የኦነግ ስራ-ኣስፈጻሚ ኮሚቴ ስብሰባ መግሇጫ-በኣማራ ክሌሌ (ጎንድር፣ ጎጃምና ወሌቃይት) ኣካባቢ ያለዉን አንቅስቃሴ በተመለከተ

የኦሮሞ ነጻነት ግንባር ስራ-ኣስፈጻሚ ኮሚቴ ቋሚ ስብሰባውን ከመስከረም 1 እስከ 11 ቀን 2016ዓም በማካሄዴ የዴርጅቱ የስራ ዗ርፎች ሪፖርት በማዲመጥ እንዱሁም፡ የኦሮሞ ህዝብ ነጻነትና የኦሮሚያ ለዓሊዊነትን ሇማረጋገጥ እየተካሄዯ ስሊሇው ትግሌ ሁኔታ፣ ስሇፋሽስቱ ወያኔ መንግስት፣ የጸረ-ፋሽስቱን ወያኔ እንቅስቃሴዎች፥ በኣማራ ክሌሌ(ጎንዯር፣ ጎጃምና ወሌቃይት) ውስጥ እየተካሄዯ ስሊሇው የህዝብ ኣመጽ፣ ስሇኮንሶና መዠንግር፣ ስሇጋምቤሊ፣ ሲዲማ፣ ቤኒሻንጉሌ፣ ኦጋዳን፣ ስሇኣፍሪካ ቀንዴና ስሇኣፍሪካ ኣህጉር እንዱሁም ስሇኣሇም ሁኔታ በቀጥታ ዯግሞ ከኦሮሞ ህዝብ ነጻነትና የኦሮሚያ ለዓሊዊነት ጋር ተያይዞ የኦሮሞን የዱፕልማሲ እንቅስቃሴ ኣስመሌክቶ በጥሌቀት በመገምገም ከዚህ በታች ያለትን ወሳኔዎች በማሳሇፍ ስብሰባውን በስኬት ኣጠናቋሌ።

ሰፊው የኦሮሞ ህዝብ

የኢትዮጵያ ኢምፓዬር ከተፈጠረችበት ጊዜ ኣንስቶ እስከ ዛሬ ዴረስ የኦሮሞ ህዝብ በጅምሊ መገዯሌ(የ዗ር-ማጥፋት)፣ ማንነቱን መነፈግ፣ መታሰር፣ መሰቃየት፣ መ዗ረፍና ከሃገሩ በሃይሌ ከመባረር በተረፈ በሃይሌ በተመሰረተችው የኢምፓየርነት ኣገዛዝ ውስጥ ያገኘው ይህ ነው የሚባሌ ኣንዲችም ፋይዲ የሇም። ይህንን የጨሇመ የታሪክ ጉዞ ሇመቀየር በሚሉዮኖች የሚቆጠሩ ውዴ የኦሮሞ ሌጆች ሇዚህ ጀግና ህዝብ ነጻነትና ለዓሊዊነት መተኪያ የላሊትን ህይወታቸውን ኣሳሌፈው ሰጥተዋሌ። የኦሮሞ ነጻነት ግንባር ይህንን የጀግንነት ታሪክ በወረሱ የኦሮሞ ሌጆች የተመሰረተው የኦሮሞ ህዝብ ከኣንዴ ምዕተ-ዓመት ተኩሌ በሊይ ሇሚሆን ጊዜ እየከፈሇ ሊሇው ከባዴ መስዋዕትነት ፍሬ ሇማስገኘት ነው። ኦነግ ባካሄዯው ከባዴ መስዋዕትነት ያስከፈሇ መራር ትግሌ ዛሬ የኦነግ የፖሇቲካ ፕሮግራም በኦሮሞ ህዝብ ዴጋፍ ተቀባይነቱ እየጎሊ መጥቶ በኢትዮጵያ ኢምፓዬር ውስጥ ሊሇው የፖሇቲካ፣ ኢኮኖሚ፣ ማህበራዊ ችግሮችና የባህሌ ጭቆና እንዱሁም የሰብዓዊ መብቶች ጥሰት ዗ሊቂ መፍትሄ ሇማስገኘት እየተቃረበ ይገኛሌ። ይህንን ሇማዴረግም የኦሮሞ ህዝብ ከሰሜን እስከ ዯቡብ፣ ከምስራቅ እስከ ምዕራብና ከማዕከሊዊ ኦሮሚያ ውስጥ በኣንዴ ዴምጽና የፖሇቲካ ኣመሇካከት ፋሽስታዊነቱ ካሁን በፊት ታይቶ የማይታወቀውን ጠሊት ተጋፍጦ የጸረ-ጭቆና ኣመጽን ወዯ የጭቆና ፍጻሜ ኣመጽ ትግሌ ኣሸጋግሮታሌ። ይህም ፍርሃትን በማሸነፍ ከኣባቶቹ በወረሰው ጀግንነት ጠሊትን በመጋፈጡ ትግለን ከመከሊከሌ ወዯ ማጥቃት ኣሸጋግሯሌ። ኦነግ ባስቀመጠው እቅዴና ፕሮግራም ሊይ በመመርኮዝ የኦሮሞ ህዝብ ባድ እጆቹን ሇ11 ወራት በቀጣይነት እያፋፋመ ባሇው የጭቆና ፍጻሜ ኣመጽ ያሳየውን ጀግንነትና ኣንዴነት ያዯንቃሌ። በዚህ ኣመጽ የኦሮሞን ህዝብ ነጻነትና የኦሮሚያን ለዓሊዊነት ሇማረጋገጥ፣ የኢምፓዬሪቷ ጠባቂ የሆነውን የወያኔ ፋሽስት መንግስትንና በኢምፓዬሪቷ ሊይ የተመሰረተውን ስርዓት ከመሰረቱ መንቀሌ እጅግ ወሳኝ ነው። ይህም ነጻነቱን ባረጋገጠ ህዝብ፣ ነጻና ገሇሌተኛ በሆነ ህዝበ-ውሳኔ(ሬፈረንዯም) ሊይ የኦሮሞን ህዝብ የራስን እዴሌ በራስ የመወሰን መብቱን በማረጋገጥ እውን ይሆናሌ። ስሇሆነም የኦሮሞ ነጻነት ግንባር ስራ-ኣስፈጻሚ ኮሚቴ ከዚህ ውጪ ላሊ መፍትሄ እንዯላሇ ተገንዝቦና ተግባብቶ ይህን የጭቆና ፍጻሜ ኣመጽ በትጥቅና ትጥቅ ኣሌባ የትግሌ ስሌቶች በመጠቀም ይበሌጥ እንዱፋፋም ኣስቸኳይ ጥሪ ያቀርባሌ። ይህ ፋሽስቱ የወያኔ መንግስት ወዴቆ የኦሮሞ ህዝብ መብት እንዱረጋገጥ እስካሁን የሰጠውን ኣመራር በይበሌጥ ኣጠናክሮ እንዯሚቀጥሌ ኦነግ በዴጋሚ ቃለን ያዴሳሌ።

ሇመሊው የኦሮሞ ነጻነት ሰራዊት፣ የኦነግ ኣመራሮች፣ ኣባሊትና ዯጋፊዎች

የኦሮሞ ነጻነት ሰራዊት ኣባሊት፣ የኦነግ ኣመራሮች፣ ኣባሊትና ዯጋፊዎች ሇኦሮሞ ህዝብና ሇኦሮሚያ ለዓሊዊነት እየተካሄዯ ባሇው ትግሌ ውስጥ ግንባር-ቀዯም በመሆን እጅግ ፈታኝ በሆኑ ሁኔታዎች ውስጥ ውዴ መስዋዕትነት እየከፈለ ዛሬን መዴረሳቸው የሚታወቅ ነው። ትግለ ዛሬ የዯረሰበት ዯረጃና ህዝባችን ያሇበት ሁኔታ በቆራጥነትና በቁርጠኝነት ትግለ የሚጠይቀውን መስዋዕትነት ሁለ በመክፈሌ ትግለን ከግቡ ሇማዴረስና የኦሮሞ ህዝብን የፖሇቲካ ስሌጣን ባሇቤትነት ሇማረጋገጥ ባያሇንበት ፋሽስቱን የወያኔ መንግስት በማጥቃት ሊይ እንዱሰማራ መሌዕክታችንን እናስተሊሌፋሇን።

ፋሽስቱን የወያኔ መንግስትና የስርዓቱን ተሊሊኪዎች በተመሇከተ

ፋሽስቱ የወያኔ መንግስትና የወያኔ ተሊሊኪዎች የሆኑት በፌዳራሌ ዯረጃና በኦሮሚያ ክሌሌ ሊይ ያለት የኦፒዱኦ ኣመራር ኣባሊት ኣብዛኛዎቹ ኣፋን ኦሮሞን የፊንፌኔ የስራ ቋንቋ ማዴረግ፣ ከፊንፊኔ ኣካባቢ በሃይሌ ሇተፈናቀለ የኦሮሞ ዜጎች ቤት በመስጠት እንዱሁም መሰሌ እርምጃዎችን በማወጅ በትናንሽ የማስመሰያ ሇውጦች ህዝቡን በማስገዯዴ ሇስርዓቱ ዴጋፍ እንዱወጣ ሇማዴረግ ኣቅዯዋሌ። ይህ ሇኦሮሞ ህዝብ ነጻነትና ሇኦሮሚያ የለዓሊዊነት ጥያቄ ፈጽሞ ምሊሽ ሉሆን የማይችሌ፡ የኦሮሞን ህዝብ ኣዯናግረው የጭቆና ፍጻሜ ኣመጹን በማኮሊሸት ጨቋኙን የወያኔ ስርዓት በኦሮሞ ህዝብ ጫንቃ ሊይ ሇማሰንበትና ሇስርዓቱ ያሊቸውን ታማኝነት ሇማረጋገጥ የወጠኑት ጠሊትዊ ሴራ መሆኑን እናስገነዝባሇን። ኦነግ በህዝባቸው ሊይ የሚፈጸመው የ዗ር-ማጥፋት ወንጀሌ ተሰምቷቸው ወገናቸው እንዲይጎዲ ሲሰሩ የነበሩና ኣሁንም በመስራት ሊይ ያለትን የኦፒዱኦ ኣባሊት ያዯንቃሌ። የኦሮሞ ህዝብ ከሊይ እንዯተገሇጸው የኦፒዱኦ ኣመራሮችና ጌቶቻቸው እየፈጸሙት ባሇው ዴብቅ ሴራ እንዲይታሇለ እያሳሰበ፥ የሕወሃት ፋሽስት መንግስት ያወጣውን ይህን እቅዴ በማክሸፍ ሇኦሮሞ ህዝብ ነጻነትና ኦሮሚያ ለዓሊዊነት እተካሄዯ ያሇውን ትግሌ በቆራጥነት በማጠናከር ሇስርዓቱ ፍጻሜ እንዴናበጅሇት ኦነግ ኣጥብቆ ያሳስባሌ። ከዚሁ ጋር ከስህተታቸው ባሇመማር በወገናቸው ሊይ ወንጀሌ እየፈጸሙ ያለ የኦሮሞ ዜጎችም ከዴርጊታቸው እንዱታቀቡ ያስጠነቅቃሌ።

በወያኔ መንግስት የጦር ሃይሌ ውስጥ ሇሚገኙና በተሇያዩ ዯረጃዎች ባለ የመንግስት መስሪያ ቤቶች ውስጥ ሇሚሰሩ የኦሮሞ ዜጎች በሙለ

