ከጊምቢና ከቄለም ስለተፈናቀሉት አማርኛ ተናጋሪዎች

VOA
By አዲሱ አበበ

image

ምዕራብ ወለጋ ዞን

ከምዕራብ ወለጋ ዞን ጊምቢና ከቄለም ወለጋ ዞን ተፈናቀልን፤ ተባረርን ቤትንብረታችን ወደመ፣ ተቃጠለ ያሉ አማርኛ ተናጋሪ ኢትዮጵያውያን በአሁኑ ወቅት ባሕር ዳር እንደሚገኙ ገልፀውናል።

ከጊምቢና ከቄለም ስለተፈናቀሉት አማርኛ ተናጋሪዎች

Listen from VOA here ከጊምቢና ከቄለም ስለተፈናቀሉት አማርኛ ተናጋሪዎች

ከምዕራብ ወለጋ ዞን ጊምቢና ከቄለም ወለጋ ዞን ተፈናቀልን፤ ተባረርን ቤትንብረታችን ወደመ፣ ተቃጠለ ያሉ አማርኛ ተናጋሪ ኢትዮጵያውያን በአሁኑ ወቅት ባሕር ዳር እንደሚገኙ ገልፀውናል።

ተፈናቃዮቹ፣ «ቁጥራችን እስከ ሦስት ሺህ ይደርሳል» ሲሉ፣ የኦሮሚያ የመንግሥት ኮምዩኒኬሽንስ ቢሮ ደግሞ ከመቶ በታች ናቸው ይላል።

ተፈናቃዮቹ በአሁኑ ወቅት የአማራ ክልል አስተዳደር መፍትሔ እንዲፈልግላቸው በመጠባበቅ ላይ ይገኛሉ።

አዲሷበበ ተፈናቃዮቹንና ጉዳዩ የሚመለከታቸውን የመንግሥት አካላት አነጋግሮ ያጠናቀረውን ዘገባ ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡

%d bloggers like this: