ለሆዳሙ አማራ የተላለፈ ጥሪ

By Achamyeleh Tamiru

ለሆዳሙ አማራ የተላለፈ ጥሪ

ወያኔ የጎንደርን መሬት ለሱዳን አሳልፎ በመስጠት አማራውን የማጥፋት ፕሮጀክቱን አጠናክሮ ቀጥሏል! ሆዳሙ አማራ ግን ይህንን እያጠፋው ያለውን የግፍ አገዛዝ 35ኛ ዓመት ውልደትና የአማራውን የእልቂት አመታት ድል ባለ ድግስ ሲያከብር «አይ አማራ፤ ያን ሁሉ አማራ የጨረሰን ስርዓት፣ ሊያጠፋው የታገለውንና መንግስት ከሆነም በኋላ እያጠፋው ያለውን ቡድን ልደት እንዲህ ድል አድርጎ ይደግስና ያክብር» እየተባለ ልክልኩን ሲነገረው ሰንብቷል። ይህም ሲያንሰው ነው! ሆዳም የሆነ የጉድ ህዝብ!

የጦጣ ግንባር የምታህል የትግራይ መሬት የሆነችውን ባድሜን «ኤርትራ ልትወስድብን ነው» ብሎ ወያኔ ጦርነት ውስጥ ገብቶ 80 ሺህ የሚሆኑ የድሀ ልጆችን ካስጨረሰ በኋላ አለማቀፍ የድንበር ኮሚሺን ተቋቁሞ ባድመን ለኤርትራ ቢወስንም ወያኔ ግን የትግራይ መሬት የሆነውን ባድመን ለኤርትራ ላለመስጠት አሻፈረኝ በማለት እስካሁን ተቀምጦ ጅቡቲን የሚያህል የአማራውን መሬት ግን በድብቅ ለሱዳን መስጠቱ የማይቆጨው ሆዳሙ የአማራ ህዝብ ከገዳዩ ኋላ ሲጎተት ይኖራል! ዓሰብም ወሎ ስለነበረች ነው ተላልፋ የተሰጠች። አሰብ ትግራይ ቢሆን ኖሮ ከባድመ በላይ ደም ይፈሳል እንጂ ተላልፋ አትሰጥም ነበር። የሰሜን ወሎ መሬት ወደ «ትግራይ ሪፑብሊክ» የተካተተው፤ መተከል ከጎጃም ተቆርሶ ወደ ቤንሻንጉል ጉሙዝ የገባው፤ ወልቃይትና ሁመራ ከጎንደር ተቆርሶ ወደ «ትግራይ ሪፑብሊክ» የተጠቃለለው ሆዳሙ አማራ ሳያውቅ አይደለም። ይህንንና ሌላውን በአማራ ላይ የደረሰ በደል እየገጣጠመ ምስል የማይፈጥር ደንቆሮና ሆዳም ብቻ ነው።

እኔ ካሁን በኋላ ወያኔን ማውገዝ ልተው ነው። ወያኔ ዛሬ እያደረገው ካለው ውስጥ አንድም ያልታገለለት ነገር የለም። የታገለለትን ለምን አሳካህ ብሎ መውቀሱ ተገቢ አይደለም። ወያኔ ጫካ ሀ ብሎ ሲገባ ለሚመሰርተው የትግራይ ሪፑብሊክ መንግስት ጠላቱ አማራ እንደሆነና አማራ ካልጠፋ የትግራይ ሪፑብሊክ መንግስት እውን እንደማይሆን በጥቁርና ነጭ ብራና ፍቆ ቀለም በጥብጦ ማኒፌስቶ በመጻፍ ነው የበረሀ ትግሉን የጀመረው። በአስራ ሰባት አመታት የትግል ቆይታውም የትግራይን ወጣት የቀሰቀሰው፤ ቄስ መነኩሴውን ከጎኑ ያሰለፈው «አማራ ሰይጣን ነው፤ ሰይጣን ስለሆነ ይህን ሰይጣን ተረባርበን ማጥፋት አለብን» ብሎ ያነሳሳው ሰይጣኑን አማራ ለማጥፋት ነው። ታዲያ ዛሬ ወያኔ ያንን የታገለለትን አማራውን የማጥፋት ግቡን እየደረሰበት ቢመጣ ጥፋቱ ምኑ ላይ ነው? ስንት ሺ የትግራይ ወጣቶችን መስዕዋት ያደረገበት የትግል ውጤቱ አይደለም እንዴ?

ከፍብዬ እንዳልሁት ለአማራው መጥፋት ተጠያቂው ራሱ ሆዳሙ አማራ ብቻ ነው። ከጅምሩ ጀምሮ ወያኔዎች ሲታገሉ [የአማርኛ ትርጉሙ የግርጌ ማስታወሻው ላይ ይገኛል]፤

*« አማራ አድጊ፣ አማራ አሻ፣ አማራ ጉሀፍ » እያሉ እየፎከሩበት»፤

*«ገረብ ገረብ ትግራይ፣
መቃብር አምሃራይ!» በማለት ታጋዮቻቸውን ያጀገኑበት፤

*«ጎበዝ ተኻወት ተጋዳላይ ትግራይ፤
አርኪብካ በሎ ንዚ-ሃሻ አምሃራይ!
ጅግና ተጋዳላይ ስማ’እሞ ህዝባዊ ሰራዊት ስማ’እሞ………………..» በማለት እየተቀኙበት ሊያጠፉት ታፍለው ሳለ የጎንደርና የጎጃም፤ የወሎና የሸዋ ህዝብ ግን መንገድ እያሳዬ፣ «የጠላቴ ጠላት ወዳጄ ነው» ብሎ አብሯቸው እየተዋደቀ፤ ቋንጣና ቆሎ እያዘጋጀ አዲስ አበባ ሚንልክ ቤተ መንግስት ድረስ አጅቦ የሚጠፋበትን በትረ ስልጣን ያስረከበው ራሱ ሆዳሙ አማራ ነው።

ወያኔዎች ስልጣን ከያዙ በኋላም «ሆድ ሲያውቅ ዶሮ ማታ» እያለ ሊታደጉት የተነሱትን ፕሮፌሰር አስራትንና መሰል የህዝብ ልጆችን ቁጭ ብሎ እያየ በወያኔ ያስገደለው እሱ ራሱ አማራው ነው። ከዚያም አልፎ አማሮች እንደ አውሬ ባገራቸው እየታደኑ ሲገደሉ «ወያኔ ከሰራው የአማራ ክልል ውጭ ያሉ አማሮችን አላውቅም» ሲል የወያኔው ሹመኛ፣ ሆዳሙ አማራ ግን በተለመደው የሰነፍ ፍልስፍናው አይቶ እንዳላዬ፣ ሰምቶ እንዳልሰማ የሆነው ራሱ ሆዳሙ አማራ ነው።

ይህ ሆዳም ዝህብ ሊታደጉት ካብራኩ የወጡ ልጆቹን ሁሉ አሳልፎ ለወያኔ በመስጠት አስበልቶ ሲያበቃ የት እንደወደቁ እንኳ ሳይጠይቅ ገዳዩ የመለስ ዜናዊ ሲሞት ግን፣ ኩታውን አዘቅዝቆ፣ ፊቱን ፈጅቶ፣ ደረቱን እየደቃ ከእለት እስካርባ ሀዘን ተቀምጦ የጨካኙን ተስካር ድል አድርጎ ደገሰ። ዛሬ የሚጮህለት ያጣውም ጠላቶቹን አልቅሶ ሲቀብር ለተቆርቋሪዎቹ አንድ ዘለላ እንባ እንኳ በመንፈጉ ነው። ስለዚህ አማራው እያለቀ ያለው ሆዳሙ አማራ በሰራው ስህተቱ ነው። በዚህም የተነሳ ዛሬ ለራሱም ለኢትዮጵያም ሸክምና Helpless Creature ሆኗል። በየእስር ቤቱ አማሮችን ሱሪያቸውን እያስፈቱ «አማራው ሱሪውን መፍታቱን እንድታውቅ ነው» እያሉ ሲሳለቁባቸው፤ ዘሩን እንዳይተካ የአማራ ወንድ በየማጎሪያው ሲኮላሽ፤ እናቶች የሚያመክን መርፌ ሲወጉ ሆዳሙ አማራ ግን ምንም እንዳልደረሰበት አይቶ እንዳላየ የዝምታ ግርማ ውስጥ ተዘፍቆ ይኖራል።

አውቃለሁ ይህንን በመናገሬ «አድጊ፣ አሻ፣ ጓሀፍ» እያሉ በፎከሩበት፤ «ገረብ ገረብ ትግራይ መቃብር አምሃራይ» በማለት ታጋዮቻቸውን ያጀገኑትን፤ «ጎበዝ ተዓወት ተጋዳላይ ትግራይ፣ አርኪብካ በሎ ንዚ ዓሻ አምሃራይ፤ ጅግና ተጋዳላይ ስማ’እሞ ህዝባዊ ሰራዊት ስማ’እሞ………………..» በማለት ያጠፉትን ወያኔችን አንድም ያልተነፈሰ ሆዳም አማራ ሁሉ በእኔ ላይ እንደሚነሳ ይገባኛል። የአማራው ጠላት ሆዳሙ አማራ እንደሆነ ስለማቅ ግን ማንም ሆዳም እየተነሳ በበላበት ቢጮህ አይገደኝም።

ሰው የሌለው የጎንደር መሬት ግን እንዲህ እያለ ይጮሃል…..

መተማ ሁመራ ቋራም ሆድ ሲብሰው፣
ሱዳን ተሰደደ መሬቱም እንደሰው፤

የፕሮፌሰር አስራት ልጅ የሆነው የጎንደር ገበሬም ብቻውን ያለሰው ያለዘር ቢጮህ ምን ያደርጋል ብሎ እንዲህ ይላል….

በሮቼን አምጡልኝ አርጀ ልብላቸው፣
ደግሞ እንደመሬቱ ሳይቆረጥማቸው፤
መሬቱን ሲያርሱብኝ እያየሁ ዝምብዬ፣
ዘር ሳይዙ ማረስ ምን ያደርጋል ብዬ፤
እንዲህ ያለ ዘመን የተገላቢጦሽ፣
አህያ ወደ ቤት ውሻ ወደ ግጦሽ።
===================================================

የግርጌ ማስታወሻ
*«ገረብ ገረብ ትግራይ፣
መቃብር አምሃራይ!»
ትርጉም በግርድፉ:- የትግራይ ተራሮች የአማራ መቃብር ይሆናሉ

*«ጎበዝ ተኻወት ተጋዳላይ ትግራይ፤
አርኪብካ በሎ ንዚ-ሃሻ አምሃራይ!
ጅግና ተጋዳላይ ስማ’እሞ ህዝባዊ ሰራዊት ስማ’እሞ………………..» እያሉ

ትርጉም:- ጎበዝ ድል አድርግ የትግራይ ተጋዳላይ፤ ተከትለህ በለው ይህን ጅል አማራይ

* « አማራ አድጊ፣ አማራ አሻ፣ አማራ ጉሀፍ »
ትርጉም :- አማራ አህያ፣ አማራ ጅል፣ አማራ ቆሻሻ
===================================================

ለሆዳሙ አማራ የተላለፈ ጥሪ እነሆ! ይህን ዝግጅት የግድ መደመጥ ያለበት ነው። ኢሳት ምስጋና ይገባዋል! ወንድማገኝ ተባረክ!

http://ethsat.com/…/esat-tikuret-wondimagegne-discussed-wi…/

2015 Border demarcation between Sudan and Ethiopia to resume next December

(KHARTOUM) – Ethiopia’s Prime Minister Hailemariam Desalegn said that redrawing the borders between Sudan and Ethiopia will begin next month according to a previous agreement with Sudan’s President Omer al-Bashir. Sudanese president Omer Al- Bashir and Ethiopian prime minister Hailemariam Desalegn sign a series of joint cooperation agreements in Khartoum 4 December 2013 (Photo SUNA)

The post 2015
Border demarcation between Sudan and Ethiopia to resume next December
appeared first on 6KILO.com.