ሁለም የኦሮሞ ዜጋ እንዯሚያውቀውና እንዯሚገነ዗በው የ዗ር-ማጥፋት ወንጀሌ በኦሮሞ ህዝብ ሊይ ከታወጀ ቆይቷሌ። ዛሬ የኦሮሞ ዜጎች ህይወት የወያኔ መሳሪያ ኢሊማ መሇማመጃ ሆናሇች። ይህ ዗ግናኝ እርምጃ ዯግሞ ሁለንም የኦሮሞ ዜጋ እንቅሌፍና ኑሮ የሚነሳ መሆን ይገባዋሌ። ስሇሆነም በወያኔ የጦር ሃይሌ ውስጥ የምትገኙና በፌዳራሌ ዯረጃና በኦሮሚያ ክሌሌ ውስጥ በተሇያዩ የመንግስት መዋቅሮች ውስጥ የምትሰሩ የኦሮሞ ተወሊጆች እራሳችሁን በማዯራጀት በምትችለት ሁለ ህዝባችሁ ሇነጻነት እያካሄዯ ካሇው ትግሌ ጎን እንዴትሰሇፉ ኦነግ ወገናዊ ጥሪውን ያቀርባሌ። ይህንን ሃሊፊነት ኣሇመወጣት በኦሮሞ ህዝብና ከታሪክ ተጠያቂነት እንዯማታመሌጡ መገን዗ብ ግዳታ ነው። ዛሬ ከኦሮሞ ነጻነትና ከኦሮሚያ ለዓሊዊነት ትግሌ ጎን የማንሰሇፍ ከሆነ ከወገናችን ጋር የምንቆምበት ጊዜ መቸ ይሆን? የሚሇውን ጥይቄ መምሇስም ግዳታችሁ እንዯሆነ ኦነግ ኣስረግጦ ያሳስባሌ።

የኢትዮጵያን የፖሇቲካ ዴርጅቶች በተመሇከተ

የኦሮሞ ነጻነት ግንባር ጸረ-ፋሽስት ወያኔ የሆኑ የኢትዮጵያ ኢምፓዬር የፖሇቲካ ሃይልች ሁለ እያካሄደት ያሇውን ትግሌ ያከብራሌ። በኢትዮጵያ ኢምፓዬር ውስጥ ሇሚገኙ ህዝቦች የራስን እዴሌ በራስ የመወሰን መብት መከበር ዓሊማ የሚታገለ ዴርጅቶችን ዯግሞ ኦነግ በተሇየ ይመሇከታሌ። የህዝቦች ትብብር ሇነጻነትና ሇዱሞክራሲ(PAFD) የተመሰረተውም ሇዚሁ ነው። በዚሁ ሁኔታ ሊይ በመመርኮዝ በሃገሪቱ ውስጥ በተጨባጭ መሌኩ መሬት ሊይ በሚታይ ስራ የሚታወቁ ዴርጅቶች የየዴርጅቶችን የፖሇቲካ ዓሊማ በማክበር፣ የጋራ ጠሊት በሆነው ፋሽስት ወያኔ ሊይ በማትኮር በጋራ ትግሌ እንዴናስወግዯው ኦነግ በዴጋሚ ጥሪውን ያቀርባሌ።

ተሇያዩ ምክንያቶች ከዴርጅታችን መዋቅር ውጪ ሊሊችሁ ኣባሊትና ዯጋፊዎች

የኦሮሞን ነጻነትና የኦሮሚያን ለዓሊዊነት ሇማረጋገጥ እየተካሄዯ ባሇው ትግሌ የቀረው የስርዓቱ መውዯቅ ኣይቀሬ መሆኑ እውን ቢሆንም ትግለን ሇማጠናቀቅ የሚጠበቅብን ኣስተዋጽዖ የሊቀ ነው። ኣሁን ባሇው ሁኔታ ከፊታችን ያሇውን ግዳታ በዴሌ ሇመቋጨት ኦነግ የሚሻውን ዴጋፍ ከማዴረግ የሚቆጥበን ማናቸውን ምክንያት መኖር የሇበትም። ያሇንበት ሁኔታ በመኖርና ኣሇመኖር መካከሌ ኣንደን እንዴንመርጥ ያስገዴዯናሌ። ህዝባችንን ከመጥፋት ሇመታዯግ ያሇንን የግሌ ችግር መፍታት ብሌህነት መሆኑን በመረዲት ካሁን በፊት በተሇያዩ ምክንያቶች ከኦነግ የወጣችሁ ኣባሊትና ዯጋፊዎች በኣፋጣኝ ወዯ ዴርጅቱ እንዴትመሇሱ ኦነግ ወገናዊና ሃገራዊ ጥሪውን ያቀርብሊችኋሌ።

ነጻ የሆኑ የኦሮሞ የፖሇቲካ ዴርጅቶችን በተመሇከተ

ጨቋኑ የወያኔ ፋሽስት መንግስትን ከኦሮሚያ በመንቀሌ የኦሮሞን ህዝብ ነጻነትና ዗ሊቂ ሰሊም ሇማስገኘት የኦሮሞን ህዝብ የሰው ሃይሌና ሃብት በኣንዴነት ማቀናጀት ወሳኝ መሆኑን በማመን ነጻ በሆኑ የኦሮሞ የፖሇቲካ ዴርጅቶች መካከሌ ከስምምነትና ከመግባባት መዯረሱ ይታወሳሌ። ይህ መግባባትና ስምምነት በስራ እንዱተረጎም ከነዚህ ዴርጅቶች ተወካዮች ተውጣጥቶ የተቋቋመው የኦሮሚያ ነጻነትና የኦሮሚያ ለዓሊዊነት ሃይልች ኣስተባባሪ ኮሚቴ ይህንን ስምምነት ስራ ሊይ ሇማዋሌና በመተግበሩ ስኬታማ እንዱሆን ኦነግ የሚጠበቅበትን እንዯሚያበረክት ያረጋግጣሌ።

በኣማራ ክሌሌ (ጎንዯር፣ ጎጃምና ወሌቃይት) ኣካባቢ ያሇውን እንቅስቃሴ በተመሇከተ

የኣማራ ህዝብ በጎንዯርና በጎጃም ኣካባቢ እያካሄዯ ያሇው ጸረ-ወያኔ እንቅስቃሴ የመብት እንቅስቃሴ መሆኑን ኦነግ ያምናሌ። ይሁን እንጂ የወያኔ መንግስት ካሌተወገዯ በስተቀር ይህ ጥያቄ ምሊሽ ያገኛሌ ብል ኣያምንም። ስሇሆነም በሁለም ኣቅጣጫ የወያኔን መንግስት ሇማንበርከክ መስራት ኣስፈሊጊ መሆኑን ኦነግ እያስታወሰ፥ በፋሽስቱ ወያኔ መንግስት በኣማራ ክሌሌ ህዝብ ሊይ እየተፈጸመ ያሇውን ግዴያ፣ እስራትና ሰቆቃ በጥብቅ ያወግዛሌ። በወያኔ መንግስት የሚፈጸመውን ዝርፊያና ማንነታቸውን የማጥፋት እርምጃ በመቃወም የኮንሶና የመጀንግር ህዝቦች እያካሄደት ያሇውን ትግሌ የኦሮሞ ህዝብና መሪ ዴርጅቱ ኦነግ እያዯነቀ፡ ከጎኑም እንዯሚቆም ያረጋግጣሌ። የኮንሶና የመጀንግር ህዝቦች እያካሄደት ያሇው ትግሌ ፍትሃዊ ትግሌ ነው ብልም ያምናሌ። በተጨማሪም በኮንሶና መጀንግር ህዝቦች ሊይ እየዯረሰ ያሇውን የጅምሊ ግዴያ፣ እስራትና ወከባ ኦነግ በጥብቅ ያወግዛሌ።

