የአማራ ወጣቶችን የሚያስገደሉ 72 ባለሥልጣናትና ደኅንነቶች ተለይተው ታወቁ

የአማራ ወጣቶችን የሚያስገደሉ 72 ባለሥልጣናትና ደኅንነቶች ተለይተው ታወቁ

ከሕወሓት መልዕክት እየተቀበሉ ወጣቱን በማሳፈስ እና ጊዚያዊ የፌድራል ፖሊስ እና መከላከያ ኃይል ጊዚያዊ ማዘዥያ እዝ ከመንግሥት በጀት በመመደብ፤ መኪና በማቅረብ እና በማቀናጀት በቀጥታ እየመሩት ያሉ አማራ ነን የሚሉ ባለስልጣናት ተቃወቁ፡፡ የአማራውን ተጋድሎ በሚመሩ የጎበዝ አለቆች ከተባባሪ የአማራ ተወላጅ የመንግሥት ባለሥልጣናትና የፖሊስ ኃላፊዎች ጋር በመተባበር 72 ሕወሓትና የሕወሓት ቅጥረኛ ባለሥልጣናትና ደኅንነት አባላት በስም ተለይተዋል፡፡
ጥናቱን ያካሔደው የጎበዝ አለቆች ቡድን ወ/ሮ ገነት ገ/እግዚአብሔር የተባለችውን የትግራይ ተወላጅና የክልሉ የኢንዱስትሪ ከተማ ልማት ቢሮ ኃላፊዋን በቀዳሚ ጠላትነት አስቀምጧል፡፡
ሁለተኛው አቶ ብናልፍ አንዷለም ሲሆን የክልሉ ትምህርት ቢሮ ኃላፊ እና ም/ርዕስ መስተዳድር ሲሆን በየቦታው የታሰሩ እና የታጎሩ የአማራ ልጆችን ጉዳይ ይዞ በመምራት እና አስካሁን የታሰሩት ያለምንም መፍትሔ ብርሸለቆና ሰባታሚት ብሎም በየጣቢያው ለሚሰቃዩ ወገኖች ዋናውን ኃላፊነት ድርሻ ወስዷል፡፡
በተጨማሪም አቶ ደሴ አሰሜ፤ የአማራ ክልል አሰተዳደር እና ፀጥታ ጉዳየች ቢሮ ኃላፊ፣ አቶ አየለ አናውጤ የክልሉ የመረጃ እና ደህንነት ጉዳይ ዋና የስራ ሂደት መሪ፣ አቶ ደሴ ደጀን የአማራ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን ም/ኮሚሽነር፣ አቶ የማነ ነገሽ የአማራ ክልል አሰተዳደር እና ፀጥታ ጉዳዩች ቢሮ የመረጃ እና ስምሪት ኮሚቴ አባል ናቸው፡፡
በተለይም በአሁኑ ስዓት በመላው የአማራ ክልል እየተቀጣጠለ ያለውን አመፅ እና ከግብ እንዳይደረስ ሕወሓት አዋቅሮ እያሰራቸው የሚገኙ የክልሉ 72 ባለስልጣናት እንደሚከተለው ይቀርባሉ፡፡
1. ከማነደር ኢሳያስ ገ/ ኪዳን ከብሄራዊ ደህንነት መረጃ
2. አቶ ይርሳው ታምሬ
3. አቶ ብናልፍ አንዷለም
4. አቶ አለምነው መኮንን
5. ዶ/ር ተሾመ ዋለ
6. አቶ ፍርዴ ቸሩ
7. አቶ አወቀ እንየው
8. አቶ አየልኝ ሙሉዓለም
9. አቶ አየነው በላይ
10. አቶ ደሴ አሰሜ
11. አቶ ዘመነ ፀሃይ
12. አቶ ንጉሱ ጥላሁን
13. አቶ ተስፋየ የንግድ፣ ኢንዱስትሪና ገበያልማት ቢሮ ኃላፊ
14. አቶ ፈንታ ደጀን
15. አቶ ደሳለኝ ወዳጀ
16. አቶ በላይ በጤና ቢሮ የወባ መከላከል የስራ ሂደት መሪ
17. አቶ ሃብቴ በትምህርት ቢሮ የአይሲቲ ክፍል ኃላፊ
18. አቶ ማማሩ ጽድቁ
19. ም/ኮሚሽነር ደስየ ደጀን
20. አቶ መኮንን የለውምወሰን የአብቁተ ዋና ዳይሬክተር
21. አቶ መላኩ አለበል የኢንቨስትመንት ኤጀንሲ ዋና ስራ አስኪያጅ
22. አቶ ምስራቅ ተፈራ የሙሉዓለም ባህል ማዕከል ስራ አስኪያጅ
23. አቶ ምትኩ የጥረት ኮርፖሬት ምክትል ስራ አስፈፃሚ
24. አቶ ስዩም አዳሙ
25. አቶ ሙሉጌታ ደባሱ
26. አቶ ስዩም አድማሱ
27. አቶ ተፈራ ፈይሳ
28. አቶ ሺፈራው ግብርና ቢሮ ህዝብ ግንኙነት ባለሙያ
29. አቶ ተስፋየ የልህቀት ማዕከል ኃላፊ
30. አቶ ቴዎድሮስ የቀድሞ ጣና ሃይቅ ትራንስፖርት ድርጅት ዋና ስራ አስኪያጅ የነበረ አሁን መቅደላ ኮንስትራክሽን
31. አቶ ዘላለም ህብስቱ
32. አቶ የማነ ነጋሽ
33. አቶ ጌትነት የገጠር መንገድ ኮንስትራክሽን ኤጀንሲ
34. አቶ ስለሺ ተመስገን
35. አቶ ዘላለም የግብይት ልማት የስራ ሂደት መሪ
36. አቶ ዳንኤል የሆቴሎች ማህበር ፕሬዚደንት
37. አቶ ኃ/ኢየሱስ ፍላቴ
38. አቶ ብርሃኑ የባህል፣ ቱሪዝምና ፓርኮች ልማት ቢሮ ም/ኃላፊ
39. አቶ ላቀ ጥላየ
40. አቶ ሙሃመድ አልማ ምክ/ስራ አስፈፃሚ
41. አቶ አለማየሁ ሞገስ
42. አቶ አጉማስ የከተሞች ልማትና ግንባታ አክስዮን ማህበር ኃላፊ
43. አቶ ደመቀ የከተሞች ልማትና ግንባታ አክስዮን ማህበር ባለሙያ
44. አቶ አሻግሬ የሴቶች፣ ህፃናትና ወጣቶች ጉዳይ ቢሮ የህፃናት የስራ ሂደት መሪ
45. ዶ/ር ፋንታሁን መንግስቱ
46. አቶ አየለ አናውጤ
47. አቶ ሃብታሙ የርዕሰ መስተዳድሩ ፕሮቶኮል
48. ወ/ሮ ገነት ገ/እግዚአብሄር
49. ወ/ሮ አበራሽ በክልሉ ምክር ቤት የማህበራዊ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢ የነበረች ነባር ታጋይ
50. አቶ ፈለቀ ተሰማ
51. አቶ ጌታ ኪዳነ ማርያም
52. አቶ ገሰሰው ግብርና ሜካናይዜሽን ተመራማሪ
53. አቶ ዳኜ በጤና ቢሮ የሃይጅንና ሳኒቴሽን ባለሙያ
54. አቶ ፈንታው አዋየው
55. ወ/ሮ ዝማም አሰፋ
56. ዶ/ር አምላኩ አስረስ
57. አቶ ደጀኔ ምንልኩ
58. ወ/ሮ ትልቅ ሰው ይታያል
59. አቶ ላቀ አያሌው
60. አቶ ባይህ ጥሩነህ
61. አቶ ጥላሁን የክልል ም/ቤት የህዝብ ግንኙነት ባለሙያ
62. አቶ ፍስሃ ወ/ሰንበት
63. አቶ ጌታቸው በት/ት ቢሮ የፈተና ኤክስፐርት
64. ዶ/ር ይበልጣል ቢያድጌ
65. አቶ አቃኔ አድማሱ
66. አቶ የኔነህ ስመኝ
67. ኮማንደር ሰይድ የፖሊስ ኮሚሽን
68. አቶ አስናቀ በኢት. ኤሌክትሪክ አገልግሎት የሰሜን ምዕራብ ሪጅን ኃላፊ
69. አቶ ሙሉጌታ ከግብርና ምርምር ኢንስቲቲዩት
70. አቶ ባየ ከልህቀት ማዕከል ኃላፊ
71. አቶ አምባው አስረስ
72. ወ/ሮ ወርቅሰሙ ማሞ
የወይዘሮ ገነት ገ/እግዚአብሔርንና የሌሎች የሕወሓት አባላት ዝርዝር መረጃዎችም አብረው ተልከዋል፡፡

#AmharaResistance 

ታላቁ የ TPLF ሴራ በ አማራ ህዝብ ላይ

ታላቁ የ TPLF ሴራ በ አማራ ህዝብ ላይ ባጭሩ ይህን ይመስላል!

የአማሮች ደም ይመለሳል!
(ሳምሶን ኃይሌ)
ነብሰ ገዳዩ የወያኔ ቡድን በሚቆጣጠረው የፌደራል መንግሥት በኩልና በተላላኪው ጠቅላይ ሚኒስትር አማካይነት በሕዝባችን ላይ ጦርነት አውጇል፡፡ አጋዚ የተባለው የዚህ ግፈኛ ቡድን ነብሰ ገዳይ ጦር መብታቸውን በሚጠይቁ አማሮች ላይ እያነጣጠረ በመተኮስ ሕፃናትን፣ ወጣቶችንና አረጋውያንን ገድሏል፡፡ አሁንም በዚኸው ግልጽ የሆነ የዘር ማጥፋት እርምጃው ቀጥሎበታል፡፡ ወያኔዎች የዘረፉትን የኢትዮጵያ ሕዝብ አንጡራ ሀብትና የሚመሩትን ታይቶ የማይታወቅ የቅንጦት ኑሮ እንዲሁ እንደዘበት አሳልፈው ይሰጣሉ አይባልም፡፡ እንዳበደ ውሻ እየተቅበዘበዙ መናከሳቸው አይቀርም፡፡ መግድላቸውም የሚጠበቅ ነው፡፡
የወሮበላው ቡድን ጭቆና ያንገፈገፈውና የአባቶቹን መሬት ለማስመለስ የቆረጠው የአማራ ሕዝብ ግን አሁንም ከጥይት ጋር በጽናት እየተፋለመ ነው፡፡ ከዚህ በኋላ የቱንም ያህል ቢገድሉት ሕዝባችን ከዚህ ግፈኛ ወሮበላ ቡድን አገዛዝ ነጻ ለመውጣትና የወልቃይት ጠገዴን መሬት ለማስመለስ ቆርጧልና፣ ሺሕዎችን ገብረንም ቢሆን ነጻ እንወጣለን እንጂ ባርነት ምርጫችን አይሆንም፡፡ ይልቁንም፣ የአርበኛ አባቶቹንና አያቶቹን አልበገር ባይነትና ጽናት የወረሰ ደም መላሽ ትውልድ ስለተፈጠረ፣ እስካሁን በነብሰ ገዳዩ የወያኔ ቡድን የተገደሉት ወንድሞቻችንና እህቶቻችን ደምም እንዲሁ እንደዋዛ ፈሶ የሚቀር አይሆንም፡፡ እጥፍ ድርብ ሆኖ ይመለሳል!!!
ሕዝባችን ከየትኛውም ሕዝብ ጋር በሰላም የሚኖር ደግ ሕዝብ ነው፡፡ ከየትኛውም ሕዝብ ጋርም ጠብ የለንም፡፡ የእኛ ግንባር ቀደም ጠላት፣ ከትናንት እስከዛሬ ድረስ በሕዝባችን ላይ የዘመተው ወሮበላው ወያኔ ነው፡፡ ስለሆነም በምንችለው ሁሉ እነዚህን ነብሰ ገዳዮች እንፋለማቸዋለን፡፡ እነሱ ከሕዝባችን ጫንቃ ላይ እስካልወረዱ ድረስ ሰላም አናገኝም፡፡ እነዚህ የባንዳ ልጆች ገዳዮቻችን ናቸውና ከእነሱ ጋር ምንም ዓይነት ኅብረት የለንም፡፡
ወሮበላው ቡድን በለየለት ቂም በቀል ተነሳስቶ በሕዝባችን ላይ የጥይት ናዳ ማዝነቡንና ብዙዎችን መግደሉን ቀጥሎበታል፡፡ በሳሞራ የኑስ የበላይ መሪነት የሚንቀሳቀሰው ነብሰ ገዳዩ የአጋዚ ጦር በሕዝባችን ላይ የለየለት የዘር ፍጅት እየፈጸመ ነው፡፡ ሆኖም ወሮበላው የወያኔ ቡድን የትኛውንም ያህል ጦር ቢያዘምት፣ የአርበኛ አያቶቹን መንፈስ የወረሰ ደም መላሽ ትውልድ ተፈጥሯልና ከዚህ በኋላ የአማራን ሕዝብ ማንበርከክ ጨርሶ አይቻልም፡፡
ውለታ ቢሶች ስለሆኑ ሙታቸውን አልቅሶ እየቀበረ፣ ቁስለኛቸውን እየተንከባከበና ሠራዊታቸውን እያበላ አሳልፎ ለሥልጣን እንዲበቁ ያደረጋቸውን ሕዝብ ውለታ ክደው በአማራ ሕዝብ ላይ ያልፈጸሙት በደል የለም፡፡ በእንቡጥ ሕፃናትን ላይ ጥይት አርከፍክፈው በርካቶችን ፈጅተዋል፤ የአማራ እናቶችን አስለቅሰዋል፡፡ ለዚህ ነው ኅብረት የለንም፤ አንፈልጋቸውም፤ ሌላው ቀርቶ ከለቅሷችን አይድረሱ፣ እኛም ከእነሱ ለቅሶ አንሔድም የምንለው፡፡ መቼም ቢሆን ከገዳዮቻችን ጋር ኅብረት አይኖረንም፡፡ ይልቁንም፣ ለእኛ ፍትሐዊም ተገቢም የሚሆነው የተገደሉብን ወንድሞቻችንና እህቶቻችን ደም መመለስ በመሆኑ፣ ተቀዳሚ ተግባራችን ይህንን ተልዕኮ መወጣት ብቻ ነው፡፡
ጦርነቱ የወሮበላው ወያኔና የአማራ ሕዝብ ጦርነት ነው፡፡ በዚህ በአማራ ሕዝብ ላይ በታወጀ ግልጽ የሆነ የዘር ማጥፋት ጦርነት ላይ የሌሎች ብሔረሰቦች ልጆች የወያኔ መሣሪያ ሆነው በሕዝባችን ላይ እንዳይተኩሱ አጥብቀን እንመክራለን፡፡