesters.

“There is clearly a need for an independent investigation into what exactly transpired last Sunday,” said Rupert Colville, a spokesman for the United Nations human rights agency.

Such a probe was needed “to ensure accountability for this and several other incidents since last November involving protests that have ended violently,” he told reporters in Geneva.

His comments came after a religious festival in the restive Oromia region, to the south of Addis Ababa, ended in tragedy when police fired tear-gas on anti-government protesters, sparking panic in the massive crowd and triggering a stampede.

Protests have subsequently broken out in several parts of the Oromia region and elsewhere, some targeting foreign companies which are regarded as supporting and being backed by the central government.

Medical sources and authorities gave differing death tolls of between 52 and 58, however the opposition believes it is much higher.

“We call on the protestors to exercise restraint and to renounce the use of violence,” Colville said, stressing also that “security forces must conduct themselves in line with international human rights laws and standards.”

He criticised authorities for reacting to the unrest by cutting access to the mobile internet network in parts of the country, including in the capital Addis Ababa.

Instead, he said, the government should “take concrete measures to address the increasing tensions, in particular by allowing independent observers to access the Oromia and Amhara regions to speak to all sides and assess the facts.”

Ethiopia is facing its biggest anti-government unrest in a decade, from the majority Oromo and Amhara ethnic groups which feel marginalized by a minority-led government.

International rights groups estimate at least 500 demonstrators have been killed in a bloody crackdown on protests over the past 10 months.

Source: AFP

ሰበር ዜና:- ኣጼ ኃይሉ ሻወል አረፉ

አቶ ኃይሉ ሻወል

አቶ ኃይሉ ሻወል

VOA

ከቅንጅት ለአንድነትና ለዴሞክራሲና ከመላ ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት – መኢአድ መሥራቾችና መሪዎች አንዱ የነበሩት አቶ ኃይሉ ሻወል አረፉ፡፡

ከቅንጅት ለአንድነትና ለዴሞክራሲና ከመላ ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት – መኢአድ መሥራቾችና መሪዎች አንዱ የነበሩት አቶ ኃይሉ ሻወል አረፉ፡፡

አቶ ኃይሉ ሻወል በሰማንያ ዓመት ዕድሜአቸው ዛሬ ያረፉት በሕክምና ሲረዱ በነበረባት ታይላንድ መሆኑን ለቪኦኤ ቅርበት ያላቸው ምንጮች ገልፀዋል፡፡

አቶ ኃይሉ ሻወልን ለሕልፈት ያበቃቸው የጤና ችግር ምን እንደሆነ ለጊዜው እያጣራን ቢሆንም እራሣቸው በፃፉት መፅሐፍ ላይ እሥር ቤት ሣሉ በገጠማቸው ቅዝቃዜ ምክንያት አከርካሪያቸው ላይ ሕመም ይሰማቸው እንደነበረ ጠቁመዋል፡፡

ላለፉት ሁለት ዓመታትም በብርቱ ሲታመሙ መቆየታቸው ተገልጿል፡፡

የአቶ ኃይሉ ሻወል (ኢንጂነር)አስከሬን ነገ፤ ዓርብ አዲስ አበባ ይገባል ተብሏል።

ተጨማሪ መረጃ ባገኘን ጊዜ ይህንን ዜና እናዳብራለን፡፡ በነገ የአየር ሥርጭታችን ላይ ሥፋት ያለው ዘገባ ለማቅረብ እንጥራለን፡፡

Israel issues travel warning for restive areas of Ethiopia

In second such advisory in weeks, Foreign Ministry urges nationals to stay away from Amhara and Oromia regions

People march during an annual religious festival in Bishoftu, a town southeast of Ethiopia's capital, Addis Ababa, Sunday, Oct. 2, 2016. (AP Photo)

People march during an annual religious festival in Bishoftu, a town southeast of Ethiopia’s capital, Addis Ababa, Sunday, Oct. 2, 2016. (AP Photo)

Israel’s Foreign Ministry advised its nationals to stay away from regions of Ethiopia at the center of protests against the Addis Ababa government, in the second such warning since the start of September.

As with the previous travel warning, Jerusalem advised Israeli travelers to avoid the Amhara and Oromia districts, which include the cities of Gondar, Bahir Dar and Debre Tabor.

The ministry also repeated its warning to refrain from traveling within 10 kilometers of the Ethiopian borders with Eritrea, Sudan, South Sudan and Kenya.

On Sunday, dozens of people were crushed to death in a stampede in Oromia, after police fired tear gas and rubber bullets to disperse an anti-government protest that grew out of a massive religious festival, witnesses said. The Oromia regional government confirmed the death toll at 52.

Prime Minister Benjamin Netanyahu addresses the Ethiopian parliament in Addis Ababa, on July 7, 2016. (Kobi Gideon/GPO)Prime Minister Benjamin Netanyahu addresses the Ethiopian parliament in Addis Ababa, on July 7, 2016. (Kobi Gideon/GPO)

Oromia is one of the East African country’s most politically sensitive regions, and has seen months of sometimes deadly demonstrations demanding wider freedoms.

Ethiopia’s government, a close security ally of the West, has been accused often of silencing dissent, at times blocking internet access.

The months of anti-government protests and the sometimes harsh government response have raised international concern. The US recently spoke out against what it called the excessive use of force against protesters, describing the situation in Ethiopia as “extremely serious.”

Israel’s population includes some 135,000 Jews of Ethiopian descent. Tens of thousands of Ethiopian Jews were airlifted to Israel in 1984 and 1992. Since then, another 50,000 Ethiopian Jews have moved to Israel.

More on this TimesofIsrael