በውጪ ሃገራት የሚገኘውን የኦሮሞ ማህበረሰብን በተመሇከተ

የሃገር ባሇቤትነት መብቱን በመነፈግ፣ በሰሊም መኖር ባሇመቻለ በተሇያዩ ሃገራት የሚኖረው የኦሮሞ ማህበረሰብ ሇስዯተኝነት የዲረገውን ምክንያት በሚገባ ተረዴቶ ሃገሩን ማስመሇስ ወሳኝ መሆኑን ኣምኖ ሇኦሮሞ ነጻነትና ሇኦሮሚያ ለዓሊዊነት ትግሌ ዴጋፍ ሲያዯርግ ከዛሬ ዯርሷሌ። ኦነግ ይህንን ኣስተዋዕዖ እያዯነቀ ትግለን በዴሌ ሇመቋጨት ኣሁን ያሇው ሁኔታ የሚጠይቀውን ሌዩ ግዳታ ሇመወጣት በውጪ ሃገራት ያሇው ማህበረሰባችን ሇትግለ የሚያዯርገውን ዴጋፍ በእጥፍ-ዴርብ እንዱያሳዴግ የኦነግ ስራ-ኣስፈጻሚ ኮሚቴ ጥሪውን ያቀርባሌ።

የወያኔ መንግስት እያካሄዯ ያሇውን የ዗ር-ማጥፋት(Genocide) በተመሇከተ

ፋሽስቱ የወያኔ ሕወሃት መንግስት በኢምፓዬሪቷ ውስጥ ከታዩት መንግስታት ሁለ በሊቀ ሁኔታ በጭካኔ የተሞሊ መሆኑን ዴርጊቱ እንዯሚያረጋግጥ ሇሰብዓዊ መብቶች መከበር የሚታገለ ዴርጅቶች ሁለ እየመሰከሩ ነው። የ዗ር-ማጥፋት ወንጀለ በቀጥታ በኦሮሞ ህዝብ ሊይ ያነጣጠረ መሆኑም ፋሽስቱ ወያኔ ሊሇፉት 11 ወራት የፈጸመውን ተግባር መመሌከትና የወሰዯውን እርምጃ ማጤን በቂ ነው። ይህ የ዗ር-ማጥፋት በጋምቤሊ፣ በቤኒሻንጉሌ፣ በሲዲማ፣ በኦጋዳንና በኮንሶና በመጀንግር ህዝቦች ሊይም በስፋት ሲፈጸም የነበረና ኣሁንም እያተፈጸመ ያሇ ወንጀሌ ነው። በቅርቡ ዯግሞ በኣማራ ህዝብ ሊይ ያነጣጠረውን ግዴያ ማስተዋለ ተጨማሪ ማስረጃ ነው ብሇን እናምናሇን። ስሇሆነም ይህንን እየተፈጸመ ያሇውን ዗ግናኝ ግዴያ ነጻና ገሇሌተኛ የሆነ ቡዴን መርምሮ በማጣራት ሇተባበሩት መንግስታትና ሇኣሇምኣቀፉ የወንጀሇኞች ችልት(ICC) እንዱያቀርብ የኦሮሞ ነጻነት ግንባር ይጠይቃሌ። ከዚሁ ጋር በኦሮሞ ህዝብና በላልች ህዝቦች ሊይ እየተፈጸመ ያሇው የ዗ር-ማጥፋት ወንጀሌ መሆኑን ተገንዝበው ኣቤቱታችውን በማቅረብ ሊይ ሊለ የሰብዓዊ መብት ተሟጋቾች ኦነግ ያሇውን ኣዴናቆትና ምስጋና እየገሇጸ ይህንን የተቀዯሰ ስራቸውን ኣጠናክረው እንዱቀጥለ ይጠይቃሌ።

ዴሌ ሇኦሮሞ ህዝብ !!!

የኦነግ ስራ-ኣስፈጻሚ ኮሚቴ

መስከረም 12, 2016ዓም

%d bloggers like this: