ታላቁ የ TPLF ሴራ በ አማራ ህዝብ ላይ

ታላቁ የ TPLF ሴራ በ አማራ ህዝብ ላይ ባጭሩ ይህን ይመስላል!

የአማሮች ደም ይመለሳል!
(ሳምሶን ኃይሌ)
ነብሰ ገዳዩ የወያኔ ቡድን በሚቆጣጠረው የፌደራል መንግሥት በኩልና በተላላኪው ጠቅላይ ሚኒስትር አማካይነት በሕዝባችን ላይ ጦርነት አውጇል፡፡ አጋዚ የተባለው የዚህ ግፈኛ ቡድን ነብሰ ገዳይ ጦር መብታቸውን በሚጠይቁ አማሮች ላይ እያነጣጠረ በመተኮስ ሕፃናትን፣ ወጣቶችንና አረጋውያንን ገድሏል፡፡ አሁንም በዚኸው ግልጽ የሆነ የዘር ማጥፋት እርምጃው ቀጥሎበታል፡፡ ወያኔዎች የዘረፉትን የኢትዮጵያ ሕዝብ አንጡራ ሀብትና የሚመሩትን ታይቶ የማይታወቅ የቅንጦት ኑሮ እንዲሁ እንደዘበት አሳልፈው ይሰጣሉ አይባልም፡፡ እንዳበደ ውሻ እየተቅበዘበዙ መናከሳቸው አይቀርም፡፡ መግድላቸውም የሚጠበቅ ነው፡፡
የወሮበላው ቡድን ጭቆና ያንገፈገፈውና የአባቶቹን መሬት ለማስመለስ የቆረጠው የአማራ ሕዝብ ግን አሁንም ከጥይት ጋር በጽናት እየተፋለመ ነው፡፡ ከዚህ በኋላ የቱንም ያህል ቢገድሉት ሕዝባችን ከዚህ ግፈኛ ወሮበላ ቡድን አገዛዝ ነጻ ለመውጣትና የወልቃይት ጠገዴን መሬት ለማስመለስ ቆርጧልና፣ ሺሕዎችን ገብረንም ቢሆን ነጻ እንወጣለን እንጂ ባርነት ምርጫችን አይሆንም፡፡ ይልቁንም፣ የአርበኛ አባቶቹንና አያቶቹን አልበገር ባይነትና ጽናት የወረሰ ደም መላሽ ትውልድ ስለተፈጠረ፣ እስካሁን በነብሰ ገዳዩ የወያኔ ቡድን የተገደሉት ወንድሞቻችንና እህቶቻችን ደምም እንዲሁ እንደዋዛ ፈሶ የሚቀር አይሆንም፡፡ እጥፍ ድርብ ሆኖ ይመለሳል!!!
ሕዝባችን ከየትኛውም ሕዝብ ጋር በሰላም የሚኖር ደግ ሕዝብ ነው፡፡ ከየትኛውም ሕዝብ ጋርም ጠብ የለንም፡፡ የእኛ ግንባር ቀደም ጠላት፣ ከትናንት እስከዛሬ ድረስ በሕዝባችን ላይ የዘመተው ወሮበላው ወያኔ ነው፡፡ ስለሆነም በምንችለው ሁሉ እነዚህን ነብሰ ገዳዮች እንፋለማቸዋለን፡፡ እነሱ ከሕዝባችን ጫንቃ ላይ እስካልወረዱ ድረስ ሰላም አናገኝም፡፡ እነዚህ የባንዳ ልጆች ገዳዮቻችን ናቸውና ከእነሱ ጋር ምንም ዓይነት ኅብረት የለንም፡፡
ወሮበላው ቡድን በለየለት ቂም በቀል ተነሳስቶ በሕዝባችን ላይ የጥይት ናዳ ማዝነቡንና ብዙዎችን መግደሉን ቀጥሎበታል፡፡ በሳሞራ የኑስ የበላይ መሪነት የሚንቀሳቀሰው ነብሰ ገዳዩ የአጋዚ ጦር በሕዝባችን ላይ የለየለት የዘር ፍጅት እየፈጸመ ነው፡፡ ሆኖም ወሮበላው የወያኔ ቡድን የትኛውንም ያህል ጦር ቢያዘምት፣ የአርበኛ አያቶቹን መንፈስ የወረሰ ደም መላሽ ትውልድ ተፈጥሯልና ከዚህ በኋላ የአማራን ሕዝብ ማንበርከክ ጨርሶ አይቻልም፡፡
ውለታ ቢሶች ስለሆኑ ሙታቸውን አልቅሶ እየቀበረ፣ ቁስለኛቸውን እየተንከባከበና ሠራዊታቸውን እያበላ አሳልፎ ለሥልጣን እንዲበቁ ያደረጋቸውን ሕዝብ ውለታ ክደው በአማራ ሕዝብ ላይ ያልፈጸሙት በደል የለም፡፡ በእንቡጥ ሕፃናትን ላይ ጥይት አርከፍክፈው በርካቶችን ፈጅተዋል፤ የአማራ እናቶችን አስለቅሰዋል፡፡ ለዚህ ነው ኅብረት የለንም፤ አንፈልጋቸውም፤ ሌላው ቀርቶ ከለቅሷችን አይድረሱ፣ እኛም ከእነሱ ለቅሶ አንሔድም የምንለው፡፡ መቼም ቢሆን ከገዳዮቻችን ጋር ኅብረት አይኖረንም፡፡ ይልቁንም፣ ለእኛ ፍትሐዊም ተገቢም የሚሆነው የተገደሉብን ወንድሞቻችንና እህቶቻችን ደም መመለስ በመሆኑ፣ ተቀዳሚ ተግባራችን ይህንን ተልዕኮ መወጣት ብቻ ነው፡፡
ጦርነቱ የወሮበላው ወያኔና የአማራ ሕዝብ ጦርነት ነው፡፡ በዚህ በአማራ ሕዝብ ላይ በታወጀ ግልጽ የሆነ የዘር ማጥፋት ጦርነት ላይ የሌሎች ብሔረሰቦች ልጆች የወያኔ መሣሪያ ሆነው በሕዝባችን ላይ እንዳይተኩሱ አጥብቀን እንመክራለን፡፡

Ethiopians sweep women’s 5000, with Dibaba 3rd

Almaz Ayana won the 5,000-meter final on Sunday in a world championship record 14 minutes, 26.83 seconds, leading an Ethiopian sweep of the medals. With four laps to go, Ayana made a move and started to lift the pace, leaving Genzebe Dibaba behind. With two laps to go, she led by 50 meters. Dibaba, who

The post Ethiopians sweep women’s 5000, with Dibaba 3rd appeared first on 6KILO.com.