Prestigious media award for Zone 9 bloggers

Deutsche Welle The Zone 9 bloggers and journalists The Committee to Protect Journalists (CPJ) has awarded its International Press Freedom Award to six Ethiopian bloggers who served more than a year in Ethiopia’s notorious prisons. Until the Zone 9 bloggers suddenly appeared on the Addis Ababa web scene under the motto “We Blog Because We

The post Prestigious media award for Zone 9 bloggers appeared first on 6KILO.com.

El Nino floods could displace 100,000 in Ethiopia – U.N.

ADDIS ABABA | By Aaron Maasho Reuters: Floods caused by El Nino could displace more than 100,000 people in Ethiopia, where more than 8 million people are facing a food crisis because of the worst drought since a devastating 1984 famine, the United Nations said on Monday. Failed rains during both the spring and summer

The post El Nino floods could displace 100,000 in Ethiopia – U.N. appeared first on 6KILO.com.

Saudi investors say Ethiopian govt officials ‘robbed’ them

Arab News Saudi investors have accused some Ethiopian government officials of robbing them of their land and equipment. Mohammed Al-Shehri, who leads a body of investors in the African country, claimed that certain Ethiopian officials falsely accused him and others of criminal activities so that they could confiscate their property. Al-Shehri was quoted as saying

The post Saudi investors say Ethiopian govt officials ‘robbed’ them appeared first on 6KILO.com.

Ethiopia risks diplomatic row after its soldiers enter Kenya and kill local police officers

Mail & Guardian NAIROBI will seek an explanation from Addis Ababa after Ethiopian soldiers killed three Kenyan police officers in foreign territory, Kenyan media reported Sunday. Kenyan security forces including the army have since been deployed to the border following the Friday incursion, the Sunday Nation, the country’s largest circulating, reported. The Ethiopian soldiers are

The post Ethiopia risks diplomatic row after its soldiers enter Kenya and kill local police officers appeared first on 6KILO.com.

AFRICOM’s New Math, the U.S. Base Bonanza, and “Scarier” Times Ahead in Africa

By Nick Turse, Naked Capitalism In the shadows of what was once called the “dark continent,” a scramble has come and gone. If you heard nothing about it, that was by design. But look hard enough and — north to south, east to west — you’ll find the fruits of that effort: a network of

The post AFRICOM’s New Math, the U.S. Base Bonanza, and “Scarier” Times Ahead in Africa appeared first on 6KILO.com.

In Ethiopia This is No Ordinary Year, The Drought is a ‘Code Red’

Thomson Reuters Foundation Evidence of the severity of this year’s drought is the unusual presence of camel carcasses, which are normally an extremely hardy animal well-suited to this environment. (Photo: Kyle Degraw) Thomson Reuters Foundation Author: John Graham, Save the Children’s Ethiopia Country Director This is no ordinary year in Ethiopia; this is a ‘code

The post In Ethiopia This is No Ordinary Year, The Drought is a ‘Code Red’ appeared first on 6KILO.com.

In Ethiopia This is No Ordinary Year, The Drought is a ‘Code Red’

Thomson Reuters Foundation Evidence of the severity of this year’s drought is the unusual presence of camel carcasses, which are normally an extremely hardy animal well-suited to this environment. (Photo: Kyle Degraw) Thomson Reuters Foundation Author: John Graham, Save the Children’s Ethiopia Country Director This is no ordinary year in Ethiopia; this is a ‘code

The post In Ethiopia This is No Ordinary Year, The Drought is a ‘Code Red’ appeared first on 6KILO.com.

EPRDF rejects offer to use Red Sea Ports to transport food for famine affected areas

BBC Ethiopia needs more food aid to avert disaster Ethiopia has rejected an offer from its former foe Eritrea to use its Red Sea ports to transport food aid. Some 14 million Ethiopians are estimated to be at risk from famine next year because of the failure of crucial rains. Ethiopia’s Minister of State for

The post EPRDF rejects offer to use Red Sea Ports to transport food for famine affected areas appeared first on 6KILO.com.