የግብጽ ተላላኪዋ ህወሀት ና አባይ ላይ የሰራችው ደባ

By Ze Addis የግብጽ ተላላኪዋ ህወሀት ና አባይ ላይ የሰራችው ደባ

******************************************************
ህወሀት አልሳካ አላት እንጂ ታሪክን ለማጥፋት ያልጣረችው ጥረት : ያልፈነቀለችው ድንጋይ የለም:: በተለይ ያለፈ ነውረኛ ታሪኳን ለመሸፈን : ሐዲስና እንግዳ ልቦለድ በመጻፍ ብዙ ትደክማለች:: እውነት ግን እውነት ስለሆነች አትሞትም እንጂ::

ሰሞኑን ግብጽ አባይን በተመለከተ ስምምነትን አሁን አልፈርምም ማለቷ ተሰምቷል::

የህወሀት ካድሬዎች ደግሞ

“ግብጽ አልፈርምም ያለችው ህወሀት ከወደቀ በኋላ ስልጣን ላይ የሚቀመጠው ኢትዮጵያዊ – አባይን በተመለከተ የሀገሩን ጥቅም የማያስከብር ስለሆነ እሱን አውቃ ነው” የሚል አዲስ ትረካ ጀምረዋል:: what an amazing analysis lol

አባቱን አያውቅ ይሏል ይህ ነው:: እውነት እንደሚነገረን ግን የአባይን ግድብ በማፍረስና ኢትዮጵያ አባይ ላይ ያላትን ጥቅም አሳልፎ የሰጠው የህወሀቱ መሪ መለስ ዜናዊ እና ድርጅቱ ህወሀት ናቸው:: የህወሀትንና የመለስን ያህል አባይ ላይ ክህደት የፈጸመ የለም::
ዝርዝሩ እንዲህ ይቀጥላል

የጣና በለስ የአባይ ግድብና 1800 ኪሎሜትር የመስኖ ልማት ፕሮጀክት
***************************************************
የአባይ ግድብ የተጠናውና የተግባር ዝግጅት የተጀመረው በ1930ዎቹ ነው:: የኮሎኔል መንግስቱ መንግስት ስልጣን ይዞ ጥቂት እንደቆየ( በ1970ዎቹ) -ተግባራዊ ለማድረግ ከተነሳባቸው አንዱ ፕሮጀክትም የአባይ ግድብንና የመስኖ ልማትን ነበር:: ከነዚሁ ግድቦች ውስጥም ጣና በለስ ፕሮጀክት ተመረጠ:: የዚሁ ግድብ ኢንጂነር የነበረው
Giordano Sivini(ጆርዳኖ ሲቪኒ) – Resistance to Modernization in Africa Translated by Joan Krakover Hall , 2007, New Jersy
በሚለው መጽሓፉ የጣና በለስ ግድብን መስኖ ልማትን እንዲህ ሲል ይተርከዋል( page 123-125)

The Beles Valley lies at an altitude between 1000 and 1300 meters; it is 60 killometers long and 30 kms wide.
The plan of Tana Beles project was to irrigate the Beles valley with water brought down through a tunnel from Lake Tana ( Nile intersection) , the source of the Blue Nile, that is why the project is called Tana- Beles. The idea of this project goes back to the thirties; it was revived in the sixties and now by Mengistu and the Italian agency. Using the water brought through the tunnel, a hydro- electric power station was planned to be constructed to supply energy for the WHOLE COUNTRY and Beles valley below would become a sort of gaint irrigated farm( 60 km by 30 Km) that could produce very significant surplus. An Italian consultancy firm , engaged to implement the project , quickly developed an amazing master plan to settle not 100,000 but 300,000 people in 118 villages with road and services including network of hundreds of killometer.

በአጭሩ ወደ አማርና ስንመልሰው ጣና በለስ የግድብና የመስኖ ልማት ፕሮጀክት በአጼ ኃይለሥላሴ ዘመን በ1930ዎቹ በአሜሪካኖች ተጠንቶ ; በ1950ዎቹም ሊሰራ ተሞክሮ በመጨረሻ በዘመነ መንግስቱ በ1970ዎቹ የተጀመረ ግድብ ነበር::

የዚሁ ግድብ ዓላማም የመጀመርያው ክፍል- የመላ ሀገሪቱን የመብራት ፍላጎት የሚያሟላ ግድብና የኃይል ማመንጫ መስራትና 60 ኪሎ ሜትር በ30 ኪሎሜትር የሚሆነውን የበለስን ሸለቆ የአባይ ውሃን በመጠቀም በመስኖ ማልማትና ሀገሪቱን በምግብ እህል በማትረፍረፍ አልፎ ለውጭ ገበያ ማቅረብ ነበር::

አሜሪካ : ግብጽና ሱዳን ክፉኛ ቢቃወሙም ኮሎኔል መንግስቱ ግን ስራውን አላቋረጡም:: ከጣልያን መንግስት በተገኘው የ200 ቢሊዮን ሊሬ ብድርና እርዳታ ፓኬጅ ስራው ተጀመረ:: በአጭር ጊዜ ውስጥም የጣልያኑ ኮንትራከተር ሥራውን ተረክቦ ግድቡ : የሃይድሮ ኤሌክትሪክ ግንባታውና የመስኖ ልማቱ ሥራ ተጀመረ:: የአዲስ አበባ ዪንቨርስቲ ተማሪዎች: የባህር ዳር ፖሊ ቴክኒንክ ተማሪዎች: የአለማያ ኮሌጅ ተማሪዎች በተደጋጋሚ በመዝመት የበለስ ልማት ላይ ተሳትፈዋል:: ይሄን ግዙፍ የመብራት ኃይል እና እርሻ ልማት ግንባታ ረጅም ርቀት ከሄደ በኋላ ህወሀት አዲስ አበባን ያዘች::

ህወሀት የጣና በለስ ግድብና የመስኖ ልማት ማወደሟ
*********************************************
ህወሀት አዲስ አበባን እንደተቆጣጠረች የመጀርያ ስራዋ ጣና በለስ ፕሮጀክትን ድምጥማጡን ማጥፋት ነበር:: አዲስ አበባ በገባች በሳምንቱ ጣና በለስን እንደ ጠላት ጦር ዘመተችበት:: በመቶዎች የሚቆጠሩ ግሬደሮች: ኤክስካቬተሮች ትራክተሮችን የቻለችውን ዘርፋ የተረፉትን ድምጥማጡን አጠፋቸው::

ሲልቪያኖ የተባለው የግድቡ መሃንዲስ አግራሞቱን ” Unforgivable mistakes ” በሚለው ጽሁፉ እንዲህ ገልጾታል

” ሱዳንና ግብጽ እንኳን እንዲህ ያፈራርሱታል ብዬ አልጠብቅም:: እነዚህ ሰዎች የኮሎኔል መንግስቱ ተቃዋሚ ቢሆኑም : የሀገራቸው ተቃዋሚ ግን መሆን አልነበረባቸውም:: እንዴት ይህን የሚያህል ሀገሪቱን ወደ ታላቅ እመርታ ከፍ የሚያደርጋትን ፕሮጀት እንዲህ ለማውደም ፈለጉ:: እንደ ሰው ግራ ገብቶኛል:: ይህን 60 ኪሎ ሜትር በሰላሳ ኪሎ ሜትር የሆነ መስኖ ልማት የሚያመርተው በሚሊዮኖች ኩንታል የሚቆጠር ምርት እኮ ለሀገሪቷ ኢኮኖሚ ከባድ እና ታላቅ አስተዋጾ ነበር:: እጅግ ግራ የሚያጋባ ነገር ነው:: እንዴት ሰው ሀብቱንና ንብረቱን እንዲህ ያወድማል ” በማለት በቁጭት ገልጾታል::

ህወሀት ይሄን ያወደመችው የግብጽንና የሱዳንን ውለታ ለመመለስ ነበር:: ዛሬ ግዜ ተገልብጦ ደግሞ –
“ሌላው ኢትዮጵያዊ የኢትዮጵያን ጥቅም በአባይ ላይ ስለማያስጠብቅ ነው አሁን ግብጽ አልፈርምም ያለችው ” የሚለውን ስላቅ መስማት ይገርማል:: ጅብ በማያቁበት ሀገር..የሚለውን ተረት ያስተርታል::

ጣና በለስ ያባድ ግድብና መስልኖ ልማት እና ያሁኑ ያባይ ግድብ
*****************************************
ያሁኑ የአባይ ግድብ ላይ ኢትዮጵያ ውሃውን ኤሌክትሪክ ከማመንጨት ውጭ ለምንም መጠቀም አትችልም:: ያሁኑ ያባይ ግድብ ትልቁ ጥቅሙ ሊያመነጭ የሚችለው ኤሌክትሪክና የተገደበው ውሃ ላይ ሊረቡ የሚችሉ አሳዎች ናቸው::

ጣና በለስ ግን የአባይን ውሃ ከአባይና ጣና መገናኛ በግዙፍ ቱቦ በማመላለስ 30 ኪሎ በስልሳ ኪሎ ሜትር የሆነው ( 1800 ስኩዌር ኪሎሜትር) እርሻን በአባይ ውሃ የሚያለማ ነበር:: ከአዲስ አበባ ሞጆ ድረስ በግምት ወደ 60 ኪሎ ሜትር ነው) ያንን የሚያህል እርሻ በዓመት ሁለቴ በአባይ ውሃ በማልማት ሀገሪቱን የእህል ጎተራ የሚያደርግ ነበር:: የጣና በለስ ኤሌክሪክ ማመንጫም በወቅቱ የሀገሪቱን ኤሌክትሪክ ፍላጎት ሙሉ ለሙሉ የሚያሟላ ነበር:: የሱዳንንና የግብጽን ወለታ ለመመለስ ህወሀት አፈራረሰችው እንጂ::

በነገራችን ላይ አሁን ጣና በለስ ላይ የተገነባው የርሻ ላማት ቀድሞ የፈረሰውን አንድ መቶኛ እንኳን አይሆንም::

የአባይ ግድብን የደፈረ የሚባልለት መለስ ዜናዊ እውነተኛ ታሪኩ ግን የአባይን ግድብ ያፈረሰና የሃገሩን ጥቅም ለሱዳንና ለግብጽ የሸጠ ነበር::

ሌባ እናት ልጇን አታምንምና ዛሬም የህወሀት ግልገል ካድሬዎች – ” ወያኔ ስልጣን ቢለቅ የሚመጣ ኢትዮጵያዊ የኢትዮጵያን የአባይን ጥቅም አያስጠብቅም ” ሲሉ መስማት በራሱ ያስገርማል:: Really?

የሀገር ጥቅምን በማስከበር ከህወሀት የሚያንስ ማንም የለም::

Foreign Ministry says statements attributed to Ethiopian minister over GERD were inaccurate

Daily News Egypt Foreign Ministry says statements attributed to Ethiopian minister over GERD were inaccurate Ethiopia committed to the declaration of principles signed with Egypt and Sudan, says the ministry Great Ethiopian Renaissance Dam The Foreign Ministry issued a statement Read More ...

Egyptian satellite to monitor construction of Ethiopia’s disputed dam

By Ayat Al-Tawy A new Egyptian satellite will track the construction of an Ethiopian hydroelectric dam over which officials in Cairo and Addis Ababa have been locked in a standoff over fears that the project will hinder Egypt’s access to Read More ...

The post Egyptian satellite to monitor construction of Ethiopia’s disputed dam appeared first on 6KILO.com.

Egyptian satellite to monitor construction of Ethiopia’s disputed dam

By Ayat Al-Tawy A new Egyptian satellite will track the construction of an Ethiopian hydroelectric dam over which officials in Cairo and Addis Ababa have been locked in a standoff over fears that the project will hinder Egypt’s access to Read More ...

The post Egyptian satellite to monitor construction of Ethiopia’s disputed dam appeared first on 6KILO.com.

Egypt’s Sisi tells Egyptians ‘not to worry’ about Ethiopian dam

Ahram Online The Egyptian president’s statement comes 24 hours after signing a new agreement between Egypt, Ethiopia and Sudan on the Grand Ethiopian Renaissance Dam Renaissance dam meetings extended to third day amid ‘hopes of positive results’ Egyptian President Abdel-Fattah El-Sisi told the Egyptians on Wednesday not to worry about the Grand Ethiopian Renaissance Dam,

The post Egypt’s Sisi tells Egyptians ‘not to worry’ about Ethiopian dam appeared first on 6KILO.com.

Ethiopia can’t fill in Renaissance Dam reservoir until studies are finished: Egyptian Minster

Ahram Online Egypt, Sudan and Ethiopia agreed on Tuesday on a new French firm which will study the impact of the controversial dam on water shares for Nile basin countries Egypt’s irrigation minister said the Khartoum agreement that was reached on Tuesday between Egypt, Sudan and Ethiopia on the Grand Renaissance Dam prevents the latter

The post Ethiopia can’t fill in Renaissance Dam reservoir until studies are finished: Egyptian Minster appeared first on 6KILO.com.

French companies tapped to study Nile dam project

Egyptian FM Sameh Shoukri (L) shakes the hand of Ethiopian FM Tedros Adhanom (R) alongside Sudanese FM Ibrahim Ghandour after signing an agreement following talks on the Grand Ethiopian Renaissance Dam project, in Khartoum on December 29, 2015. Two French engineering companies were chosen Tuesday to carry out environmental impact studies on Ethiopia’s planned Grand

The post French companies tapped to study Nile dam project appeared first on 6KILO.com.

Egypt, Ethiopia, and Sudan sign new Grand Renaissance Dam agreement

By Khalid Abdelaziz KHARTOUM (Reuters) – Egypt, Ethiopia, and Sudan signed an agreement on Tuesday finalizing the two firms tasked with carrying out studies on the potential impact of Ethiopia’s Grand Renaissance Dam on the flow of the Nile, their foreign and water ministers said. The three countries had initially picked French firm BRL and

The post Egypt, Ethiopia, and Sudan sign new Grand Renaissance Dam agreement appeared first on 6KILO.com.

Ethiopia Agreed Not To Use Any Water From The Nile To Fill The Dam

Egyptian Streets On March 23, 2015, Egypt’s President Sisi, Sudan’s President Al-Bashir and Ethiopia’s Prime Minister Desalegn signed a preliminary deal to end the water crisis. Egypt, Ethiopia and Sudan have signed an agreement aimed at curbing Egypt’s alarm at the speed of which the Grand Ethiopian Renaissance Dam (‘the dam’) is being constructed. The

The post Ethiopia Agreed Not To Use Any Water From The Nile To Fill The Dam appeared first on 6KILO.com.

Ethiopia Agreed Not To Use Any Water From The Nile To Fill The Dam

Egyptian Streets On March 23, 2015, Egypt’s President Sisi, Sudan’s President Al-Bashir and Ethiopia’s Prime Minister Desalegn signed a preliminary deal to end the water crisis. Egypt, Ethiopia and Sudan have signed an agreement aimed at curbing Egypt’s alarm at the speed of which the Grand Ethiopian Renaissance Dam (‘the dam’) is being constructed. The

The post Ethiopia Agreed Not To Use Any Water From The Nile To Fill The Dam appeared first on 6KILO.com.