የዐማራ ህዝብ ቁጥር 50.57 ሚሊዮን

By  Ethio Tikdem

አንዳንድ እንሽላሊቶች በቴሌቪዥን፣ ጥቂቶች ደግሞ በጥራዝ ነጠቅነት በየድህረ ገጹ እንደሚያራግቡት ሳይሆን የዐማራ ህዝብ ትክክለኛውን ቁጥርና በመንግስቱ ሊካተቱ የሚችሉትን ከብዙ ጥናትና መረጃ ማሰባሰብ በኋላ ዛሬ ይፋ ታደጋለች – ቤተ አማራ። ይፋ ለማድረግ የተገደድነው በህዝባችንና በአለም ማህበረሰብ ዘንድ የተዛባና እጅግ የተንሸዋረረ አመለካከት ሲፈጥሩ የቆዩትንና ወደፊትም ሊፈጥሩ የሚያሰፈስፉትን ጠላቶች ወደ ሰውነት ደረጃ ተመልሰው ቆም ብለው እንዲያስቡ ለማስገንዘብ ሲሆን የዐማራ ህዝብም ወገኑን፣ አኗኗሩንና ጥንካሬውን አይቶና መዝኖ እንዲተሳሰብና ራሱን እንዲያስከብር ይረዳን ዘንድ ነው።

አጠቃላይ ቁጥር የዐማራ ቁጥር:-

ሀ) #በኢትዮጵያ:
1. ሀገረ ዐማራ 19.4 ሚሊዮን
2. ኦሮሚያ 9.7 ሚሊዮን
3. አዲስ አበባ መስተ. 3.2 ሚሊዮን
4. ደቡብ ብሄረሰቦች ክ. 1.6 ሚሊዮን
5. ቤኒ. ጉምዝ ክልል 0.27 ሚሊዮን
6. ድሬዳዋ መስተዳድር 0.18 ሚሊዮን
7. ትግራይ ክልል 0.116 ሚሊዮን
8. አፋር ክልል 0.130 ሚሊዮን
9. ጋምቤላ ክልል 0.080 ሚሊዮን
10. ሶማሊ ክልል 0.075 ሚሊዮን
11. ሀረሪ ክልል 0.019 ሚሊዮን

12. ቅይጥ አማሮች 8.21 ሚሊዮን

#ኢትዮጵያ ውጭ:
1. አማራ 1.9 ሚሊዮን
2. ቅይጥ አማሮች 0.4 ሚሊዮን

ሐ) #በዐማራ_መንግስት
የሚካተቱ
(በአርበኝነት፣ በታሪክ
በስነልቦና በባህልና
በመሳሰሉት ከአማራ
ህዝብ ጋር የማይለያዩና 3.19 ሚሊዮን
ከአማራ ጋር ለመኖር
እጅግ ልባዊ ፍቅር ያላቸው)

#ድምር 50.57 ሚሊዮን
****^*********
50, 570,000 ህዝብ ያላት ፍትሀዊ #የአማራ_መንግስት!
ይህ አሀዝ በአማራ ልጆችና ወዳጆች ወጥና የጸና ይሆናል። ከጠላት ግን ምንም አንጠብቅም!
—————————————-————
እንግዲህ ይህ ቁጥር የሚያመለክተው በጠላቶችችን ተጨፍጭፈው ያለቁትን 3 ሚሊዮን አማሮች አይጨምርም።
ስብጥሩ እንደሚያመለክተ ዐማራ ከሌሎች ብሄረሰቦች ጋር ያለውን ትሥስርና ተከባብሮ የመኖር ጸጋውን ነው።
አማራ ባላጸደቀውና ባልተወከለበት ህገ መንግስት፣ በበታችነት ስሜት ጥላቻ በቁማቸው በነቀዙ ፍጡራን የመቃብር ድንጋይ ተጭኖበት ሲሶ ክፍለ ዘመን ሊደፍን ነው።

የዐማራ ህዝብ በያለበት ከወገኑና ከራሱ ጋር ይመካከር። ሁሌም ነቅቶ ማንነቱን ያስከብር።
ራሱ ሳይኖር አገሩን ያስከበረ ማነም የለምና፣ ሁሉም ዐማራ ህልውናውን ያስቀድም።

#ዐማራ_የነጻነት ትርጉም!
ለራስህ የሚበጅህን መንግስት መስርት።

%d bloggers like this: